በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡...

73
1 በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ ተጽእኖዎቹና ቀጣይ ሁኔታዎች አብዯሊህ አዯም ተኪ (ከህዲር 7/1989-ታህሳስ 28/2004 የኢህአዳግ አባሌ) ሰኔ 2004

Upload: others

Post on 17-Sep-2019

30 views

Category:

Documents


0 download

TRANSCRIPT

Page 1: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

1

በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው

የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣

ተጽእኖዎቹና ቀጣይ ሁኔታዎች

አብዯሊህ አዯም ተኪ (ከህዲር 7/1989-ታህሳስ 28/2004 የኢህአዳግ አባሌ)

ሰኔ 2004

Page 2: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

2

ማውጫ ርዕስ ገጽ 1.ማውጫ ...............................................................................................2 1.1 መቅዴም............................................................................................3 2. መግቢያ...............................................................................................5 3. መንግሥት ሇምን ይህንን ዘመቻ መክፈት ፈሇገ?................................... 7 3.1.ሃገራዊ የረጅም ጊዜ ዕቅዴ .......................................................................9

3.1.1.የኢህአዳግ ፖሉሲዎች አስቀዴመው ሇዚህ አሊማ የተቃኙ ናቸው.........9 3.1.2.መጥፎ ተሞክሮዎችን መርጦ መጠቀም...........................................22 3.1.3. የካርዴ ሇውጥ፡ ከብሄር ወዯ ሃይማኖት...........................................29 3.1.4. ከእስሌምና ተቃራኒ ያዘነበሇ የውጭ ግንኙነት ፖሉሲ..................... 30 3.1.5. የአረቡ ዒሇም የፖሇቲካ ትኩሳት የፈጠረው ቅዠት......................... 344 3.1.6. የመንግሥታቱ ግንኙነት የኃሊ ታሪክ............................................. 399 3.1.7. አዱሱ ጥምረት.............................................................................49 4. የኢህአዳግ ሰሞነኛ ዘመቻ ከዚህ አንፃር ሲቃኝ..................................... 51 5. የኢህአዳግና የሙስሉሙ ቀጣይ ጉዞ ምን ሉሆን ይችሊሌ?................... 53 5.1. መብቱን የማይጠይቅና ስሞታ የማያቀርብ ሙስሉም እንዱኖር ማዴረግ .............................................................................................................54

5.2.በሁለም መሌኩ የተዲከመ ሙስሉም መፍጠር ይፈሌጋሌ.....................56

5.3.ከእስሌምና እና ከሙስሉሙ ዒሇም የተነጠሇ ሙስሉም እንዱኖር ይሻሌ..57

5.4.በጸረ-እስሌምና አቋሙ ፖሇቲካዊ ሚናውን ማሳዯግ ይፈሌጋሌ..............58

የአህባሽ ፕሮጀክት ከዋና ዋና አስፈጻሚዎች ከፊልቹ ዝርዝር............ 60 5.5.ሙስሉሙ ከኢትዮጵያ ፖሇቲካ እንዱነጠሌ ይሻሌ.................................61

5.6 የክርስትና (በተሇይም ፕሮቴስታንት) የበሊይነት የነገሰባት ኢትዮጵያን መፍጠር ይፈሌጋሌ.................................................................................63

አስፈጻሚዎቹ እነማን ናቸው? ..............................................................66 5.7.ገሃዴ የወጣ ስርዒት አሌበኝነትና ጸረ-ሙስሉም አቋም...........................67

6. የማጠቃሇያ ሃሳቦች እና የመፍትሄ አቅጣጫዎች................................67 የአህባሽ ፕሮጀክትን በማስፈጸም የዋና ዋና ሙስሉም ተባባሪዎች ዝርዝር

.......................................................................................................72

Page 3: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

3

መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ ሲተካ በዯስታ ካጨበጨቡት መካከሌ አንደ ነበርኩ። የሇውጥ ናፋቂነት ስሜቴን ሇማርካት እና የማሌመው ዱሞክራሲያዊ ሥርዒት በዉዶ ሀገሬ እዉን ሆኖ ሇማየት ከነበረኝ ከፍተኛ ጉጉት የተነሳም ነበር ዯስታዬ። ሆኖም ፖሇቲካዊ ሌምዴ ካሇመኖሩ በተጨማሪ የተሻሇ ዉጤት ሲመጣ መቋዯስ እንጂ ፖሇቲካ ብዙም አይስበኝም። ሆኖም በ1989 ህዲር 7 ቀን የኢህኣዳግ አባሌ አባሌ በመሆን ፖሇቲካውን ተቀሊቀሌኩ። እንዯ አባሌነቴ ሇሀገሬ ይጠቅማሌ በሚሌ ዴርጅቱ በሚያሚቀይሳቸው ጎዲናዎች ሁለ ሳሊመነታ ያቅሜን ያህሌ ከሌብ ስታገሌ ነበር። ከባህርዲር እስከ አዋሳ፣ ከአዱስ አበባ እስከ ዴሬዯዋ በተሇያዪ መስሪያ ቤቶች ዉስጥ አገሌግያሇሁ። ከ2002-2004 በአዱስ አበባ የነበረኝ ቆይታዬ ግን በርካታ ነገሮችን ቆም ብዬ እንዲስብ፣ እንዲነብና ብልም ይህን ያህሌ ዒመታት ስቆይ እውነታኛውን የዴርጅቴን ማንነት አውቅያሇሁ ወይ? የሚሇው ጥያቄ እንዱያጭርብኝ አዴርጎኛሌ። ሀገሬን ሇመጥቀም ስሌ በተሰጠኝ የሥራ መዯብ ሁለ ሊይ ከተማርኩት የትምህርት መስክ ጋር ባሌተጣጣመበት ጊዜ እንኳን የምችሇውን ሁለ በማዴረግ የተሻሇ ስኬት ሇማስመዝገብ ታግያሇሁ። ዛሬ ሊይ ሆኜ እንያን ዒመታት ስቃኝ የተዯበሊሇቀ ስሜት ይሰማኛሌ። የዴርጅቴን ትዕዛዝና መመሪያ ተቀብል በጭፍን ሳይጠይቁ ሇትግበራ መሯሯጥ ነው የኔ ኃሊፊነተት ብዬ አስብ ነበር። እንዯ አንዴ የፖሇቲካ ዴርጅት ኣባሌነቴ የሚነገረንን ብቻ ሳይሆን ያሌተነገረንን፣ የተጻፈውን ብቻ ሳይሆን ያሌተጻፈውን ማንበብና መረዲት ግዴ ይሇኝ ነበር። ከዚህ አንጻር የኢህኣዳግን እውነተኛ ማንነት፣ ሇኢስሊምና ሇሙስሉሞች ያሇውን እውነተኛ አቋሙን እና ዴብቅ ራዕዩን በዉሌ ሳሌረዲ ዛሬ ሊይ በመዴረሴ አዝናሇሁ።

ዛሬ ሊይ ሆነን ከ38 ዒመታት በፊት ከተገረሰሰው የአጼ ኃይሇ ሥሊሴ መንግሥት ጋር ኢህኣዳግን እያነጻጸሩ እርሱን (የዛሬውን ሇውጥ) ማዲነቅ አንደ ወዯ ኃሊ ያስቀረን ጉዲይ መሆኑ ተረዴቻሇሁ።ከአምና ዘንዴሮ እንዳትና የት ነን? ብሇን መጠየቅና ማነጻጸር ሲገባን በትንናንት ጀርባ ተዯብቀን ቆይተናሌ። ሙስሉሙ ማህበረሰብ በ21ደ የኢህኣዳግ የአገዛዝ ዘመናት ላልች ወገኖች

Page 4: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

4

ከዯረሱበት አንጻራዊ ስፍራ መዴረስ አሇመቻለ ይቆጨኛሌ። ሙስሉሙ ተቋም አሌባ ሆኖ ተበታትኖ የካዴሬ ፕሮፓጋንዲ ሰሇባ ሆኖ ቆይቷሌ። አሁን ግን ሉነቃ ግዴ ነው ሲሌ አዛኙ አምሊኬ አሊህዩ ሙስሉሙን ሉያባን የሚችሌ አጋጣሚ ዘንዴሮ አመጣው። ምስጋና ሊንተ ይሁን-አምሊኬ። በሰሞኑ የመንግሥትና የሙስሉሙ የመብት ጥያቄ ፍትጊያ ያሊስተማራቸው ወገኖች በእርግጥ መች እንዯሚነቁ አጠያያቂ ነው። ከቅርብ ዒመታት ወዱህ ሇመረጃ ሥራ ቅርብ ሆኜ መመዯቤ ብዙ አስተምሮኛሌ። ወዯፊትም ቸሩ አምሊክ ጊዜና ጤና ከሰጠኝ በሙስሉሙና የኢህኣዳግ የ21 ዒመታትን ጉዞ የሚያሳይ ዲጎስ ያሇ ሥራ ሇመሥራት ጉጉቱ አሇኝ። ይህች የመጀመሪያ የሙከራ ሥራዬ ነች። ሥራዋ መረጃ ከመስጠት ይሌቅ እየሆነ ያሇውን ሁነት ፖሇቲካዊ ጎኑን ብቻ ሇምን? በሚሇው መጠይቅ አንጻር ሇመተንተን ትሞክራሇች። መጀመሪያ ሀሳቤን በጽሁፍ ሇማገናኘት ስነሳ እንዱህ በዛ ብል ትንሽዬ መጽሏፍ ትሆናሇች ብዬ አስቤ አሌነበረም። ጥቂት በአርቲክሌ መሌኩ ግንዛቤ ሇመፍጠር ብቻ ነበር ዒሊማዋ። ቢሆንም የተዋጣሊት መጽሏፍ ነች ሇማሇትም አሌዯፍርም። የችኮሊም ስሇሆነች ከአቀራረብ ጀምሮ፣ እስከ ሀሳብ አሇመሰካካት፣ እንዱሁም ላሊም ግዴፈት እንዯሚኖርባት አምናሇሁ። ግና ክፍተቱን እየሞሊችሁ አንብቡት። ባሊሳትመውም ቢያንስ ኢንተርኔት የሚጠቀሙት ወገኖች ይዯርሳቸዋሌ የሚሌ ሙለ ተምምን አሇኝ። ይህን ስሌ ሁሊችሁም ከተባበራችሁኝ ሇማሇት ያህሌ ነው። ሁሊችሁም በምትችለት ሁለ ኢንተርኔት ሇሚጠቀመውም ይሁን ሇማይጠቀመው አዴርሱሌኝ። ቢያንስ ሁለም ቆም ብል የት ነን? ወዳትስ እየሄዴንን? የስካሁኑ ጉዟችን ከላልች ወገኖቻችን አንጻር እንዳት ይነጻጸራሌ? የወዯፊት እጣ ፈንታችንስ ምን መሆን አሇበት? ችግራችንስ የቱ ጋር ነው? መፍትሄውስ እንዳት ሉሆን ይገባሌ? በዚህ መጽሏፍስ የተጠቀሰው እውነት ነው ወይስ ሀሰት? ሔዝባችንስ እንዳት ይንቃ? የአጭር ጊዜ ብቻ ሳይሆን ዘሊቂው መፍትሄ ምን ይሁን? ወዘተ እና መሰሌ ጥያቄዎችንን የዉይይት አጀንዲ በማዴረግ እንዴንወያይበት ብልም በየስብስባችን እንዴንከራከርበት አዯራ እሊሇሁ። በጥሞናና በትዕግስት አምብበው ሇላልች ሇማዴረስ በማዴረግዎም ቀዴሜ ምስጋናዬን ይዴረስዎ።

አሊህ ኢትዮጵያን ይባርክ!

Page 5: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

5

አብዯሊህ አዯም ተኪ (ከህዲር 7/1989-ታህሳስ 28/2004 የኢህአዳግ አባሌ)

መግቢያ የሰው ሌጆች ሁለም በአንዴ ወይንም በላሊ መሌኩ ‹‹አማኝ›› እንዯሆኑ

ይታመናሌ። ኢ-አማኝነትም በራሱ ሇተከታዮቹ ሃይማኖት እንዯሆነ ብዙዎች

ተስማምተውበታሌ። ታዱያ ይህ ሃይማኖት የአንዴ ሰው የሔይወት ክፍሌ

ተዯርጎ በጠባቡ ከመተርጎም ይሌቅ የዚያ ሰው የሚኖረው ሙለ ሔይወት ተዯርጎ

ነው የሚወሰዯው። ሇዚህ ዯግሞ ማስረጃ የሚሆነን በርካቶች ሇማህበራዊ፤

ኢኮኖሚያዊ ብልም ፖሇቲካዊ አቋማቸውና ቁርጠኝነታቸው መነሻና መዴረሻ

የሚያዯርጉት ስሇሃይማኖታቸው ያሊቸውን አቋምና ቁርጠኝነት ነው። ታሪክ

እንዯሚያስረዲን ታዱያ ይህ ሃይማኖት በተሇያዩ ወቅቶችና አጋጣሚዎች

ሇፖሇቲካ ቀውስ ጠንሳሽ መንግሥታትና ሇእሌቂት ሰባኪ ግሇሰቦች ፍጆታ ሲውሌ

ይስተዋሊሌ። ግሇሰቦች መንፈሳዊ ግባቸውን ብቻ ሳይሆን የቁጣና የብቀሊ

ፍሊጎታቸውን ሃይማኖትን አንተርሰው መግሇጽ የተሇመዯ ሲሆን ሔገወጥ

መንግሥታት ዯግሞ አሌፎ አሌፎ ግሌጽ በሆነ ምክንያት ብዙውን ጊዜ ግን

ዴብቅ አሊማ ያሇው የፖሇቲካ አጀንዲ ሇማራመዴ ሃይማኖትን በፍጆታነት

ይጠቀማለ። ታሪክ ይህንን በተዯጋጋሚ ጊዜ አስተምሮናሌ። በክርስትና፤

በጁዱዝም እንዱሁም በእስሌምና በሃይማኖቶች ሽፋን የተነሱ ግሇሰባዊ እና

መንግሥታዊ ቀውሶችን አንብበናሌ። አሌፎአሌፎም አይተናሌ። እነዚህ ቀውሶች

ግን ከየትኛውም የሃይማኖቱ አስተምህሮ አሌመነጩም። የእስሌምና ሃይማኖትን

ብንመሇከት ሇፍትህ፤ ነፃነት እና ሇሰው ሌጆች ክብር ከፍተኛ ትኩረት የሰጠ

እምነት ነው። ስያሜውም ‹‹ሰሊም›› ከሚሇው የመነጨ ነውና። ቁርዒንን

ብንመሇከት ሇምሳላ ፍትህ የሚሇው ቃሌ ከ 300 ጊዜ በሊይ ተጠቅሶ

እናገኘዋሇን። ይህ ፍትህ ሇሙስሉሞች ብቻ ሳይሆን አሇማቀፋዊ ይዘት ያሇው

እና ሇመሊው የሰው ዘር እንዯሆነም ያስረዲናሌ። ላልች እምነቶችም ተመሳሳይ

ይዘት ይኖራቸዋሌ።

እነዚህን ሰሊም የሚሰብኩ ሃይማኖቶች መነሻ ያዯረጉ ግሇሰባዊ እና መንግሥታዊ

ቀውሶች መንስኤ ሇመሇየት እና መፍትሄ ሇማበጀት በዛሬው የታሪካችን ክፍሌ

Page 6: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

6

የሚገኙ የዘርፉ ተመራማሪዎች እና ፖሇቲከኞች ብዙ ጥረዋሌ። ከጉዲዩ

ውስብስብነት እና ከተጽእኖ የጸዲ ምሌከታ እጦት ሳቢያ ተመራማሪዎቹም ሆነ

ፖሇቲከኞቹ ከትርጓሜ አንስቶ መፍትሄ ብሇው በሚጠቁሟቸው ሃሳቦች የማግኔት

ተመሳሳይ ዋሌታዎች አይነት እርስ በእርስ የሚገፋፉ ሃሳቦችን አመንጭተዋሌ።

በተሇይ ከ 1980ዎቹ ጀምሮ በተሇይም ባሇፉት አምስት እና ስዴስት አስርት

ዒመታት ስሇ ኢስሊም፤ ስሇሙስሉሙ ዒሇም እና ሙስሉሞች በላልች

የሃይማኖት ተከታዮች ውስጥ ያሊቸውን ቦታ አስመሌክቶ በርካታ ሳይንሳዊ እና

ላልች የህትመት ውጤቶች ወጥተዋሌ።በነዚሁ ግዚያት ውስጥም ሳይንቲስቶች፤

ፖሇቲከኞች እና የመገነኛ ብዙሃን ባሇሙያዎች ያሇ በቂ ማስረጃ እስሌምናን እና

ሙስሉሙን በአክራሪነት ሽፋን ስጋት አዴርገው የሳለባቸው ሁኔታዎች

ተበራክተዋሌ። እነዚህ መሊምቶች ከመሊምትነት ባሇፈ ‹‹ስጋት›› የመከሊከሌ

እስትራቴጂ ተነዴፎሊቸው በርካታ ግባቸውን የሳቱ ጥረቶች ተዯርገዋሌ።

ጥረቶቹ መክነው የቀሩበትም ዋና ምክንያት ኢሊማቸው የአክራሪነትን ስጋት

ማስወገዴ ሳይሆን ከረጅም ዘመናት መዲከም በኋሊ ዲግም እያቆጠቆጠ ያሇውን

እስሌምናን በመሆኑ ነው። ሃያሊን የሚባለት ሀገራት አስቀዴመውም ቢሆን ጸረ-

እስሌምና አዴርገው በቀየሷቸው ስርዒቶች ዒሇምን እንዲሻቸው ሇማሾር እንቅፋት

ይሆነናሌ ብሇው የሚሰጉት ብቸኛ ኃይሌ ቢኖር እስሌምና እና እስሌምና ብቻ

ነው። በመሆኑም በሚችሎቸው አማራጮች ሁለ የእስሌምናን ግስጋሴ መግታት

ከተሳካም አሻራውን ማጥፋት ትሌቁ የቤት ሥራቸው አዴርገውታሌ።

ዛሬ ሊይ የሙስሉምን ዒሇም ስናስተውሌ እስሌምናን የማዲከም፤ የማጥፋት እና

ሙስሉሙን የማብጠሌጠሌ ሥራ እናያሇን። ሁኔታውን በጥሌቀት ካሊጤነው

በየሃገሩ ያለ ሙስሉሞች በተሇያዩ ጠሊቶች የሚጨቆኑ ይመስሇኛሌ ነገር ግን

እነዚህ በየሃገሩ የተነጣጠለ የሚመስለት ጸረ-እስሌምና ሃይልች ሁለ

በተመሳሳይ አምክኖ ተመሳሳይ እስትራቴጂ ይከተሊለ፤ ተመሳሳይ ዘዳዎችን

ይጠቀማለ፤ ሁለም በጋራ ያሊቸው አንዴ ነጥብ ጸረ-እስሌምና ኢሊማ ማሇማቸው

ነው።ሇዚህ እንዯመንስኤ ተዯርገው የሚቆጠሩ አያላ መሊምቶች ቢኖሩም

ኢትዮጵያ እየወሰዯቻቸው ሊለ እርምጃዎች ትክክሇኝነት ግን እስከአሁን

Page 7: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

7

ከየትኛውም ወገን ማረጋገጫ አሌተቸረውም። በዚህ ሁኔታም ቀጣይ ሁኔታዎች

ምን መሌክ ሉኖራቸው እንዯሚቸሌ በእርግጠኝነት መናገር ባይቻሌም ያለ

ተጨባጮች ግን ሇእውነት የቀረቡ ትንበያዎችን ሇማስቀመጥ ይረዲለ። በዚህ

ጽሁፍም በእስሌምና ሊይ የተቃጣ የመንግሥት ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፤

ተጽእኖዎቹና ቀጣይ ሁኔታዎች ሊይ ሃገራዊ ማስረጃዎችን በማጣቀስ በሰፊው

ሇመዲሰስ ይሞከራሌ።

3. መንግሥት ሇምን ይህንን ዘመቻ መክፈት ፈሇገ? መንግሥት ሙስሉሙን ‹‹አክራሪ››፣‹‹ወሀቢያ/ሰሇፊያ››፣‹‹አሸባሪ››፣‹‹ኢስሊማዊ

መንግሥት መቋቋም የሚሹ››፣ ‹‹በኢትዮጵያ የሸሪዒ መንግሥት ሇማቋቋም

እንተንቀሳቀሱ ያለ››፣ ‹‹በሃይማኖት ሽፋን የፖሇቲካ አጀንዲቸውን የሚያራምደ››፣

‹‹ስሌጣን ናፋቂዎች›› ወዘተ እያሇ በመወንጀሌ ሲያዋክብና ሲያስበረግግ በላሊ በኩሌ

‹‹እምነትህን ወዯ አህባሽ ሇውጥ›› የሚሌ ጫና እና በግዲጅ ስሌጠና እያስገባ

ይገኛሌ።

(ከአዱስ አበባው የአህባሽ ስሌጠና በኃሊ ድ/ር ሺፈራው ሇሰሌጣኞች ሰርተፊኬት

ሲሰጡ)

Page 8: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

8

ሙስሉም እስኪጠናከር ዴረስ በዘዳ ‹‹የኢህአዳግ ዯጋፊ ነኝ›› በሚሌ ሽፋን ራሱን

የማጠናከር እስትራቴጂን እየተከተሇ ነው ብል ሇማሸማቀቅ ያሇመ ይመስሊሌ። ዛሬ

ሙስሉሙን ‹ኢስሊማዊ መንግሥት ሇመመሥረት እያተንቀሳቀሰ ነው› ብል

ቢወነጅሌም ጠበቅ አዴርገው ሇሚሞግቱት አባሊቱና ወዲጆቹ ሙስሉሞች ‹‹ሰሇፊዎቹ

/ወሃቢያ›› የሚከተሇውን ‹‹የረቀቀ ዯረጃን ሇማስፈጸም እየተንቀሳቀሱ ነው›› ብሇው

የወነጀለበት ሁኔታ አስተውሇናሌ። እነርሱም፡- 1ኛ) በመጀመሪያ የመብት ጥያቄ

ያነሳለ 2ኛ) በሁለም ነገር ከክርስቲያኑ እኩሌ መብት ይጠይቃለ። 3ኛ) ሙስሉሙ

የበሊይ መሆን አሇበት ብል ይንቀሳቀሳሌ። 4ኛ) በአራተኛ ዯረጃ እስሊማዊ መንግሥት

መመስረት ይሻለ። በእርግጥ ከፊሌ ዉንጀሊዎቹ አስቂኝ፣ አስገራሚና አስተዛዛቢ

ናቸው። ሙስሉሙን ከእምነትህና ትምህርትህ አንደን ምረጥ የሚሌ የሚመስሌ

ጫና (የትምህርት ሚ/ሩ ህግ)፣ የዘምዘም ባንክ መታገዴ፣ የሙስሉሙን መሪ

ዴርጅት መጅሉስን ‹‹አህባሽ›› በሚሰኘው ቡዴን ቁጥጥር ሥር እንዱገባ ማዴረጉ፣

ወዘተ በምንም ሉሸፈኑ የማይችለ በሙስሉሙ ሊይ የተሴሩ ዯባዎች ናቸውና

ሙስሉሙን ማስከፋታቸው የማይቀር ነው። መንግሥት ዯግሞ ሙስሉሙ

(አባሊቶቼም ሆኑ አመራሩ) ቢከፋም ወዯ ኋሊ አንመሇስም የሚሌ አቋም እያሳየ

ነው። የኢህአዳግ ዯጋፊው ሙስሉሙ ቢከፋም መንግሥት ከመጤፍ ያሌቆጠረው

ሇምን ይሆን? ይህን በማዴረጉ ከሚዯርስበት የዴጋፍ ማጣት የበሇጠ ምን ቢያገኝ

ነው የበሇጠበት? አሌያም ምን ሉያገኝስ ፈሌጎ ነው? ይህን በማዴረጉ ከሚያጣው

የራሱ ህዝብ ዴጋፍ ይሌቅ የሚያገኘው በሌጦበት መሆኑ ግሌጽ ነው። ያ ያገኘው

አሌያም ሉያገኝ ያሇመው ምን ቢሆን ነው?

ከቅርብ ጊዜ ወዱህ ኢህኣዳግ በሙስሉሙ ሊይ እንዱህ ያፈጠጠ ግሌጽ ዘመቻ

ሇመጀመሩ ምክንያቱ ምንዴነው? የሚሇውን ሇመረዲት በርካቶች ጥረዋሌ። ሆኖም

ትክክሇኛውንና ምክንያታዊ በሆነ መሌኩ መረዲት አቀበት ሆኖባቸዋሌ። በተሇይም

አሁን አሁን ማንኛውንም አይነት የሃገር ውስጥ እስሊማዊ እንቅስቃሴ ከዒሇም አቀፉ

የኃይሌ ሚዛን እና የሃይማኖት ፉክክር ነጥዬ አሌመሇከትም ሲሌ ይዯመጣሌ።

በአንዴ በኩሌ በላልች አሇሞች የሚታዩ የሃይማኖት ሌዩነቶችና ግጭቶች በኛ ሃገር

አሇመኖሩን ያወዯሰ በማስመሰሌ በሙስሉሙ በኩሌ ሲሆን ግን ሌዩነትን የሚፈጥር

(ነባሩና አዱሱ፤ ሰሇፊና ሱኒ፤ ሱኒና ሺአ ወዘተ) እያሇ በመከፋፈሌ መጠመደ ሇምን

Page 9: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

9

ይሆን? ኢህአዳግ ወትሮ ከሚታወቅበት በሌዩነቶች ተጠቅሞ ሸምጋይ መስል

ከሚተውንበት አካሄዴ በተሇየ ሙስሉሙ ሊይ ሲሆን ሇምን ከማሸማገሌ ይሌቅ እርስ

በእርስና ከላሊው ወገን ጋር መተሊሇቅን የሚሰብኩ አጀንዲዎች ያቀነቅናሌ? እውነት

የኢህአዳግ አሊማ አክራሪነትን መከሊከሌ ነውን? አካሄደ በሙለ ግራ እየሆነብን

ሲመጣ አስከዛሬ ሌብ ብሇን ያሊስተዋሌናቸው አንኳር ጥያቄዎቸን እንዴንጠይቅ ግዴ

ብልናሌ። ሇምን ይህ ሁለ ወከባ? ጉዲዩን ከፖሇቲካዊ፣ሃይማኖታዊ፣ ኢኮኖሚያዊና

ጂኦ ፖሇቲካዊ እውነታና የስሌጣን ዘመንን ማራዘም ስሌት አንጻር ሇመተንተን

እንሞክራሇን።በጥሞናና በትግሥት ሇመረዲት እንሞክር።

3.1 ሃገራዊ የረጅም ጊዜ ዕቅዴ

3.1.1 የኢህአዳግ ፖሉሲዎች አስቀዴመው ሇዚህ አሊማ የተቃኙ ናቸው ፖሉሲ እና እስትራቴጂ መንግሥታት ሔገመንግሥቱን መሠረት አዴርገው

ሃገራቸውን የሚያስተዲዴሩባቸው የአቅጣጫ ማእቀፎች ናቸው። በየሀገሩ

የሚተገበሩት እስትራቴጂያዊ ዕቅድች፤ ፕሮግራሞች፤ ፕሮጀክቶች እንዱሁም

ማንኛውም ተግባራት ከእነዚህ ፖሉሲዎችና እስትራቴጂዎች የሚጨሇፉ እንጂ

በዯመነፍስ የሚወሇደ አይዯለም። ሙስሉሙ ሔገ መንግሥት ስሇማያውቅ ነው

በስሌጠና መዴረኮች በመገኘት ሔገ መንግሥት ያስተማርነው ቢለን እኛም

የመንግሥት ፖሉሲዎችንና እስትራቴጂዎችን ማገሊበጥ ጀመርን። ከነዚህ ውስጥ

ዯግሞ ትኩረት የሚስብ ሆኖ ያገኘነው ከኢህአዳግ ያሌተናነሰ እዴሜ ያሇውና

በማስታወቂያ ሚኒስቴር የታተመው የአ.ፌ.ዱ.ሪ የሃገራዊ ዯህንነትና የውጭ

ጉዲይ ፖሉሲ ነው። በዚህ ፖሉሲ አንዴ ትሌቅ ቁምነገርና ምናሌባትም

የሰሞነኛውን ማዋከብ መንግሥታዊ ቅርጽ የሚያጸኑ ነጥቦች አገኘን። በዯርግ

ውዴቀት ዋዜማ ኢህአዳግ በርካታ አሇመረጋጋቶች ገጥመውታሌ። በአጠቃሊይ

በበርካታ አጀንዲዎች ሇመበጣጠስ የተጋሇጠቸውን ሃገር ማስተዲዯር በየትኛውም

አማራጭ በቁጥጥር ስር የማዋለ ሥራ ከባዴ ፈተና ነበር። ይህ ጉዲይ በውዴም

ሆነ በግዴ መፍትሄ አገኘሁሇት ብል ሲያስብ ዯግሞ የተፈጠሩ ውስጣዊ እና

ውጫዊ ሁኔታዎች፡- የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት፤ የህወሃት ሇሁሇት መሰንጠቅና

በዴርጅቱ ሊይ ያንዣባበው እስከአሁን አሻራው ያሌጠፋው አዯጋ፤ ምርጫ 97

የፈጠረው የስሌጣን ስጋትና እሱን ተከትል የተፈጠረው ቀውስ እና የመሳሰለት

Page 10: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

10

ሇኢህአዳግ ሙስሉሙን በአጋርነት ከጎኑ ሇማሰሇፍ ግዴ የሚለት ጉዲዮች ነበሩ።

አብዛሃኛው ሙስሉምም እንዯዜጋ አጋርነቱን ያሳየባቸው ስሌቶች ኢህአዳግን

በእርጥም ታዴገውታሌ። ይህ ግን ህዝብን እንዯፌስታሌ ተጠቅሞ የመጣሌ

እስትራቴጂ እንጂ ሇረጀም ዒመታት(ምናሌባትም በትግሌ ወቅት ጭምር)

የታቀዯውን ጸረ-እስሌምና አቋም የሚያስቀይር አሌነበረም። ኢህአዳግ በተሇያዩ

ጉዲዮች ተወጥሮ ሳይተገብረው የቆየውና ላልች ሃገሮች ሳይጀምሩ የታቀዯው

ጸረ-እስሌምና ዘመቻ አንዴም የዴርጅቱን የውስጥ ዴርጅት ጸረ-እስሌምና

አወቃቀር ወይንም የኢትዮጵያ ሙስሉም ያሇውን ሌዩ ባህሪ እንዲሊየ በመሆን

በጭፍንነት ሇዒሇም አቀፉ ዘመቻ በውጭ ሃይልች ትእዛዝ የአጎብዲጅነትና

ተንበርካኪነት ሁኔታን ያሳያሌ።

በዚህ ፖሉሲ የእስሌምና አክራሪነት እና የሇዘብተኛ እስሌምና መገሇጫዎችና

ከኢትዮጵያ ጋር ያሇውን ትስስር ሲያብራራ ‹‹በአክራሪ እስሌምና እና በሇዘብተኛ

እስሊም መካከሌ ካለት ሌዩነቶች አንደ በኢትዮጵያ ሊይ ያሇው አመሇካከት ነው።

ሇዘብተኛ እስሊም ኢትዮጵያን የነብዩን የመጀመሪያ ተከታዮች ያስተናገዯች፤

የመጀመሪያው ሂጅራ ሀገር፤ የተከበረችና ማንም የሃይማኖቱ ተከታይ ሳትነካው

ሉነካት የማትገባ ሀገር ነች ብል ያምናሌ። በዚህም ረገዴ ከላልች ሃገሮች ሁለ

ሇየት ያሇ ቦታ ሉሰጣት እንዯሚገባ ያምናሌ። አክራሪው እስሊም ዯግሞ የነብዩን

ተከታዮች መጠሇያ የሰጡት ንጉሱ ብቻ ናቸው፤ እሳቸውም ህዝቡን ፈርተው

እንጂ የእስሌምና አማኝ ሁነው ነበር፤ ስሇሆነም ህዝቡ ጠሊት ነው፤ ኢትዮጵያም

እስሌምናን የካዯች የመጀመሪያዋ አንዯለሲያ ተብሊ ሌትፈረጅ የሚገባት ሀገር

ነች ይሊለ። በዚህ ምክንያት በአክራሪነት ሲጠናከር ኢትዮጵያ ሇጥቃትና ጥሊቻ

ስትጋሇጥ፤ ሇዘብተኝነት ሲጠናከር ግንኙነቷ ሲሻሻሌ ኖራሇች።

በመሠረቱ መሊው የዒሇም ሙስሉም ሇኢትዮጵያ ያሇውን ክብር ሇማረጋገጥ

የኢሀዳግን ፖሉሲ ማንበብ አያስፈሌግም። ሇምን ቢባሌ ይህ ክብር ኢህአዳግ

ሳይጸነስ የነበረና ከኢህአዳግም በኋሊ የሚኖር ነውና። ሁለም ኢትዮጵያዊ ሙስሉም

ኢህአዳግ በፖሉሲው ‹‹የሇዘብተኛ ሙስሉሙ አቋም›› በሚሌ ያስቀመጣቸው

ባህሪያት ሲኖረው ከዚህ በማይተናነስ አቋም ግን የነጃሺን መስሇም ያምናሌ።

Page 11: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

11

ይህንንም የሚያዯርገው ኢህአዳግ ስሇሚፈቅዴና ስሇሚከሇክሌ ሳይሆን ከኢህአዳግ

በፊት የሚያውቀው ሃይማኖቱ መረጃ ስሊስቀመጠሇት እንጂ። መንግሥት ፖሉሲዬ

ብል በያዘው አቋም ነጃሺ ሰሌሟሌ የሚሇውን አቋም የሚያንጸባርቁ በሙለ

አክራሪዎች ናቸው ሲሌ ይዯመዴማሌ በመሆኑም ሇኢትዮጵያ ስጋቶች ናቸው። ከሊይ

የተቀመጡት ኢትዮጵያን እሰሌምናን የካዯችና ህዝቦቿም ጠሊት ናቸው የሚሌ

አቋም ከማንኛው ሙስሉም ኢትዮጵያዊ እንዯማይዯመጥ እየታወቀ ይሀንን በፖሉሲ

ማእቀፍ ውስጥ ማስገባት ኢህአዳግ ሉመዛቸው ከሚችሊቸው ካርድች አንደ

እስሌምና እንዯሚሆን ጠቋሚ ነበር። የነጃሺን መስሇም የሚያምኑና መሰሌ አቋም

ያሊቸውን ሙስሉሞች በመዴፈቅም የሃገሪቱን ዯህንነት ማረጋገጥ ይቻሊሌ በሚሌ

ሇዘብተኛ (በአሁኑ አጠራር አህባሽ) የተባሇውን አንጃ ማስፋፋት ከዴርጅቱ ምስረታ

ጀምሮ በፖሉሲ የታቀፈ ትሌቅ አጀንዲው ነበር።1

1በአሁኑ ሰዒት አህባሽን በኢትዮጵያ ሇማስፋፋት ከመንግሥት ጋር እየሰሩ ያለት ሏረሪዎች ቁጥራቸው ቢበዛ ሀምሳ ቢሆኑ ነው። በዋናነትም አቶ አሇዊ ባህሩን፣አቶ አብደራህማን ተባሇሉ፣አብደሌከሪም በዴሪ፣ መሀመዴ በዴሪ፣አቶ አብደሌ ሙህሲን፣ አቶ አህመዴ ዚያዴ፣አብደራህማን ሸሪፍ(ባርኩን)፣ ነቢሌ መህዱ (ይህ ግሇሰብ የሏረሪ ትምህርት ቢሮ ሀሊፊ የነበረ ሲሆን በአውስትራሉያ የሏረሪ የአህባሽ ተከታዮች ቡዴን አመራር አባሌ በሆነው ወንዴሙ መሀመዴ ማህዱ አማካኝነት የአብዯሊህ አሌ-ሏረሪ ዩኒቨርሲቲን በሏረር ሇማቋቋም የተያዘውን ፕሮጀክት ሇማስፈጸም ሲጣጣር የነበረ ነው) ፣አቶ ባህር አብዯሊ(ከ2001-2002 የአዱስ አበባ መጅሉስ ፕሬዝዲንት የነበረ፣ በቅርቡ አህባሽ የሚያጥሊሊቸውን ኢስሊማዊ ኪታቦች ሇማቀጠሌ ባዯረገው ሙከራ የመገናኛ አከባቢ ሙስሉሞች ሇቀበላ አመሌክተው ሇ24 ሰዒት ታስሮ ተፈቷሌ። የአቶ ባህር አብዯሊ ወዲጅ የሆነው አቶ ሁሴን(ይህ ግሇሰብ በ22 ማዞሪያ ‹ሮያሌ› የተሰኘ የጉዞ ወኪሌ ያሇው ሲሆን ሉባኖሳውያን አህባሾች የርሱን ዴርጅትና እርሱ በሚያቀርባቸው መኪናዎች ነው በየክፍሇ ሀገሩ የሚንቀሳቀሱት)፣ድ/ር ወሂብ( ይህ የአቶ ባህር አብዯሊ ጓዯኛ ሲሆን አብረው እንቅስቃሴ ያዯርጋለ፣አብዯሊህ አሌ-ሏረሪ ከነቢዩ ሙሀመዴ(ሰአወ) ቀጥል ብቸኛው ታሊቅ የኢስሊም ሉቃውንት ናቸው ብሇውም ያምናለ)፣አቶ መሏመዴ ኢብራሂም(ከ1997 ጀምሮ የአዱስ አበባ ፖታሌ 3ቁጥር ማዞሪያ ባሇው የአህባሽ ማሰሌጠኛ ማዕከሌ ሊይ ምክሌ ሉቀመንበር የነበሪ ሲሆን ቀጥል ከ2001-2002 የኢትዮጵያ እስሌምና ጉዲዮች ጠቅሊይ ምክር ቤት ምክትሌ ፕሬዝዲንት ነበር።)፣ አቶ አዛም ዩሱፍ(ከ2004 ጀምሮ የመጅሉስ ምክትሌ ፕሬዝዲንት ሲሆን አህባሽን በማስፋፈት ፕሮጀክት ዉስጥ ከፌዯራሌ ጉዲዮች ሚኒስቴር ጋር በቅርበት እየሰራ ያሇ ነው።)፣ እንዱሁም በርካታ የሀዱአፓ (የሏረሪ ዱሞክራሲያዊ አንዴነት ፓርቲ) አባሊት ከ1997 ምርጫ በኃሊ ፖሉቲካውን እርግፍ አዴርገው ትተው ወዯ አህባሽ

Page 12: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

12

ላሊ ይበሌጥ አሳማኝ የሆነ መረጃ ዯግሞ በሙስሉሙ ህሌውና ሊይ መረማመዴ የ5

ዒመቱ የእዴገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዴ አካሌ እንዯሆነ ይነግረናሌ። የኢ.ፌ.ዱ.ሪ

መንግሥት ከ2003 እስከ 2007 ባለት ዒመታት ሇሚከናነወኑ ተግባራት ባቀዯበት

የአምስት ዒመቱ የእዴገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዴ ፖሉሲ ማትሪክስ ጥራዝ ሁሇት

ገጽ 29 ሊይ የተቀመጠ ከሊይ ያስቀመጥናቸውን ሃሳቦች ይበሌጥ የሚያጠናክሩሌን

ነጥቦች እናገኛሇን። እንዯ ዕቅደ መሠረት በ2003 ያለ ጅማሬዎችን በማጠናከር

በ2004 በፌዳራሌ ዯረጃ አንቀጽ 27 እና 5ትን መሠረት ያዯረገ አዋጅ ይዘጋጃሌ፤

በ2004 በአማራ፤ ኦሮሚያ፤ ትግራይ፤ ዯ/ብ/ብ/ህ/ ክሌልች በሃይማኖት ነክ ጉዲዮች

አዋጅና መመሪያ እንዱዘጋጅ ዴጋፍ ይዯረጋሌ። በ2005 በጋምቤሊ፤ ቤኒሻንጉሌ

ጉምዝና በሏረሪና ሶማላ ክሌልች አዋጅና መመሪያ እንዱዘጋጅ ዴጋፍ ይዯረጋሌ፤

በ2006 በአፋር ክሌሌ በሃይማኖት ጉዲዮች አዋጅና መመሪያ እንዱዘጋጅ ዴጋፍ

ይዯረጋሌ፤ በ2007 ዲግም በፌዳራሌና በክሌልች በቂ የሆኑ ሃይማኖታዊ ጉዲዮችን

የሚመሇከቱ አዋጆችና መመሪያዎች ይዘጋጃለ።

በተጨባጭ እንዲየነው በ2003 ጅምር ሥራዎችን ማጠናከር ተብል የተቀመጠው

በመንግሥት የተዘጋጁትን ‹‹የሃይማኖት አክራሪነትና የህዲሴያችን ጉዞ›› እንዱሁም

‹‹ሽብርተኝነት እና የህዲሴያችን ጉዞ››የመሳሰለ ሇመንግሥት ከፍተኛ እና መካከሇኛ

ፕሮጀክት ቀስ በቀስ ገብተዋሌ። ሀዱአፓ በሏረሪ ክሌሌ የኢህኣዳግ አጋር የሆነውን የሏረሪ ብሄራዊ ሉግን ተቃውመው ኢህኣዳግን ግን ዯግፈው ይንቀሳቀሱ የነበሩ ሲሆን በፖሇቲካው ግን ተሳክቶሊቸው ሉመረጡ አሌቻለም። በአሁኑ ሰዒት ግን አብዛኛዎቹ አባሊቶቹ ከፖሇቲካው እንቅስቃሴ በተጓዲኝ የአህባሽ አቀንቃኝ ሆነዋሌ። ምናሌባትም ሰሞኑን የሏረሪ ብሄራዊ ሉግ አመራሮችን በወሃቢያነትና አክራሪነት በመፈረጅ እንቅስቃሴያቸው ከቀጠለ ኢህኣዳግ አህባሽን ሇማስፋፋት በያዘው ታሊቅ ፕሮጀክት ምቹ ልላ ሆነው እየታዬ ስሇሆነ የስከዛሬውን ሀዱአፓን የማግሇለን እስትራቴጂ ትቶ የርሱ አጋር ፓርቲ(ላል) የሆነውን የሏረሪ ሉግን ሉተካው አሌያም ቀይጦ ሉጠቀምባቸው ይችሊሌ። የሚገርመው ከ200 ሺህ የሏረሪ ክሌሌ ኗሪ ሔዝብ ዉስጥ የሀዯሬዎቹ ቁጥር 9ሺህ ገዯማ (ይህ ቁጥር በክሌለ የሚኖሩትን ብቻ ናቸው። በተሇያዩ የኢትዮጵያ ከተሞችና ከኢትዮጵያ ዉጭ ሏረሪዎች ይኖራለ) ቢሆንም ሦስት የፖሇቲካ ፓርቲ አቋቁመዋሌ። እነርሱም የሏረሪ ብሄራዊ ሉግ፣ሀዱአፓ እና ሀዱዴ(ሏረሪ ዱሞክራሲያዊ ዴርጅት) ናቸው።

Page 13: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

13

አመራሮች ስሌጠና ሇመስጠት የተዘጋጁትን ሰነድች ናቸው። እነዚህ ሰነድች ግንቦት

2003 በጠቅሊይ ሚኒስትሩ እና በፌዳራሌ ጉዲዮች ሚኒስትርና ሚኒስትር ዳኤታ

አቅራቢነት ይፋ የተዯረጉ ሲሆን በይዘታቸውም ፍፁም እስሌምናን በኢትዮጵያ

እውነተኛ አሻራውን ሇማጥፋት አሌመው የተነሱ ናቸው። በሰነደ በአሳሳቢ ዯረጃ

ተስፋፍቷሌ ያለትንና በበቂ ዝግጅት ሇመምታት መሰናዲታቸውን ያወጁበትን አክራሪ

እስሌምና ብሇው ካስቀመጧቸው መገሇጫ ነጥቦች ጥቂቶቹን ከግንቦት 2003

እስካሇንበት ወቅት ዴረስ ከጠቅሊይ ሚኒስትሩ ጀምሮ በላልች ሚኒስትሮች

እንዱሁም ከፍተኛ አመራሮች አቅራቢነት በየመዴረኩ በሰነዴ ዯረጃ በተቀመጡበት

ይዘት ሇማየት ብንሞክር፡-

ወሃብያ የሚለትን ‹ሌቦሇዴ ቡዴን› አመጣጡንና ስርጭቱን ሲገሌፁ

የዚህ ዕምነት ተከታዮች በኢትዮጵያ የታዩት በተሇያዩ ቦታዎች ከ30-40

ዒመታት ባሇ ጊዜ እንዯሆነ ይነገራሌ።

ከሏረር፣ከዯጋማ ሏረርጌ፣ከአርሲ፣ከባላ፣ከጂማ ወዘተ ብዙ የሃገር ውስጥ

ሼኮች በሃጅ ሥምና እስሌምናን ሇመማር በሶማሉያ በኩሌ ወዯ ሳዐዱ

ሄዯዋሌ።

ግማሾቹም በስዯት ወዯ ሞቅዱሾ በመግባት ከዚያ ወዯ ሳዐዱ ገብተዋሌ።

እነዚሁ ሰዎች ሳዐዱ ከቆዩና ከተማሩ በኋሊ በተሇያዩ ጊዜያት ተመሌሰው

ዕምነቱን መስበክ ጀመሩ።

እስከ ዯርግ መውዯቅ ዴረስ እምብዛም የማይታወቁና በግሇሰብ ዯረጃ

ከነባር የሃገር ሼኮች ሌዩነት እንዲሊቸው ግን ብዙ ሰው የማይከተሊቸው

ነበሩ።

ከዯርግ ውዴቀት በኋሊ በተገኘው የዕምነት ነፃነት በመጠቀም ከፍተኛ

እንቅስቃሴ አዴርገዋሌ።

በአሁኑሰዒት፡-

ጂማና ኢለባቦር እንዱሁም አንዲንዴ የምዕራብ ወሇጋ ወረዲዎች

አዱስአበባ፣አዲማ፣ሻሸመኔ፣ዴሬዯዋ፣ዯሴ፣ሰመራ፣ጅጅጋና ባቲ

ባላና አርሲ (ባላ በተነፃፃሪነት የባሰበት)

Page 14: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

14

ሁሇቱም ሏረርጌዎች (ባሇፉት አራትና አምስት ዒመታት እየጎሊ

የመጣ)

ዯቡብ ወልና ከሚሴ ዞን በተጠናከረ ሁኔታ ይንቀሳቀሳለ።

ያሌተመሇሰ ጥያቄ1፡- የቦታዎቹ ስያሜ አንዲንዳ ክሌሌን፤ አንዲንዳ ዯግሞ

ዞንን፤ ላሊ ጊዜ ዯግሞ ከተማንና መስተዲዯሮችን የሚያካትት ሲሆን

በተጨማሪም ሙስሉሙ በአብዛኛው ይኖርባቸዋሌ ተብሇው የሚታመኑት

ቦታዎችን በማካተቱ በነዚህ ቦታዎች የተስፋፋው እነሱ እንዯሚለት የጥፋት

አንጃ ከሆነ በኢህአዳግ ዘመን እስሌምና የተስፋፋው የት ይሆን?

ያሌተመሇሰ ጥያቄ 2፡- ወዯ ሳዐዱ የሚኬዯው ሇሃጅ እና እስሌምናን ሇመማር

መሆኑን ካመኑ በዚሁ ሂዯትም ‹‹ወሃብያ›› ተስፋፋ ካለ በቀጣይ ሇሃጅና

እስሌምናን ሇመማር መሄዴ ሉከሇክለን ነውን? ሳዐዱስ እንዯ ሃገር እስሌምና

ሳይሆን ‹‹ወሃብያ›› እየተከተሇች ነው እያለን ነው?

የወሃቢያ መገሇጫዎች በማሇት የተነተኗቸው አስገራሚ ነጥቦች ትኩረታቸው በአብዛኛው ወጣቱ ሊይ ነው

ሇአስተሳሰብ ሌዩነት ክብዯት አይሰጡም።

ቀዯምት ሃገር በቀሌ ሼኮችን አምርረው መጥሊት፣ ማጥሊሊት፣ ማዋረዴ፣

መስዯብ፣ እንዱገሇለ ማዴረግ፣ ሙሽሪኮችና ካፊር ብል መፈረጅ።

ሙሽሪክና ካፊር ከተባሇ የተሇያዩ እርምጃዎችን ሇመውሰዴ ያስችሇናሌ

ይሊለ።

ቀዯምት መስጊድችን፣ ታሪካዊ ቦታዎችንና ገዲማትን ማቃጠሌና

ሇማቃጠሌ መሞከር (ሼክ ኩሚያ እና ዴሬ ሼክ ሁሴንን ሇማቃጠሌ

መሞከር)

በአሇባበስና በገጽታ ከላልች መሇየትና ሁለም እንዯነሱ እንዱሆኑ ጫና

መፍጠር በተሇይ ሴቶች ሊይ።

Page 15: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

15

በቻለበት ቦታ ሁለ ኃይሌ በመጠቀም ተቃዋሚያቸውን ማስወገዴ

(በዴንጋይ ሰው ወግረው መግዯሌ፣ በሜንጫ /ገጀራ ቆራርጦ መግዯሌ፣

በደሊ መጨፍጨፍ …)

ሇማዲመጥና ሇመነጋገር አሇመፈሇግ፤ቶል ሰዎችን መፈረጅና መነጠሌ።

የነሱን አመሇካከት የማይከተለትን ሲሞቱ እንዲይ ሰገዴባቸው ማሳዯም፤

ከማህበራዊ ሔይወት ሇመነጠሌ መሞከር እና በአንዲንዴ ቦታዎች

መረዲጃ ዕዴሮችን ማፍረስ፣ ሠርግ መከሌከሌ2፣

ሌብ ያሇው ሙስሉም ሌብ ይበሌ፡- መንግሥት እንዳት ብል የአስተሳሰብ

ሌዩነትን የሚዘራ፤ በሃሰት ውንጀሊ ዜጎችን የሚያሳቅቅ፤ የአሇባበስ እና የአምሌኮ

ህግጋትን ሇማውጣት የሚዲፈር ስሌት ይከተሊሌ? እንዳትስ በተጨባጭ

ያሊየናቸውን ማህበራዊ መስተጋብሮች ዯፍረሰዋሌ፤ ሙስሉሙ ከሙስሉሙ

እንዱሁም ሙስሉሙ ከክርስቲያኑ እየተባሊ ነው ሲሌ ሇአመጽ ያነሳሳሌ? ሌብ

ያሇው ሌብ ይበሌ!! ከዚህ እሳቤ ጀርባ የተቆፈረውን ጉዴጓዴ ሁለም ያጢነው!!!

የአክራሪ ሙስሉሞች ትስስርና የሚስፋፉበት መንገዴ በሚሌ ያስቀመጧቸው

ነጥቦች

የዲዕዋ “ሼኮችን” በማዘጋጀት በሙስሉሙ በዒሊት ቀን፣ በዒርብ የሰሊት

ቀን፣ በታዋቂ ሰዎች መቃብር ሊይ በመገኘት ሰፊ ሰበካ ያዯርጋለ።

2የሙስሉሙን መብት ሇማስከበር የሚንቀሳቀሱትን ‹‹ወሃቢያ›› በሚሌ ስያሜ ስዕሌ በመፍጠር በአክራሪነት ሇመፈረጅ ብልም በህግ ሇማገዴ እየተዯረገ ሊሇው እንቅስቃሴ አስረጅ ይሆነናሌ ብሇው መሰሌ ነጥቦችን በድ/ር ሺፈራ መሪነት እስክሪፕቱ እንዱጻፍና ዴራማው ቶል እንዱዯርስ እየተሰራ ነው። ከሊይ የተጠቀሱትን ነጥቦች እስክሪፕቱን የጻፉት የመጅሉሱ ካዴሬ አህመዱን አብደሊሂ ጨል እና ድ/ር ሺፈራ ናቸው። አብዛኛዎቹ መሠረተ ቢስ ፈጠራ ሲሆኑ ከፊልቹ የብሓር፣ የግን ግጭቶችን ‹ወሃቢያ› ብሇው ከሳለት ጭራቅ ጋር አያይዘው የኢትዮጵያን ሔዝብ ሇማሳመን እየሰሩ ነው። ምናንባትም የዴራማው ሌምምዴ ሲያሌቅም ‹አኬሌዲማ› ተሰርቶበት በኢቲቪ እናየው ይሆናሌ።

Page 16: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

16

ዲዕዋ በሚባሌ ዘዳ ተማሪዎችን፣ ዯረሳዎችን እንዱሁም ከውጭም

የሚመጡ ሰዎችን በመጠቀም ከቦታ ቦታ ተዘዋውረው ያሇፈቃዴ

መስበክ። (የተብሉግ እንቅስቃሴ)

በተሇያዩ ቦታዎች በሚገኙ የመስጊዴ ኮሚቴዎች ውስጥ የራሳቸውን ሰው

ያስመርጣለ፣ ዯሞዝ ይከፍሊለ።

መዴረሳዎችን መገንባትና ተማሪዎችን (ዯረሳዎችን) ከህፃንነታቸው

ጀምሮ መያዝ።

የተሇያዩ መንግሥታዊ የሌሆኑ ዴርጅቶች ሇምሳላ እስሊማዊ ጥሪ

ማህበር ወዘተ

በሌማት ስም ህፃናትን ሇማሳዯግ በተቋቋሙ ዴርጅቶች ሇምሳላ

አሌሀራመይን ይጠቀሳሌ። ይህ ዴርጅት ወጣቶችን በመመሌመሌ

በስኮሊር ሽፋን ወዯ ውጭ የሚሌክ እና የማስሇም ሥራዎች በስፋት

የሚሠራ

“ሙሏዯራ” የተባሇው አዯረጃጀት በየመንዯሩ የተፈጠረ አዯረጃጃት

ሲሆን። ገንዘብ ሇማሰባሰብ እና ማህበራዊ ጫና ሇመፍጠር የሚያስችሌ

ሲሆን ከመስጊዴ ኮሚቴዎች ጋር በመተጋገዝ በኮንፈረንስ ሊይ በስፋት

የሚሰራ ነው።

መስጊድችን እና መዴረሳዎችን ሇማስፋፋት በወጣቶችና በታዋቂ ግሇሰቦች

የተዯራጀ አዯረጃጀት አሊቸው።

በቅርቡ ዯግሞ የኢትዮጵያ ሙስሉሞች ሉግ ሇመመስረት ጥረት

በማዴረግ ሊይ ይገኛለ።

የተሇያዩ ኮንፈረንሶችን በመጥራት (ሇምሣላ በኤች.አይ.ቪ) ሰበካቸውን

ያካሂዲለ።

የተመረጡ ሰዎችን አዱስ አበባና አዲማ (ሇምሣላ) በመጥራት

መሌዕክቶችን ያሰራጫለ።

የእስሌምና ከፍተኛም/ቤት (መጅሉስ) እንዱሁም በየዯረጃው ያለ

ም/ቤቶች ያሇባቸው ጉዴሇቶች እንዯተጠበቁ ሆኖ የእስሌምና ምክርበቶችን

ዯካሞች፣ ላቦች፣ ሙስሉሙን የማይወክለ ብሇው ከህዝብ እንዱነጠለ

ይሰራለ። በላሊ በኩሌ እነሱኑ ሇመቆጣጠር በተሇያየ መንገዴ ይሰራለ።

Page 17: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

17

የነሱን ሰዎች ያስመርጣለ

የነሱም ባይሆኑ ዯከም ያለትን በገንዘብ ያባብሊለ

መዋቅራቸውን በማንቀሳቀስ ምክርቤቶቹ ሊይ በየቦታው

ያሳዴማለ።3

ጎበዝ ተማሪዎችን እየተከታተለ sponsore በማዴረግ መያዝ።

በዩኒቨርሲቲ ሇአዱስ ገቢ ተማሪዎች አቀባበሌ ማዴረግ፣ አስጠኚ

መመዯብ፤ ሇተመራቂዎች መሸኛ ማዘጋጀት፤

በስኮሊርሺፕ ሥም ሱዲን፣ ፓኪስታንና ሳዐዱ መሊክ

“ኮላጆችን” መገንባትና አዋቂዎችን እየጠሩ ማሠሌጠንና ማሰማራት።

3ኢዘዱን አብደሌአዚዝ፡- ይህ ግሇሰብ ከ1988 ጀምሮ ሊሇፉት 16 ዒመታት ‹‹የዐሇማ ምክር ቤት›› ጸሏፊ ተብል ተሹሞ የመንግሥትን ጥቅም ሲያስጠብቅ የኖረ ቀንዯኛ የሔወሃት አባሌ ነው። ይህ ግሇሰብ በአንዋር መስጊዴ ቅጥር ጊቢ ባሇው ቢሮው ሆኖ ከመቃምና የመንግሥትን ፍሊጎትና አካሄዴ ይቃወማለ ብል የጠረጠራቸውን ሰዎች ሁለ ስም ሇዯህንነት ቢሮ ሪፖርት ከማዴረግ ዉጭ በዚህ ሁለ ዒመታት ቆይታው አንዲችም ሇሙስሉሙ ማህበረሰብ ጥቅም አሌሰራም። በ2002 በቢሮው የዚህ መጽሏፍ ጸሒፊ በሃይማኖት ጉዲይ አናግሮት ነበር። ግሇሰቡ ምንም ሳያመነታና ሳይሸማቀቅ ‹‹ሼህ›› የሚሇው መጠሪያውንና የተዯረበሇትን ‹‹የኢትዮጵያ ዐሇሞች ማህበር ዋና ጸሏፊ›› የሚሇውን ካባን ከመጤፍ ሳይቆጥር ‹‹እኔ እዚህ ያሇሁት ሇዚህ ያበቃኝን ኢህኣዳግን ጥቅም ሇማስጠበቅ ነው›› ሲሌ እቅጩን ነግሮት ነበር። ከ1988 ጀምሮ በዯህንነት ከሚሾሙት የመጅሉስ አመራሮች ጋር እጅና ጓንት ሆኖ ሲሰራ፣ጥቅሙን ሲያሳዴዴ የኖረ ግሇሰብ ነው። በአሁኑ ጊዜም የአህባሽን ማስፋፋትን ፕሮጀክት ከዲር ሇማዴረስ ከሌብ ከሚጥሩት ግንባር ቀዯምና የኢህኣዳግ ፍጹም ታማኝ የሆነ ግሇሰብ ነው። መንግሥት በቀጣይ ዒመታትም ወሳኝ ሥራ በሙስሉሙ ሔብረተሰብ ሊይ ይሰራሌኛሌ ብል ከሚተማመንባቸው ግሇሰቦች አንደ ነው። በቀጣዩ የእስሌምና ጉዲዮች ምርጫም ዋና አስፈጻሚ ሆኖ ኢህኣዳግ ሉያስመርጣቸው የሚሻቸውን ካዴሬዎችና ዯህንነቶች በርሱና መሰሌ ጠምጣሚ ካዴሬዎች በኩሌ ሇመፈጸም ፍጹም መተማመን ሊይ ዯርሷሌ። ይህ ሀሊፊነትንም በርትቶ እንዱወጣ በግንቦት 2004 ተነግሮታሌ።

Page 18: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

18

በጎሣ ኔትዎርክ መጠቃቀም (የጎሣ ሽማግላዎችንና የተሇያዩ ሰዎችን

በመመሌመሌ በነሱ በኩሌ ገንዘብና የተሇያዩ ጥቅማጥቅሞችን

ማሠራጨት፣ በዚህም ሰው መያዝ)

ከውጭ ከሚገኘው ፈንዴ በተጨማሪ በሀገር ውስጥም ከፍተኛ ገንዘብ

እንዱዋጣ ይንቀሳቀሳለ

ታዋቂ ባሇሀብቶችና ሽማግላዎችን መያዝ

መንግሥት እየተከተሇ ያሇውን ሴራ እኛ ሙስሉሞች ሌብ ሌንሌ የሚገባው ነጥብ፡- ከሊይ የተቀመጡት አብዛሃኛዎቹ ነጥቦች ሁለንም አይነት የእስሌምና

እንቅስቃሴዎች ሇማኮሊሸት ሲለ የፈረጇቸው ተግባራት ናቸው። በጁምዒዎች

የሚዯረግ ዲዕዋ፤ ሰዎችን በትምህርት እንዱሳተፉና የዜግነት መብታቸውን

እንዱጠቀሙ ማበረታታት፤ ሇዲእዋ ሥራ መንቀሳቀስ እና ወዘተ በዚህ ከተፈረጁ

ታዱያ ምን አይነት ሙስሉም እንዱኖር ምንስ አይነት መንገዴ ነው እስሌምናን

ሇማስተማር የሚፈቀዯው?

ማህበራዊና ፖሇቲካዊ ተሳትፎን በዴርጅትና በመንግሥት መዋቅር ውስጥ

የመስረግ ስትራቴጂ በሚሌ ማሸማቀቅ

የመጀመሪያ ታርጌታቸው የዴርጅትና የህዝብ ም/ቤቶች ነው። የጸጥታ መዋቅሩ ሁሇተኛ ታርጌታቸው ነው። ዒሊማቸውም የራሳቸውን ሰዎች በመዋቅሩ ውስጥ በመፍጠር የመዋቅሩን ትኩረት ወዯላሊ ማዞር ነው።

የፍትህ ሥርዒቱ ሦስተኛ ታርጌታቸው ነው። የዚህኛው ዒሊማ ዴንገት ተይዘው ሇፍርዴ ቤት ቢቀርቡ በቀሊለ ሉወጡ የሚችለበትን ሁኔታ ሇማመቻቸት ነው።

በመጨረሻም ሲቪሌ ሰርቪሱና ተማሪው ውስጥ የቻለትን ያህሌ ሇማፍራት ይንቀሳቀሳለ።

የመንግሥት ዋነኛ ዯጋፊ በመምሰሌ በሌማት፣ በስብሰባ እና በምርጫ እንቅስቃሴ ሊይ ግንባር ቀዯም በመሆን ወዯ ባሇስሌጣን መቅረብ መመሌመሌ፡

በዴርጅት መዋቅር ውስጥ ሇመግባት በከፍተኛ ዯረጃ ይንቀሳቀሳለ። በቀበላ፣ በከተማ፣ በወረዲ፣ በክሌሌና በፌዳራሌ የህዝብ ም/ቤቶች ውስጥ ሇመግባት በከፍተኛ ዯረጃ ይሰራለ። በበርካታ ቦታዎችም እየገቡ ይገኛለ።

Page 19: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

19

ማንም ዜጋ ሉረዲው የሚችሌ ሴራና እውነታ፡- ከሊይ የአክራሪ ሙስሉሞች

እስትራቴጂ ብሇው የፈረጇቸው ነጥቦች በሚያሳዝን ሁኔታ የኢትዮጵያዊነትን

መብት የሚነፍግ፤ በዴርጅትና በሲቪሌ ሰርቪስ መዋቅር ውስጥ ሰሇቸኝ ዯከመኝ

ሳይለ በታማኝነት እያገሇገለ የሚገኙ ሙስሉሞችን ‹‹ሂደ ውጡ ይሄ የናንተ

ቤት አይዯሇም›› የሚሌ መሌእክት ያሇውና ሃገራቸውን ሇማገሌገሌ የሚያቅደትን

‹‹አታስቡት እናንተ አስመሳዮች›› የሚሌ የእጅአዙር መሌእክት የሚያስተሊሌፍ

ነው። ባሌጠራ ትንታኔ እና ወጥነት ባጣ ግንዛቤ ሊይ የተመሠረተው ‹‹የጸረ

አክራሪነት ትግሌ›› ‹አባሊቶቼ በዚህ መሌኩ ይረደት› ሲሌ በዴርጅቱ ሌሳን

በሆነችው አዱስ ራዕይ ግንቦት 2004 እትም ሊይም ይህንኑ ዕቅዴ እንዱህ ሲሌ

ይፋ ያዯርገዋሌ፡- ‹ጠንካራ አማኝም ጠንካራ ኢህኣዳግም በመሆን መካከሌ ግጭት የሇም። ግጭት የሚፈጠረዉ ዴንበሮቹን ስናዯበሊሌቅ ነዉ። ስሇዚህም በዚሁ አግባብ ግሌጽነት ተፈጥሮ አባሊችንና አመራራችን ሰሌፉን ያስተካክሌ፣ ሇማስተካከሌ የሚቸገር ዯግሞ በሰበባ ሰበብ ሳይሸፋፈን ከዴርጅቱ መጽዲት አሇበት።››

ሇማንም ያሌተዯበቀው እውነት ኢህአዳግ ጠንካራ የሚሇው ሙስሉም የነጃሺን

መስሇም የሚያስተባብሌ፤ በማን አሇብኝነት ሇሀገር ሌማት በሚውሌ ሃብት

እያስፋፋ ያሇውን የአህባሽ አስተሳሰብ አሜን ብል የሚቀበሌ፤ አንዴ ተራ

ባሇስሌጣንና የተቋም መመሪያ ካሇአዋቂነትም ይሁን ሆን ብል ሃይማኖትን ከስሩ

መንግል የሚንዴ አቅጣጫ ቢነዴፍ ያሇምንም ጥያቄ ‹አሜን› ብል የሚያጎበዴዴ

ልላን ነው። በመሆኑም ‹አክራሪነት› በሚሌ ሽፋን ብቻ እንዯ ቀዴሞዎቹ

አፄዎች ሙስሉሙን ከሁለም መዋቅሮች ማጽዲት ጠንካራ ዕቅደ መሆኑን

ያሳያሌ።4

4በሱዲን የኢትዮጵያ አምባሳዯር ከሆኑት ታጋይ አምባሳዯር አባዱ ዘሙ እንዯ ተሰማው ይህን የአህባሽ ማስፋፋት ፕሮግራም በኢትዮጵያ ሇማስፋፋት የእሥራኤሌ እና የአሜሪካ መንግሥት አንዴ መቶ ሀምሳ ሚሉዮን ድሊር መዴበዋሌ። ይህ ገንዘብ ሇአህባሽ ማስፋፊያ ብቻ የተመዯበ ሲሆን መንግሥትም ይህን በማስፈጸሙ ከፍተኛ እርዲታ እየጎረፈሇት ይገኛሌ።

Page 20: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

20

መብት መጠየቅ አክራሪነት ነውን? እስኪ በአክራሪነት ያስቀመጧቸውን ነጥቦች እንመሌከት

ሙስሉሙ ቀዯም ሲሌ ይዯርስበት የነበረ በዯሌ በማራገብና ተገቢነት

የላሊቸው ጥያቄዎች በማቅረብ ትርምስ ሇመፍጠር ይሰራለ፤

በትምህርት ቦታዎች መስጊዴ እንዱሰራ በትምህርት ሰዒት ስግዯት

እንዱፈቀዴ መጠየቅ

የህዝብ ቆጠራው የሙስሉም ቁጥር እንዱያንስ ተዯርጓሌ በማሇት

ይቀሰቅሳለ።

በዋናነት አዱስ አበባ እና በኦሮሚያ ሊይ ትኩረት አዴርገው በሁለም

ክሌልች ውስጥ እንቅስቃሴ ያዯርጋለ።

እንግዱህ ከሊይ ያስቀመጥናቸው በመንግሥት ሰነድች ሊይ የተቀመጡት

መገሇጫዎች በኢትዮጵያ የተከፈተው ትግሌ የጸረ-አክራሪነት ይሁን የጸረ- እስሌምና

ዘመቻ አንባቢው እንዱፈርዯው እንተወው። እነሱ አክራሪ እስሌምና ያለት በአንዴ

በኩሌ ፍፁም የፈጠራ እና ‹‹ሉበሎት ያሰቧትን አሞራ…›› አይነት በመሬት ሊይ

የላሇ ስያሜ በላሊ በኩሌ ዯግሞ መዯበኛ እስሊማዊ እና ኢትዮጵያዊ የሆኑ ሁነቶችን

በአክራሪነት ስም አሻራቸውን ሇማጥፋት የአህባሽ (አብዯሊህ አሌ-ሏረሪ አስተምህሮ)

አይነተኛ መፍትሄ እንዯሆነ በይፋ በመግሇጽ መሊውን ሙስሉም ሇማጥመቅ ፊሽካው

የተነፋው እነዚህ ሰነድች ከቀረቡበት ከግንቦት 2003 ጀምሮ ነው። የመሪዎቹን

ዯወሌም ተከትል በዒሇማችን ታይቶ በማይታወቅ መሌኩ እስሌምናን ጨፍሌቆ

የማቡካት ሥራ ውስጥ ካዴሬዎች ዘው ብሇው የገቡት።5

5በኢትዮጵያ የተክፊር ወሌሂጅራ(ኸዋሪጃ) አስተሳሰብ ገና ሲከሰት መጅሉስ ‹‹ወሃቢያ›› እያሇ ታፔሊ የሇጠፈሊቸው የእስሌምና ሃይማኖት ሉቃውንት አስተሳሰቡን ስህተት ከማስተማር አንስተው ከአስተሳሰቡ አራማጆች ጋር ክርክር፣ዉይይት በማዴረግ ሉያርሟቸው ይጥሩ ነበር። የኢህአዳግ መንግሥት ግን እንቅስቃሴው ከቁጥጥር ሥር ባሌወጣ መሌኩ እንዱስፋፋ በዝምታ ሲመሇከት ነበር። አንዲንዴ ስፍራ ሊይ

Page 21: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

21

የአምስት ዒመቱ ዕቅዴ በግሌጽ እንዯሚያሳየው እነዚህን ጅምሮች በማፋፋም

በ2004 በፌዳራሌ ዯረጃ አዋጅ ይዘጋጃሌ። ያየናቸው ጅምሮች በሙለ ከእስሌምና

ጋር እንጂ ከላሊ እምነት ጋር የሚገናኙ ባሇመሆናቸው የሚወጣውም አዋጅ

(ሙስሉሙ በመንቃቱና ትግሌ በመጀመሩ እስከ አሁን አሌተሳካሊቸውም እንጂ)

ይህንኑ እንዯሚመሇከት መገመት አይከብዴም። ላሊው ሃይማኖትን የሚመሇከቱ

አዋጆችን በክሌልቸ እንዱወጣ ዴጋፍ ይዯረጋሌ በሚሌ ከ2004 ጀምሮ ሇተያዘው

እቅዴ የክሌልችን አቀማመጥ ስናይ ሏረር፤ ሱማላ እና አፋር ሊይ አዋጁ

እንዱወጣ የታቀዯው የላልች ክሌልች ተሞክሮ ተወስድ ከፍተኛ የማስፈራራትና

የማዋከብ ሥራ ከተከናወነ ከ2005 እና 2006 በኋሊ ሇማዴረግ እንዯሆነ

ያመሊክታሌ። ሇምን ቢባሌ እነዚህ ክሌልች የሙስሉም ክሌልች ተብሇው

የሚታወቁ በመሆናቸው አዋጁን በማውጣት ሂዯት ተቃውሞ ስሇሚገጥም።

ይህም የአምስት ዒመቱ የሃይማኖት አዋጅ ዕቅዴ ሙለ በሙለ ያተኮረው

በሙስሉሙ ሊይ መሆኑን ያረጋግጥሌናሌ። እንዯ ዕቅደ መሠረት በ2007

ከአክራሪዎች ጋር ዉይይት የሇም በሚሌ አሳምነው እንዲይመሌሷቸው እንቅፋት ሲፈጥር ነበር። ይህም ጽንፈኛው ቡዴን በሚወስዲቸው አክራሪ ተግባራቱ አያመካኘ ተጽእኖ ፈጣሪ እና መብት ጠያቂ ሙስሉሞችን ሇማጥቃት ያመቸው ዘንዴ ነው። የዚህ የጽንፈኛ ቡዴን አስተሳሰብ መጻህፍት ሱማሉያ ታትመው ወዯ ሀገር ዉስጥ ሲገቡ የኢህአዳግ ዯህንነቶች እያወቁ ቸሌ ይለ ነበር። በእንቅስቃሴው ዉስጥም በመሊ ሀገሪቱ የራሳቸውን ሠሊሳ ሰዎች አስርገው አስገብተው ነበር። በ1990ዎቹ አጋማሽ በሱማሉያ ትተሞ በጂጂጋ በኩሌ ወዯ ዴሬዯዋ እየገባ የነበረውን የዚህን ቡዴን መጻፍቶች የቀዴሞ የዴሬዯዋ የእስሌምና ጉዲይ አመራር አባሊት በፖሉስ ቢያስይዙም የዴሬዯዋ ዯህንነት ግን ከፌዯራሌ ዯህንነት ተዯውልሇት መጻሔፍቶቹም ሆኑ ግሇሰቦቹ እንዱሇቀቁ ተዯርገዋሌ። በጅማ ከቤተክርስቲያናት መቃጠሌ ጋር ተያይዞ የዚህ የጽንፈኛ ቡዴን አመሇካከት ያሇውን በፖሉስ ተጠርጥሮ ተይዞ ነበረው በአንዴ ሺህ ብር ዋስ ተሇቆ ነጻ ወጥቷሌ። ከሊይ የተጠቀሱትም ይሁኑ በጎንዯር የነበረውን የጽንፈኝነት አስተሳሰብ ሇማሰራጨት ይንቀሳቀሱ ከነበሩት መካከሌ አምስቱ በዯህንነት ቢሮ ጋር ግንኙነት ያሊቸው ነበሩ። ይህ ሁለ የተክፊር ጽንፈኝነት ከኢስሊም ያፈነገጠ መሆኑን ሙስሉሞች ራሳቸው አስተሳሰቡ አፈንጋጭና ስህተት በመሆኑ ሲያወግዙት ነበር። ከማስተማር ጎን ሇጎን መጽሏፍ በማሳተም እስከ ማሰራጭት ችሇዋሌ። የሀሰን ታጁ መጽሏፍ ሇአብነት ተጠቃሽ ነው።

Page 22: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

22

በፌዳራሌ ዯረጃ በቂ ሃይማኖታዊ ጉዲዮችን ያካተተ አዋጅ ዲግም ይወጣሌ።

ይህም አዋጅ ሙስሉሙ ሇአንዳና ሇመጨረሻ ጊዜ አንገቱን የሚያስዯፋ፤

ሃይማኖታዊ ህሌውናውን የሚያሳጣ እንዱሁም የዜግነት መብቱን የሚገፍ

እንዯሚሆን በመሬት ሊይ ያለት ተጨባጮች ማስረጃዎች ናቸው። ቀዴሞስ

ሇማንም ወቀሳ እዴሌ የማይሰጥ ግሌጽ የሃይማኖት መብትን ያሰፈረ ሔገ

መንግሥት አሇኝ ካለ በኋሊ ይህንን በአዋጅና መመሪያ መናዴ ምን አሊማ

ሉኖረው?

3.1.2 መጥፎ ተሞክሮዎችን መርጦ መጠቀም ሃገራት ስጋት ያለትን የጽንፈኛ እስሌምና እንቅስቃሴ ሇመቆጣጠር በተሇያዩ

አቅጣጫዎች ዘመቻዎችን አካሂዯዋሌ። በዚህም ሂዯት ውጤታማ የሚሎቸው

ተሞክሮዎች እንዲገኙና ሇላልች ሃገራት ቢከተለት መሌካም ነው ብሇው

የሚጠቁሟቸው እስትራቴጂዎች እንዲለ ሁለ ሃያሊን የሚባለና ላልች ሃገራትን

በፖሇቲካ እና ኢኮኖሚ ጥገኝነት ምክንያት በተዘዋዋሪ ቅኝ የገዙት ዯግሞ ሇቅኝ

ግዛቶቻቸው ‹‹ይህን አዴርጉ›› ፤ ይህን እምነት አስፋፉ፤ ይህንን ዯግሞ አፍኑ

አይነት ቀጥተኛ ትእዛዛትን ማስተሊሇፍ የተሇመዯ ነው። ከዚህ በመነሳት

መንግሥት እየወሰዯ ያሇውን እርምጃ ጀርባ በተሞክሮነት ሉጠቀማቸው፤ በላልች

ሉጠቆማቸው እና በጫና ሉተግብራቸው የሚችሌባቸውን አማራጮች በዚህ ርእስ

እናያሇን።

በፖሇቲከኞች እና በመገናኛ ብዙሃን ውጤቶች እንዯሚነዛው ወጣት

ሙስሉሞች ወዯ ጽንፈኛ አመሇካከትና አዯገኛ እምነትና ተግባሮች አዘንብሇዋሌ።

‹‹ወሃቢዝም›› ሁለ አቀፍ የሆነ ከሳኡዱ አረቢያ ሰርጎ የገባ የእኔ አመሇካከት ብቻ

ነው እውነት የሚሌ፤ ጦረኛና በስተመጨረሻም ዒሇም አቀፍ ጂሃዴን አሊማ

ያዯረገ እንዯሆነ ይሰበካሌ። በተሇምድ ‹ጸንፈኞች› ተብሇው ሇሚወሰደ ቡዴኖችና

አመሇካከቶች ከመጋሇጥ ስጋት በመነሳት መንግሥታት በርካታ ሃይማኖታዊ

ጉዲዮችን በአጠቃሊይ የሚነካና የእስሌምና ሃይማኖትን እንዯ ትሌቅ የጽንፈኝነት

መንስኤ አዴርጎ በመውሰዴ ጠንካራ የሆኑ ፖሉሲዎችና ዯንቦችን አወጥተዋሌ።

አብዛሃኞቹ ሃገራት እስሌምና ርእዮተ አሇማቸንን ተፈታትኖታሌ በሚሌ እና

Page 23: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

23

‹‹እስሊማዊ ዴንበር ተሸጋሪ ሽብርተኞች›› ሰሇባ ሆነናሌ የሚሇውን ክስ

ተንተርሰው በሙስሉሞች እና በእስሌምና ሊይ ዘመቻ ከፍተዋሌ። የኛ የሚለትን

እስሌምና አይነት መፍጠር መቻሊቸውንም በኩራት ይናገራለ። ከዚህ አኳያ

የዘርፉ ባሇሙያዎች (Hippler & Lueg፡ 1995) እንዯገሇፁት ‹‹እኛ

(ምእራባውያን) ሇኛ የሚስማማንን፤ የፖሇቲካ እና ሳይኮልጂ ምሌከታ ሉያረካ

የሚችሌ እስሌምና ፈጥረናሌ›› ይህም በትክክሌ እንዳት ግሌጽ ወዯሆነ ‹እኛ› እና

‹እነርሱ› (ሙስሉሞች)፤ መቼም ሉገጣጠሙ የማይችለ ውስጣዊ እና ውጫዊ

ወዯሚባሌ ሌዩነቶች እና ምእራባዊ ማንነታችንን ሉያረጋግጥ የሚያስችሇን ነጥብ

ሊይ ዯርሰናሌ›› ይሊለ። አንዲንድቹ ሃገራት ዯግሞ በኃይሌ አፍነው ለአሊዊ

ነፃነታቸውን የነፈጓቸውን እንዯ ቺቺኒያ እና ካሽሚር ያለ የሙስሉም ግዛቶችን

በእጃቸው ሇማቆየት፤ ቀሪዎቹ ዯግሞ እየተስፋፋ ነው ያለትን ፖሇቲካ ተኮር

እስሌምና ሇመግታት በሚሌ መነሻ በአመዛኙ እስሌምናን መምታት ኢሊማ ያዯረገ

ዘመቻ ውስጥ ገብተዋሌ። ሃገራችን ኢትዮጵያ የዚህ ሚናቸውን ያሌሇዩ ጥረት

አዴራጊ ማህበርተኞችን ከተቀሊቀሇች ውሊ አዴራሇች።

የተሇያዩ ሃገራት የሃይማኖት ጽንፈኝነት ያለትን አስተሳሰብ ሇመከሊከሌ

የተከተሎቸውን ዘዳዎችና የወሰዶቸውን እርምጃዎችን ሇመዲሰስ እንሞክር።

ሇአብነት ያህሌም በ2002 በሩሲያ የወጣው ‹የጸረ- አክራሪነት› ህግ በጣም ሰፊ

ግን ዯግሞ በጥሌቀት ያሌተጠኑ ሌሌ የአክራኒነት ትርጓሜዎችን በመያዙ በ

አክራሪነትና ጽንፈኝነት፤ በአመሇካከቶቹ እና በተግባሮቹ መካከሌ ያሇውን ሰፊ

ሌዩነት ያሌሇየ፤ ሇምሳላም የኔ ሃይማኖት ነው ትክክሌ የሆነው የሚሇውን

አመሇካከት ከአክራሪነት ተርታ መዴቧሌ። ምንም እንኳን የላልችን ሳያጣጥሌ

እና የኔን ካሌተከተሊችሁ በሚሌ አስገዲጅ ተጽእኖ ባያሳዴርም ማንኛውም የኔ

ሃይመኖት ነው ትክክሌ የሆነው የሚሌ አመሇካከት ያሇው ሃይማኖታዊ ቡዴን

አክራሪ የሚባሌበት በር ከፍቷሌ።ከዚህ እይታ አንፃር እስሌምና ‹‹ኦፊሴሊዊ››

(ነባሩ፤ ሃገር በቀሌ፤ ታዛዥ እና ሇመንግሥትና ሇአሇማዊ ማህበረሰብ ተጣጥሞ

የሚሄዴ) እና ‹‹ኦፊሴሊዊ ያሌሆነ›› (ነባሩ ያሌሆነ፤ ጽንፈኛ፤ ከውጭ የመጣ፤ ጸረ

ሴኩሊር፤ እና ሇሃገር ስጋት) ተዯርጎ ሇሁሇት ተከፈሇ። በመሆኑም ተከታታይ

የሆኑ ሃገራዊ የዯህንነት ትምህርቶች ትኩረታቸውን ሇማህበራዊ መስተጋብር

Page 24: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

24

ጠንቅና ሇውጭ ሃገራት ፖሉሲ ማስፈጸሚያ መንገዴ ይከፍታለ ተብሇው

በሚታሰቡ በውጭ ሚሽነሪ እንቅስቃሴዎች ሊይ አዴርገዋሌ። በተጨማሪም

በርካታ የሆኑ የህትመት ውጤቶች በአብዛኛውም በሙስሉም ጸሃፍት የሚፃፉ

የሚታገደበት ማእቀፍ ተዘጋጅቷሌ።

እንዯ ባንግሊዱሽ ያለ ላልች ሃገራት ዯግሞ በተሇምድ እንዯሚባሇው አግሊይ

ያሌሆነ፤ አሇማዊ እና በመቻቻሌ የሚያምን የሚለትን የሱፊ እስሌምና

መሥራታቸውን አውጀዋሌ።የፕሮግራማቸው ቁሌፍ አሊማም ቀዯምት የነበረውን

የሱፊ አመሇካከት ሇማስረጽ ሳይሆን ይበሌጥ ዘመናዊ የሆነ የእስሌምና ቅጂ

ሇማስፋፋት እንዯሆነ ይናገራለ።ይህንንም እውን ሇማዴረግ ባሇስሌጣናቱ

በየክፍሇሃገሮቹ በሚገኙ ህብረተሰብ ውስጥ በሚሰጡት ዘርፈ ብዙ አገሌግልቶች

በታችኛው የህብረተሰብ ክፍሌ ተቀባይነት ባሊቸው ታሊሊቅ መንግሥታዊ ያሌሆኑ

ዴርጅቶች (መ.ያ.ዴ) ሊይ ትኩረታቸውን አዴርገዋሌ። ከ2005 ጀምሮ

ባሇስሌጣናቱ የሃገሪቱን ጸረ- አክራሪነት ትግሌ እንዱያግዙ በማሰብ ሆን ብሇው

አዲዱስ ማህበሮችን (በኛ ሃገር በቅርቡ መንግሥት ‹‹የአህሇ ሱና ወሌጀመአ››6፤

6በሰሞኑ ኢህኣዳግ በአዲማ ከተማ የመንግሥት ከፍተኛ አመራር አባሊት በተገኙበት የ‹አህሇሱና››(በሱፊያ ሽፋን የሚንቀሳቀስ የአህባሽ ቡዴን) አቋቁሟሌ። በዚህ የአዲማው መዴረክ የሲቪሌ ሰርቪስ ሚኒስትሩ አቶ ጁነዱን ሳድ፣ ሚኒስትር አቶ ሙክታር ከዴር፣ ወይዘሮ አስቴር ማሞ፣ የኦሮሚያ ምክትሌ ፕሬዝዲንት አቶ አብደሌ አዚዝ ሙሏመዴና ላልች ባሇስሌጣናት ባለበት ነበር የተካሄዯው። በአሁኑ ሰዒት ‹‹አህሇሱና›› ተብል ሇተቋቋመው ማህበር በፌዯራሌ ጉዲይ ሚኒስቴር በኩሌ ሠሊሳ ሚሉዮን ብር በጀት ተበጅቶሇታሌ። ይህ ‹‹አህሇሱና›› የተሰኘውን ማህበርን በሀገር አቀፍ ዯረጃ ራሱን ችል የመጅሉስ አጋር ሆኖ የማቋቋም ሀሳቡ የተወሰዯው በኢህኣዳግ አማካኝነት በሱማሉያ በተመሳሳይ ሥያሜ ከሚጠራው ማህበር ሌምዴ ተወስድ ነው። ይህን ማህበር ኢህኣዳግ አቋቁሞ አስፈሊጊውን ትጥቅና በጀት ከመመዯብ ጎን ሇጎን በራሱ አመራር ሥር ሆኖ እንዱንቀሳቀስ፣ ብልም ሇእርሱ የራሱ የእስሌምና ክንፍ ሆኖ ከርሱ ጋር በጠሊቱ ሊይ እንዱዘምት ካሇው ጠንካራ ፍሊጎት ነው። ይህ ሌምዴም በኢትዮጵያ ዉስጥ ሙስሉሞች ሊይ እንዱተገበር ታሌሞ ነው።

Page 25: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

25

‹‹የኢትዮጵያ ሱፍያዎች ማህበር›› የሚሌ መጠሪያ ሰጥቶ እያዯረጃቸው

እንዯሚገኙት አይነት ዴርጅቶችን ማቋቋም ጀምረው ነበር። ፕሮግራሙ የታሰቡ

አመሇካከቶችን በወርክሾፖች፤ ሴሚናሮች፤ ኮንፈረንሶችና በጠረጴዛ ዙሪያ

ውይቶች ሇማስረጽ መዴረሳዎችንና መስጂድችን ጨምሮ በተሇያዩ የስብሰባ

አዲራሾች ሇማስረጽ ሰፊ ሥራ ተሰርቷሌ። ባሇስሌጣን መስሪያ ቤቶች ሇዚህ ሥራ

ማስፈጸሚያ የሚውሌ በጀት ሇመያድቹ በቀጥታ ፈሰስ ያዯርጉ ነበር።

በላሊ በኩሌ ዮርዲኖስ እያዯገ የመጣውን ሇሚለት አዯገኛ ጽንፈኝነት መከሊከሌ

የተከተለት እስትራቴጂ ወጥነት የጎዯሇውና በመጀመሪያዎቹ አካባቢ በአጠቃሊይ

በጸጥታ ሃይልች አስገዲጅ እንቅስቃሴዎች፤ ጽንፈኛ ያሎቸውን ቡዴኖችን

በመሰሇሌና አባሊቶቻቸውን ማሰር ሊይ ያተኮረ ነበር። እንዯ አምነስቲ

ኢንተርናሽናሌ የ2001 ሪፖርት በ1990 ብቻ ከ1700 ሰዎች በሊይ ከአክራሪነትና

ጽንፈኝነት ጋር በተያያዘ ታስረዋሌ። አብዛሃኛዎቹ ነፃ ባሌሆነ እና ኢ-ፍትሃዊ

በሆነ የፍርዴ ሂዯት ሲያሌፉ በርካታ የሃሰት ውንጀሊዎች፤ መረጃዎችን

የማጠናቀር ሥራና ምስክሮችን አስገዴድ ፍርዴ ቤት ቃሊቸውን እንዱሰጡ ይዯረገ

እንዯነበር ሪፖርቱ ያሳያሌ።

ሞሮኮ የራሷን የሆነ የፖሇቲካ ቅጂ የሆነ ሱፊ እስሌምና ሇማስፋፋት

ትፈሌጋሇች። የሃገሪቱ በርካታ ምሁራን ይህን የመንግሥትን እስትራቴጂ

አክራሪነትን መከሊከሌ መቻለን ይጠራጠራለ። እነርሱ እንዯተናገሩትም ይህ

ፖሉሲ ሃገሪቱን በጽንፈኘንት ስጋት ውስጥ ማቆየት ብቻ ሳይሆን ሇአዱስ

ስጋቶችም ሉያጋሌጣት ይችሊሌ። ከነዚህ በተቃራኒ ጥሌቅ እና መጠነ ሰፊ የሆነ

የሃይማኖት ተሃዴሶ ሥራ ሰርታሇች። የተሃዴሶው አሊማ ጽንፈኝነተን

ሇመዋጋትና በማህበረሰቡ ውስጥ የጽንፈኞችን ምኞት ማምከን ነው። ይህንን

ሇማሳካት በሃገሪቱ የሚገኙ ኦፊሴሊዊ ሃይማኖታዊ ተቋማትን አቅም ማጠናከር

ትሌቁ እስትራቴጂ ነበር። የመስጂድች ሚናም ሰብኣዊ ሌማት አገሌግልት

መስጠት እንዱችለ ተዯርጎ የማስፋፋት ሥራ ተከናውኗሌ። በሞሮኮ ያሇው

ዝቅተኛ የሆነ የትምህርት ሽፋን እና በቂ የትምህርት ስርዒት አሇመኖር

Page 26: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

26

ሇጽንፈኝነት አስተሳሰብ ወጣቶችን ያጋሌጣሌ ተብል በመታመኑ መስጂድች

መዯበኛ የትምህርት አገሌግልት እንዱሰጡም ተዯርጓሌ።

እንግዱህ የኛዋ ኢትዮጵያ በተጨባጭ እንዯሚታየው በላልች ሃገራት የታዩ

ስጋቶች በተጨባጭ ሳይገጥሟት በጽንፈኝነት ሊይ ሳይሆን ቀጥታ እስሌምናን

ከሌሶ መሥራት አሊማ የያዘ መጠነ ሰፊ የአህባሽ አስተምህሮ አጥምቆ ዘመቻ

ከፍታሇች።7 ይህ ዘመቻ ከየሀገራቱ ጠንካራ እና የከፉ የሆኑ ጸረ እስሌምና

7በኢትዮጵያ የአህባሽን አስተሳሰብ ሇማስፋፋት እንቅስቃሴ ገና ሲጀመር የእንቅስቃሴው የፋይናንስ ምንጭና ሽፋን ይሆኑ ዘንዴ የተቋቀመ ስብስብ አብዯሊህ አሌ-ሏረሪ ራሳቸው አቋቁመዋሌ። ሇዚህ ስብስብ ሠሊሳ ሚሉዮን ድሊር የተሰጣቸው ሲሆን ገንዘቡንም ከራሳቸው ገንዘብ ጋር አዋህዯው እንዱንነግደበት ነበር። የቡዴኑ አባሊት፡-

1) አቶ አህመዴ ሸሪፍ(በቅጽሌ ስማቸው ‹መጣር› ይባሊለ።) ግሇሰቡን ያሳዯጉት አብዯሊህ አሌ-ሏረሪ ራሳቸው ሲሆኑ ሉባኖሳዊት ሚስት ያጋቧቸው አብዯሊህ አሌ-ሏረሪ ናቸው። በአዱስ አበባ ቦላ አከባቢም ቪሊ ቤት ያሊቸው ሲሆኑ በ1996 አብዯሊህ አሌ-ሏረሪ ወዯ ኢትዮጵያ ሲመጡ በዚያ ቤት ነበር። ግሇሰቡ በአሁኑ ሰዒት በሳዑደ አረቢያ ጂዲና ሪያዴ እያፈራረቁ ይኖራለ። በ2004 ጥር ወር አዱስ አበባ የነበሩ ሲሆን ከሼህ አብዯሊህ አሌ-ሏረሪ ሞት በኃሊ የተሰጣቸውን ገንዘብ የፔትራሙ አብደሌከሪም በዴሪ ብቻውን ጠቅሌል ይዟሌ በሚሌ መካከሊቸው ሽኩቻ ተከስቷሌ።

2) አብደሌከሪም በዴሪና (ከወንዴሙ መሀመዴ በዴሪ ጋር) ይህ ግሇሰብ የፔትራም ካምፓኒ ባሇቤት ሲሆን ከ1996 ጀምሮ ሇአህባሽ ማስፋፊያ የሚወጡት አብዘሃኛው ገንዘብ ወጪ የሚሆነው በርሱ በኩሌ ነው። ከሉባኖስ የመጡትን የአህባሽ ሰባኪዎችን በመዯገፍ፣ ሇአህባሽ ማስፋፊያ የሚሰራውም ዩኒቨርሲቲ ማሰሪያ እንቅስቃሴ በርሱ በኩሌ ነው እየተዯረገ ያሇው። በተሇይም በዚህ ዩኒቨርሲቲ ማሰራት ጉዲይ ጉዲዪን የያዙት አብደሌከሪም በዴሪ፣ መሏመዴ በዴሪና ድ/ር ሺፈራው ተክሇማርያም ናቸው። በሀምላ 2003 በጊዮን ሆቴሌ የአህባሹ አመራር አባሌ ድ/ር ሰሚር ቃዱ አሌ-ሪፋኢ ንግግር በፌዯራሌ ጉዲይ ሚኒስቴር ገባዥነት በተጠራው ወርክ ሾፕ ሊይ ሚኒስትሩ ድ/ር ሺፈራው ተክሇ ማርያም አቶ አብደሌከሪም በዴሪንና ዴርጅቱን ፔትራምን አመስግነው ነበር። የሰሞኑንም የአህባሽ ዘመቻን ከሚመሩት አንደ እኚህ ግሇሰብ ናቸው። በርሳቸውም ሥር የንፋስ ስሌክ ክፍሇ ከተማ አመራር አባሌና የፔራም ሠራተኛ የሆነው አቶ አብደሌ ሙህሲን የተባሇ ግሇሰብ የእንቅስቃሴው እንስትራቴጂ አውጪ ሆኖ ይገኛሌ። ይህ ግሇሰብ የዯርግ የኢሠፓ የማዕከሊዊ ኮሚቴ አባሌ ነበር። ከዚህ ግሇሰብ ጋር አቶ አህመዴ ዚያዴ የተሰኘ የሚችሌ ኮት ሠራተኛ ይገኛሌ። አቶ አብደሌ ሙህሲን እና አቶ አህመዴ ዚያዴ ሌጆቻቸው የዩነርሲቲ

Page 27: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

27

እንቅስቃሴ ተሞክሮዎችን ሲወስዴ በተቃራኒው መሌካም የሚባለና አሳታፊ፤

የተጠኑ አካሄድችን ግን ሆነ ብሊ ያሇፈቻቸው ይመስሊሌ። አክራሪነት የመከሊከሌ

ትግሌ ሊይ ተሰማርተዋሌ ተብሇው የሚታሰቡ አካሊት በጉዲዩ ሊይ ከመነሻው

ህዝባዊ ውይይት ባሇማዴረጋቸው አሰራራቸውና አካሄዲቸው ምንን መሠረት

ያዯረገና በምን አይነት ጥናት ሊይ የተመረኮዘ እንዯሆነ ሇማንም ግሌጽ

አይዯሇም። መቼም ኢህአዳግ በሚያምር መሌኩ በተቀናበሩ ቃሊት የተሰዯሩ

ከወረቀት የማይዘለ ብዙ ፖሉሲዎች አለትና አንደ ፖሉሲ እንዱህ ይሊሌ፡-

‹‹ከአገሮች ጋር የሚኖረን የግንኙነት ፖሉሲ፤ መሠረታዊ የዯህንነት ፖሉሲ

እስትራቴጂ ወዘተ. ሇህዝብ ግሌጽ መሆን አሇበት። ህዝቡ ተወያይቶ ተከራክሮ

ትምህርታቸውን አቋርጠው ወዯ ሉባኖስ ሌከዋቸዋሌ። በሉባኖስም ቆይታቸውም የአህባሸን አስተሳሰብን በሚያስተምር ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን በመከታተሌ ሊይ ናቸው።

3) አቶ አብደራህማን ተባሇሉ አንደ አባሌና የአብዯሊ አሌ-ሏረሪ ቤተሰብ ጋር በአማችነት ይዛመዲለ። ይህ ግሇሰብም በሏረር የአብዯሊህ አሌ-ሏረሪ ተጠሪ ሆነው ተመዴበው ቆይተዋሌ። ግሇሰቡ ራሳቸውን የሸክ አብዯሊህ አሌ-ሏረሪ ወኪሌ ሼህ አዴርገው በቆጥሩም የሏረሪ ወጣቶች ግን ከዴርጊታቸውና ከባህሪያቸው በመነሳት ‹‹ቄስ ተባሇሉ›› ሲለ የቅጽሌ ሥም አውጥተውሊቸዋሌ።

4) ሇጊዜው ሥሙ ያሌታወቀ እና በጄኔቭ የሚገኝ ግሇሰብ አንደ ሲሆን ይህ ግሇሰብ ኢትዮጵያ ዉስጥ ያሇውን እንቅስቃሴ ከእሥራኤሌ ወኪልች ጋር አክራሪ እስሌምናን ሇመምታት በሚሌ ትስስሩን ያጠናከረ እርሱ እንዯሆነ ይነገራሌ። ሆኖም እርሱም በ30 ሚሉዮን ድሊሩ ጉዲይ ከፔትራም ባሇቤቶች ጋር ሽኩቻ ዉስጥ ገብቷሌ።

5) አቶ አሇዊ ባህሩን ሲሆኑ እኒህ ግሇሰብ ምንም እንኳ የቡዴኑ አባሌ ቢሆኑም ከላልቹ አንጻር ሚናቸው አናሳ ነው። ሆኖም ስሇ 30 ሚሉዮን ድሊሩና ስሇ ሼክ አብዯሊህ አሌ-ሏረሪ እንቅስቃሴ በዝርዝር ያውቃለ። ሌጃቸው አብደራህማን አሇዊ በአሜሪካ የአህባሽ ቡዴን አመራር መካከሌ አንደ ነው። በኢትዮጵያ የሚገኘው ላሊኛው ሌጃቸው መሏመዴ አሇዊም የአህባሽ እንቅስቃሴ ከመዯጎም አንስቶ ተሳታፊ ነው። በአዱስ አበባ የጄነሬተር አስመጪና አከፋፈይ ሲሆኑ የተሇያዩ ስፍራዎች ሊይ ሱቆች አሊቸው።ከሱቆቹ አንደ በአዱስ አበባ በኒ ሰፈር ኑር መስጂዴ ፊት ሇፊት ያሇ ‹‹ባህሩን›› የተሰኘው ሱቅ አንደ ሲሆን፣ በወል ሰፈርም ‹‹ዩኒማግ›› ከሚሰኘው ሱቅ ባሇቤት ጋርም በጋራ ይሰራለ።

Page 28: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

28

የሚያሻሽሇውን አሻሽል የጋራ አቋም ሉይዝበት ይገባሌ። አንዲንዴ በዚህ መሌኩ

የውጭ ጉዲይና የዯህንነት ፖሉሲዎቻችንንና እስትራ ቴጂዎቻችንን በአዯባባይ

መዘርገፍ ምስጢር ማባከን፤ ሇጠሊት የተመቻቸ ሁኔታ መፍጠር ነው ይሊለ።

ይሁንና እነዚህን ጉዲዮች በይፋ መዴረክ በመወያየት የሚገኘው ጥቅምና ጉዲት

መመዘን አሇበት። በይፋ መዴረክ በመወያየት ህዝቡ የመንግሥትን ፖሉሲ

ሇማወቅ ሇማስተካከሌና ሇመቆጣጠር እዴሌ ያገኛሌ። ግሌጽነትና ተጠያቂነትን

ብልም ዱሞክራሲን በትክክሌ ተግባራዊ ማዴረግ ያስችሊሌ። ህዝቡ

አሊማዎቹነን፤ ግቦቹን፤ እስትራቴጂዎቹን፤ ፖሉሲዎቹን በትክክሌ በመገንዘብ

በሙለ ሌብ ተቀብል ሇተግባራዊነታቸው በመረባረብ ሇተሳካ አፈጻጸም እንዱኖር

ወሳኝ ተጽእኖውን ማሳረፍ ይችሊሌ።›› ሇዯህንነቴ ስጋት ነው ብል በእስሌምና

ሊይ የተከፈተውንና የኛን ጉዲይ አስመሌክቶ ከዕቅደ ጥንስስ ጀምሮ ተባባሪ

መንግሥታት ጋር ውሌ እስከመፈረምና በአፈና በህዝብ ውስጥ እስከማስረጽ

ባሇው ሂዯት ህዝብ እንዱያውቅ አሌተዯረገም። ዯባው ጠንካራ በመሆኑ ማወቅም

አይኖርበትም በሚሌ ‹‹ከሊይ የተሊሇፈ መመሪያ ነው ተቀበለ›› እየተባሇ ብቻ

አጥምቆው ቀጥሎሌ።

በተመሳሳይም በመንግሥት የተሰጡ የአክራሪነት አተረጓጎሞች ከአካዲሚካዊ

አተረጓጎም ጋርም ፈጽሞ ያሌተገናኙ ናቸው። በተጨማሪም በሙስሉሙ

ህብረተሰብ ውስጥ የሚታዩ አለታዊም ሆነ አዎንታዊ ሇውጦችን ሇሇውጡ

መከሰት መንስኤ የሆኑትን ፖሇቲካዊ፤ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎችን

ከግንዛቤ ሳያስገቡ በጅምሊ የሃይማኖት አክራሪነት መገሇጫዎች እንዯሆኑ ሆን

ተብል መውሰዴ ተስተውሎሌ። ይህን መሰለ አካሄዴ በእስሌምናና በተቀረው

ህብረተሰባችን መካከሌ ጥሊቻ እንዱሰፍን የሚፈሌጉ ወገኖች እንዯሚጠቀሙበት

ይታመናሌ። እያንዲንደ ባሇዴርሻ ከራሱ ግሊዊ ዝንባላ እና አስተሳሰብ በመነሳት

እስሌምናን በርዞ ሇመፍጠር ሇሚዯረገው ዘመቻ አስተዋጽኦ ያዯርጋሌ። ዘጋቢው

የመንግሥት ሌሳን በመሆንና የሰዎችን ስሜት የሚኮረኩርና ከተሇመደ ርእሶች

ወጣ ያለ ዜናዎችን ሇማቅረብ ሲሌ፤ ፖሇቲከኛው በሾመው አካሌ በመገዯዴ እና

ያሇውን ተቀባይነትን ሇማሳዯግ ሲሌ ዘመቻውን በጭፍን ያስፈጽማሌ።በዘመቻው

ሊይ ተመሳሳይን ከተመሳሳይ ነገር አይዯሇም የሚያወዲዴሩት ማሇትም አንዴን

Page 29: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

29

ሃይማኖት (እስሌምናን) ከላሊ ሃይማኖት (ከክርስትና) ፤ የሙስሉሞችን

ተጨባጭ ከላልች አማኞች ተጨባጭ ጋር ሳይሆን መንግሥታዊ ዴንበርን

በመጣስ አንዴን የእስሌምና አመሇካከት ከላሊው ጠርዝ ከወጣው ጋር፤

እስሌምናን ከአብዮታዊ ዱሞክራሲ ጋር ነው። እስሌምናን ከሌሶ ሇመፍጠር

የሚኬዴባቸው እነዚህ የአካሄዴ ስሌቶች በዋናነት የሚያተኩሩት በሙስሉሙ እና

በተቀረው የሃገራችን ህብረተሰብ አኗኗር ባህሌ መካከሌ አሇ ብሇው በባድ

ስሇሚያሌሙት ግጭት እንጂ ሉስማሙባቸው ስሇሚችለ ነጥቦች አያነሱም።

ሉታወስ የሚገባው ቁም ነገር ሌዩነቶች ተፈሌገው የሚጠኑት የሙስሉሞችን

ባህሪ ሇመረዲት ሳይሆን ሌዩነቶች ሊይ ይበሌጥ በማተኮር ሙስሉሙ ያሌተበረዘ

ሃይማኖቱን በጥርሱ ነክሶ ሇመያዝ የሚያዯርገውን ትግሌ በማኮሰስ ‹‹የኛ››

ያለትን ፖሇቲካዊ እስሌምና አመሇካከትን የበሊይነት ሇማንጸባረቅ እንጂ። እናም

የተሳሳተ ጥያቄ በመጠየቅ ትክክሇኛውን መሌስ ማግኘት ስሇማይቻሌ ጽንፈኝነት

ሊይ ከፍተነዋሌ ያለት ዘመቻ እስሌምና ሊይ መሆኑን የሚጠቀሟቸው ስሌቶች

በቂ ማስረጃ ናቸው።

3.1.3. የካርዴ ሇውጥ፡ ከብሄር ወዯ ሃይማኖት? እንዯ መንግሥት ኢህኣዳግ ትኩረት ሰጥቶ ከያዛቸው ካርድች ዋንኛው ‹‹የብሄር

ብሓረሰብ›› ጉዲይ ነው። ይህ ካርዴ ግን ሁላም ሉሰራና የሥሌጣን ዘመኑን

ሉያራዝምሇት ይችሊሌ ወይ? የሚሇው ጥያቄ ምሊሽ ይሻሌ። ሊሇፉት ሀያ አንዴ

ዒመታት የተዘሇቀበት የብሄር አጀንዲ ሇማህበረሰቦቹ ተጨማሪ ጥቅምና ሇውጥ

በየጊዜው ካሊመጡ ሁላ የብሓር ብሄረሰብ ቀንን እየጠበቁ በመጨፈር ብቻ መዝሇቁ

ሉያሰሇች ይችሊሌ። ኢህአዳግ በዚህ ዘርፍ ተጨማሪና ቀጣይ አዲዱስ ነገሮችን

ሉሇግስ ካሌቻሇ እንዯ ማህበረሰብ ያንኑ እዴሜ ሌክ እየዘመሩ መቀጠሌ ሉያሰሇች

ይችሊሌ። ይህ ጉዲይ አስፈሊጊ ቢሆንም ሔዝቡ ሇዉጥና ተጨማሪ ስኬት ይሻሌ።

ኢህአዳግም በዚህ ዘርፍ አዱስ የሚሰጠው ነገር ያሇቀበት ስሇሚመስሌ ተቀባይነቱን

ሇማግኘት ዯግሞ በቀጣይነት ችልቸ ካርድችን መምዘዝ ግዴ ይሇዋሌ። እነዚያን

በየጊዜው የሚያስፈሌጉትን የጫወታ ካርድች ማግኘት ግዴ ይሇዋሌ። ያ የጫወታው

ካርዴ ዯግሞ ብሄርን መሠረት ካዯረገው ፌዯራሊዊ ሥርዒት ቀስ በቀስ ወዯ ‹‹አሃዲዊ

ሥርዒት›› መመሇስም እንኳ ቢሆን ካርዴነቱ አስተማማኝና ብቸኛ ከሆነ አቋሙን

ከመሇወጥ ፈጽሞ ወዯ ኋሊ አይመሇሰም። ስሇብሓር ባቀነቀነበት አንዯበቱ ፍጹም

Page 30: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

30

ተቃራኒ ሆኖ ስሇ ፍጹም ‹‹ኢትዮጵያዊነትን›› ብቻ የሚዘምር(የትናንቱን አይነት

ቢሆን እንኳ) ሇመከተሌ አይቦዝንም። ዲር ዲሩን ‹‹የትናንቷን ኢትዮጵያ ህዲሴ

እንመሌስ›› የሚሌ ማቀንቀንን ማብዛቱ ራሱ-ያስጠረጥረዋሌ። እነዚህ ሁለ ነገሮች

እንዳት ሉሆኑ ቻለ ስንሌ በዯመነፍስ የተፈጠሩ እንዲሌሆኑ አያላ ማስረጃዎችን

ማየት እንችሊሇን። በግንቦት ወር በታተመችው አዱስ ራዕይ መጽሄት ሇጽንፈኝነት

እንኳን ‹‹ሇዘብተኛ የሆነ እና ሇዘብተኛ ያሌሆነ ጽንፈኛ›› በሚሌ በመክፈሌ አንደ

አንደን በማውገዝ ህዝብ በራሱ ሥራ እንዱጠመዴ አቅዶሌ። ሇዚህም ሉዯግፈውና

ሉያበረታታው እንዯሚገባም ያምናሌ። ኢህአዳግ የየትኛውም ሃይማኖታዊ

አመሇካከት ዯጋፊ መሆን ፈሌጎ ሳይሆን ሃይማኖትን በካርዴነት ሇመጠቀም ሲሌ

ብቻ ‹‹ጽንፈኛ›› ካሊቸውም እንኳን ሇተወሰኑት ከመወገን ወዯኋሊ አይሌም።

3.1.4. ከእስሌምና ተቃራኒ ያዘነበሇ የውጭ ግንኙነት ፖሉሲ የኢ.ፌ.ዱ.ሪ የሀገራዊ ዯህንነትና የውጭ ጉዲይ ፖሉሲ ያሇፉት መንግሥታት

ይከተሎቸው የነበሩትን የውጭ ግንኙነትና ሃገራዊ ዯህንነት ፖሉሲዎች ሇሃገራዊ

ህሌውናችን ወሳኝ የሆኑትን ውስጣዊ ችግሮቻችንን ወዯጎን በመተው በውጭ ሊይ

ትኩረት ያዯረጉና ከውጭ ወዯ ውስጥ የመመሌከት ሁኔታ ጎሌቶ የሚታይባቸው

እንዯነበሩ ይተቻሌ። በመሆኑም አገረዊ ጥቅማቸንንና ህሌውናችንን በተገቢው

ዯረጃ ሉያረጋግጡ የቻለ አሌነበሩም ሲሌ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ከዚህ

የተሇየ መሌክ እንዯሚኖራቸው ያመሊክታሌ። በመሆኑም የውጭ ግንኙነት

አካሄዲችን ከውጭ ወዯ ውስጥ ሳይሆን ከውስጥ ወዯውጭ መሆን አሇበት ሲሌ

አሳማኝ ሃሳብ ያስነብበናሌ። ይህንን ሃሳብ በፖሉሲ ድክመንቱ ገጽ 24 ሊይ

ሲያብራራ አካሄዲችን ከውጭ ወዯውስጥ ከሆነ የመጀመሪያው ጥያቄአችን ማን?

ምን ብናዯርግ? ምን አይነት የተመቻቸ ሁኔታን ይፈጥርሌናሌ? የሚሇው ነው።

አካሄዲችን ሁለ ከውጭ ዴጋፍ በማግኘት ሊይ የተመሠረተ፤ ፖሉሲያችንም

ይህንኑ አሊማ ሇማሳካት ተብል የተቃኘ ይሆናሌ። በዚህ መሌክ አጥጋቢ ዴጋፍ

ሇማግኘትም የሚቻሌ አይሆንም። የሚገኘውም የውጭውን ህብረተሰብ ፍሊጎት

በማሳካት ሊይ የሚውሌ ስሇሚሆን በምንም አይነት ሁኔታ ሀገራዊ ጥቅማችንና

ህሌውናችንን ሇያረጋግጥ አይችሌም ሲሌ ቅዴሚያ ሇሀገራዊ ጥቅምና የህዝብ

ህሌውና የሚሰጥ እንዯሆነ ያትታሌ። ዲገት የማይወጣ ራዕይ ተይዞ፤ ህዝቡ ከዲር

Page 31: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

31

ሆኖ ተመሌካች በሆነበት ሁኔታ ምንም አይነት የውጭ ጉዲይና የሀገራዊ

ዯህንነት ፖሉሲ ቢቀየስ ሇማይሰራ አሊማ የተመቻቸ ሁኔታ ከመፍጠር የሚያሌፍ

ውጤት ሉኖረው እንዯማይችሌና በሀገር ውስጥ ርብርብ ሊይ ማተኮር

እንዯሚያስፈሌግ፤ ይህ ሥራ ሳይሰራ በውጭ በሚካሄዴ ሥራ ሊይ መንዯፋዯፍ

ከንቱ ዴካም ከመሆን አያሌፍም ይሇናሌ።

ታሪክ እንዯምናውቀው በተሇያዩ ስበቶች ሲቀያየር ቆይቷሌ። ርዕዮተ አሇሞች፤

ሃይማኖቶች ቀያይረውታሌ አሁን በመጨረሻ ዯግሞ በኃይሌ ሚዛን በመቀየር

ሊይ ይገኛሌ። ምንም እንኳን የግንቦቷ አዱስ ራዕይ ‹ሀገራችንን ከየትኛውም ወገን

ከሚመጣ የዒሇም አቀፍ የኃይሌና የሀይማኖት ፉክክር ግንባርነት መከሊከሌ የግዴ

ይኖርብናሌ› ብሊ ብታትትም ከዚህ አቋም እጅግ የቀዯመው የኢህአዳግ ቁሌፍ

ፖሉሲ ግን በገጽ 7 ሊይ ሌማት እና ዱሞክራሲን ሇማረጋገጥ የውጭ እርዲታና

ብዴር ካሌታከሇበት ሉነቃቃ የሚችሌ አይዯሇም ሲሌ ላሊ የውጭ ግንኙነት

መስፈርት ያስቀምጣሌ። ‹‹ስሇሆነም ብዴሩንና ርዲታውን ሇማግኘት ዯጅ ጠኚ መሆን አሇብን። ብዴሩንና ርዲታውን ሇማግኘት ያበዲሪዎቻችንና የረዲቶቻችንን መሌካም ፍቃዴ ማግኘትና ፍሊጎቶቻቸውን ማሟሊት አሇብን›› ሲሌ ተፃራሪ አቋም

በግሌጽ ያስቀምጣሌ።

የኢትዮጵያ የሀገራዊ ዯህንነትና የውጭ ጉዲይ ፖሉሲ ሲረቀቅ የመስከረም

አሥራአንደ ጥቃትም ገና አሌተፈጸመም እስሌምናም እንዯአሁኑ የስጋት ምንጭ

ተዯርጎ አሌተሳሇም ነበር። በኢትዮጵያም ሇክፍሇ ዘመናት የኖረው የህዝብ ሇህዝብ

መከባበርና መቻቻሌ አንዲችም መዯፍረስ አሌታየበትም። ነገር ግን የኛ ፖሉሲ በዚያ

ወቅት እስሌምናን እና በዙሪያችን ያለ ሃገራትን በእስሊማዊ አክራሪነት ስጋት

በመጠርጠር የስጋት ቀሇበት ውስጥ ነበር ከቶ የተመሇከታቸው። ጎረቤት አገሮችንም

በአለታዊ ጎኑ ሉጫወቱት የሚችለት ሚና በማጉሊት የሃይማኖት አክራሪነትን

በማራመዴ ወይንም ሇሚያራምደ ክፍልች መንዯርዯሪያ በመሆን ሉያገሇግለ

ይችሊለ በሚሌ አስቀምጧቸዋሌ። ከዚህም በመነሳት በፖሉሲዎቹና እስትራቴጂዎቹ

አንዲንዳ በግሌጽ ላሊ ጊዜ ዯግሞ በተዘዋዋሪ መንገዴ ሃገራቱ ሇኢትዮጵያ የአዯጋ

ተጋሊጨነት ትሌቅ በሮች እንዯሆኑ በማቅረብ ሇኢትዮጶያ ሙስሉም ዝግ

Page 32: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

32

የሚሆኑበትን አማራጭ ይፈሌጋሌ። እንዯማሳያ እንዱሆነን ጥቂቶቹን አሇፍ አሇፍ

እያሌን በመጽሃፉ በሰፈሩበት መሌክ እናያቸዋሇን።

ከሁሇተኛ የዒሇም ጦርነት ማብቂያ በኋሊ ሱዲን ነፃ ከወጣች ጀምሮ

ግንኙነቱ መዲበር በሚገባው ዯረጃ ሳይዲብር ቆይቷሌ። ሇዚህ ችግር አንደ

ምክንያት የሃይማኖት አክራሪነት ነው። በሀገራችን የሃይማኖት አክራሪነት

እንዱስፋፋ የተሇያዩ ጥረቶችን ከማዴረግ አሌፈው በሱዲን ዴጋፍ ሀገራችን

የአሸባሪዎች ሰሇባ እንዴትሆን እስከ ማዴረግ የዯረሰ ሁኔታም ተስተውሎሌ።

ይህን የሱዲንን የእስሌምና አክራሪነት አቋም ይበሌጥ ሲያብራራ

‹‹የሃይማኖት አክራሪነት እና የህዲሴችን ጉዞ›› በሚሇው በመንግሥት ሰነዴ

ሊይ አንዱህ ይሊሌ፡-

ሱዲን በዒሇም አቀፍ ማህበረሰብ የእስሌምና ሃይማኖት አክራሪነት ማእከሌ

ተዯርጋ የተፈረጀች ሀገር ነች።

የሱዲን ሙሁራን፡ ባሇሃብቶች እና መካከሇኛው የህብረተሰብ ክፍሌ በብዛት

የሙስሉም ብራዘር ሁዴ ዯጋፊዎች ናቸው።

በበርካታ ሺዎች የሚገመቱ ሱዲናዊያን ወዯ ግብጽ፡ ፓክስታን፡ሶሪያ

ወ.ዘተ. አገሮች በመሄዴ የሃይማኖት ክራሪነት ትምህርቶች ይማራለ።

ሱዲን ውስጥ በጣም በርካታ ምሁራን፡ ባሇስሌጣኖች እና ባሇሃብቶች

ጫፍ የወጡ የእስሌምና ሃይማኖት አክራሪዎች መሆናቸው

ይታወቃሌ።

ምንም እንኳ በሀገራችን ሇረጅም ጊዜ የሃይማኖት መቻቻሌ ሰፍኖ የነበረ

በመሆኑና ከዚህም አኳያ ሇአክራሪነት የሚሆን ፖሇቲካዊ መሠረት

ባሇመኖሩና በሱዲን በኩሌ ከሃይማኖት አኳያ የተቃጡ ሙከራዎች

ያስከተለት ጉዲት መሇስተኛ ቢሆንም በዚህ ረገዴ በኢትዮጵያ የነበረው ጸረ-

ዳሞክራሲያዊ ስርዒት ሇአዯጋ ሉያጋሌጠን የሚችሌና ያጋሇጠን እንዯነበር

እሙን ነው።

በኢትዮጵያና በዏረብ ባህረሰሊጤ (የመን፤ ሳኡዱ--) አገሮች መካከሌ ያሇው

ትስስር ከሀገር ሀገር የተሇያየ ሲሆን ችግሮቹም በዚያው መጠን የተሇያዩ

ናቸው። ይሁንና በአጠቃሊይ እንዯሚከተሇው ሉቀመጡ የሚችለ ችግሮችም

አለ። ግብጽ በዏረብ አገሮች ባሊት ተሰሚነት ምክንያት ከኢትዮጵያ ጋር

Page 33: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

33

ጠንካራ ግንኙነት ከማዴረግ የሚቆጠቡ አለ። ከእስሌምና አክራሪነት ጋር

በተያያዘ በኢትዮጵያ ከነበረው የሃይማኖት እኩሌነት በተሟሊ ሁኔታ

ተግባራዊ አሇመሆን ጋር በተያያዘ ችግር ያሇባቸውም አገሮች አለ።

በዏረቦችና በእሥራኤሌ መካከሌ ካሇው ቅሬታ ጋር ተያይዞ ኢትዮጵያን

በጥርጣሬና በጥሊቻ የሚመሇከቱም አለ።

ከዯህንነት አኳያ የዏረብ ባህረሰሊጤና የአፍሪካ ቀንዴ ሰሊምና መረጋጋት

የተያያዙና ተዯጋጋፊ በመሆናቸው የአካባቢውን ሰሊምና መረጋጋት በጋራ

ማረጋገጥ ሇሀገራዊ ዯህንነታችን ከፍተኛ ፋይዲ ያሇው ነገር ነው። በላሊ

በኩሌ ዯግሞ በአካባቢው የአክራሪነትና የሽብርተኝነት እየተጠናከረ

መሄዴ ሇሀገራዊ ዯህንነታችን ከፍተኛ የስጋት ምንጭ ሉሆን የሚችሌ

ነው።

አካባቢው የዒሇም አገሮች በትኩረት የሚከታተለትና ሰሊምና መረጋጋትን

ሇመፍጠር የሚረባረቡበት በመሆኑና ኢትዮጵያ በዚህ ረገዴ የማይናቅ

አስተዋጽኦ ሌታበረክት ትችሊሇች።

በተቃራኒው ዯግሞ ከዯህንነታችን አኳያ ከእሥራኤሌ የሚመነጭ ይህ ነው

የሚባሌ የዯህንነት ስጋት የሇብንም፤ ይሌቁንም ዯህንነታችንን ከማጠናከር አኳያ

እሥራኤሌ በጎ አስተዋጽኦ ሉኖራት ይችሊሌ። በመሆኑም ከዯህንነት አኳያ

ከእሥራኤሌ ጋር ያሇን ግንኙነት ጤናማና ጠንካራ ግንኙነት ሌንመሰርት

ይገባናሌ። በተጨማሪም የአሜሪካንን ዴጋፍና ይሁንታ ማግኘት ሇሌማታችንም

ሆነ ሇሀገራዊ ዯህንነታችን እጅግ የሊቀ አስተዋጽኦ እንዲሇው ሉሰመርበት ይገባሌ

በማሇት አስቀዴሞ አቅጣጫውን የሇየ የግንኙነት መስመር እንዯሚኖር

መንግሥት በገጽ 132 እና 147 ሊይ በግሌጽ ማስቀመጡ ጉዲዩን በዝርዝር ማየት

እንዲሇብን ያስገዴዯናሌ። ላሊውና ወሳኙ ጉዲይ በፖሉሲውም ሆነ በ2003

በወጡት ሰነድች ሊይ ‹የምእራቡ ዒሇም አክራሪዎች ሀገራችንን የእስሌምና

ሃይማኖት ወዯ ዯቡባዊ አፍሪካ እንዲይስፋፋ የሚከሇከለበት አውዴማ አዴርገው

ስሇሚቆጥሩ፡ በዚህም ምክንያት በዒሇም ዯረጃ የሚካሂደት ዘመናዊ የመስቀሌ

ጦርነት አካሌ እንዴንሆን የተሇያዩ እንቅስቃሴዎች ስሊለ›› በማሇት በጸረ-

እስሌምናው ዘመቻ የተጋባዥነት ቦታ ብቻ እንዲሇው ሇማሳመን ይሞግታሌ። ሌብ

Page 34: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

34

ሉባሌ የሚገባው ነገር ከሃገሮቹ ጋር የሚኖረውን ግንኙነት ሇላልቹ ጥብቅና

በመቆም መከራከር ሳይሆን የዚህ ጽሁፍ አሊማ አንዲንዳ ከኢትዮጵያ በተሻሇ

ሇላልች እምነት ተከታዮች ነፃነት ያከበሩ ሃገሮችን ጭምር ሇኢትዮጵያ እንዯ

ስጋት መመሌከት ከዚህም አሌፎ ከሃገራችን ሇኣካዲሚያዊ እና ዱናዊ ትምህርት

እንዯ ሱዲን ካለ ሃገሮች ተምረው የሚመጡት ናቸው አክራሪነትን

የሚያስፋፉብኝ የሚባሇው ሰሞነኛ ግርግር አሁን የተፈጠረ ሳይሆን ጉዲዩ

በላሇበት ገና ፖሉሲው ሳይቀረጽ ሆን ተብል የተረቀቀ መምቻ እስትራቴጂ

መሆኑን ሇማመሊከት ነው።በመሆኑም ኢህአዳግ የዘረጋቸውን የውጭ ግንኙነት

በተሇይም ከእስሌምና ጋር በቀጥታ የሚገናኙትን በዝርዝር መመሌከት ያሻሌ።

ግንዛቤያችንን ሇማስፋት በተዘዋዋሪ መሌኩ ግንኙነት ያሊቸውን የተሇያዩ

ሃገራትንም እንዲስሳሇን።

3.1.5. የአረቡ ዒሇም የፖሇቲካ ትኩሳት የፈጠረው ቅዠት ከዒመት በፊት በዏረብ ሀገራት የተነሳው አብዮት የአካቢበውን ፖሇቲካዊ ሁኔታ ሊይ

ከፍተኛ የሚባሌ የአሰሊሇፍ ሇውጥን አስከትሎሌ። በቱኒሲያ፣ግብጽ፣ሉቢያና የመን

የአሜሪካ ወዲጅ መሪዎች ህዝቡ ‹በቃችሁኝ› ብል አውርዶቸዋሌ። በተሇይ የሁስኒ

ሙባረክ መውረዴ ሇአሜሪካ እና እሥራኤሌ ከባዴ የሆነ ክስረት ነበር። አሜሪካና

እሥራኤሌ በመካከሇኛ ምሥራቅ ቀንዯኛ ዯጋፊያቸውንና አስፈጻሚያቸውን ግብጽን

ካጡ በኋሊ አማራጭ መፈሇጋቸው አይቀርም። ኢትዮጵያ ካሇችበት ጂኦ ፖሇቲካዊ

ሁኔታ አንጻር በአፍሪካ ቀንዴም ሆነ በአህጉሪቱ ወሳኝ የአከባቢው ተጽኖ ፈጣሪነቷ

እየጎሊ መጥቷሌ። ሇእሥራኤሌና ግብጽ ካሊት ቅርበትና ታሪካዊ ግንኙነት፣

የምዕራቡን ፍሊጎት ሇማስጠበቅ ካሊት ተነሳሽነት አንጻር፣ በአከባቢው በሙስሉም

ሀገራት ከመከበቧ አንጻር፣ ጥቅም የሚያስገኝ ከሆነ ከማንም ጋር ሇመተባበር ካሊት

ጉጉት እና መሰሌ ነጥቦቸ አንጻር ኢትዮጵያ ወሳኝ አጋር ነች። በአከባባው በሱዲን፣

ዯቡብ ሱዲን፣ ሱማሉያ፣ኤርትራ፣ ጂቡቲ፣ ኬኒያ፣ ኡጋንዲ፣ እና የመን የኢትዮጵያ

ሚና እያዯገ ነው። በተሇይም ከጸረ-ሽብር ዘመቻው አንጻር ወሳኝ አጋርነቱ

እየጨመረ ሄዶሌ። በህዝብ ብዛት፣ ከሁለም የበሇጠ ቁጥር ያሇው ሙስሉም ሔዝብ

ስሊሊት፣ ከአብዛኛው ጋርም ዴንበርን ስሇምትጋራ፣ ‹‹ገናና ክርስቲያናዊ›› ታሪክ

Page 35: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

35

ያሊትና ሙስሉሙን በመዯፍጠጥ (በማዲከም) ታሪኳ ተጨምሮበት በአከባቢው

ተጽኖዋን አሳዴጓሌ። በአፍሪካ ቀንዴ ያሇቻቸው ዋንኛ አማራጭ ኢትዮጵያ ነች።

የጫወታ ካርዴ ፍሇጋ ሊይ ያሇው ኢህአዳግ ሇመተባበር ዝግጁ ነው። በበርካታ

የዏረብ ሀገራት በተነሳው አብዮት አፍቃሪ አሜሪካ መሪዎች መንኮታኮታቸው

ሇነአሜሪካ አማራጭ የሚሆን፣ የተፈጠረውን የኃይሌ አሰሊፍ ሚዛን

የሚያስተካክለ፣አስፈጻሚያቸው የሆኑና ጸረ-ዏረብና ሙስሉም አቋም ያሊቸውን

ምትክ መፍጠራቸው አይቀርም። እንዯ እስትራቴጂ ከኢትዮጵያ እስከ ዯቡብ አፍሪካ

ያለትን ሀገራት ከራሳቸው ጥቅምና አካሄዴ አንጻር ማጠናከር ይሻለ። የስጋታቸው

መነሻ ሙስሉምና ዏረብ ሀገራት እንዯመሆናቸው መጠን ይህን ሇመመከት ከዉስጥና

ከዉጭ ተቃራኒ ጎራ ሇመፍጠር መጣራቸው የማይቀር ነው። ያም ከሙስሉሙ

አፈንጋጭና ሇነርሱ ጥቅም የሚሰራውን አህባሽን ማጠናከር ሲሆን ከዏረቡ ዯግሞ

ሇነርሱ ፍሊጎትና አካሄዴ አጋዥ ነው ብሇው ያመኑትን መርዲትን ይተገብራለ።8

በዋናነት ግን በአከባቢው የክርስቲያኑን በተሇይም የፕሮቴስታንትን የበሊይነት

ሇማምጣት ተግተው ይሰራለ። በሙስሉም ወንዴማማቾች ሉቋቋም የሚችሇው

የግብጽ መንግሥት ከመረጋግቱ በፊት በአከባቢው የተቃራኒውን የኃይሌ ሚዛን

ሇማስተካከሌ ሉንቀሳቀሱ ይችሊለ። ይህን ሇማምጣት አስቸኳይና አፋጣኝ ዘመቻዎች

ሉዯረጉም ይችሊለ።

8ሙስሉሙን በግዲጅ አህባሽ ሇማዴረግ የተጀመረውን ዘመቻ በዋናነት የፌዯራሌ ጉዲይ ሚ/ር እየመራው ይገኛሌ። በተሇይም በዚህ መስሪያ ቤት የሃይማኖት ጉዲይ ዲይሮክትሬት የተሰኘው ንዐስ ክፍሌ በጥሌቀት እየተንቀሳቀሰበት ይገኛሌ። የሚገርመው የሃይማኖት ክፍሌ ቢሰኝም አንዴም ሙስሉም የዚህ ክፍሌ አባሌ አይዯሇም። ሌዩ አመኔታ አግኘተው የአህባሽን ፕሮጀክት በማስፈጸም ሊይ ያለት ዋና ዋናዎቹ የፌዯራሌ ጉዲዮች ሚኒስቴር አባሊት ሰባቱም የፕሮቴስታንት እምነት ተከታይ ናቸው። ሇይስሙሊ ያህሌ አሌፎ አሌፎ ግን አንዱት የኦርቶድክ እምነት ተከታይ ወይዘሮና ‹መሀመዴ› የተሰኘው የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዩ(ስሙ ሙስሉም ይመስሊሌ) አብሯቸው ይታያለ። በብሄራዊ ዯህንነት ዉስጥም አብዛኞቹ የጉዲዩ ባሇቤት የተዯረጉት የፕሮቴስታንት እምነት ተከታይ ናቸው።

Page 36: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

36

የኢትዮጵያ መንግሥትም ከእነ እሥራኤሌ ጎን ሙለ ሇሙለ በመቆሙ

ከሚያገኛቸው ሁሇገብ ዴጋፎች መካከሌ ዋንኛው አሌያዝ ያሇውን የዋጋ ግሽበት

ተቆጣጥሮ የተሻሇ ኢኮኖሚ ማስመዝገብ መቻሌ አንደ ነው። ይህ ሲሆን ዯግሞ

በኑሮ ዉዴነት ምክንያት በኢህአዳግ ሊይ የሚያማርረው ሰፊ ወገን ብቻ ሳይሆን

ላሊውም ዜጋ ሇመንግሥት አዎንታዊ አመሇካከት ማዲበሩ አይቀርም። በተሇይም

ጠንካራ ተቃዋሚና ሚዱያ በላሇበት ሁኔታ ያለትን ዘርፈ ብዙ የሰብዒዊ መብትና

የዱሞክራሲ እጦት አጀንዲዎች የሚገባቸውን ትኩረት ሊያገኙ ይችሊለ።

መንግሥትም ራሱን እንዯነ ቻይና የሌማታዊ መንግሥትን ባህሪ እየተሊበሰ ከመሄደ

አንጻር ‹‹ሁለም ነገር ከእዴገት በኃሊ ይዯረስበታሌ/ትሌቁ ችግራችን (ጠሊታችን)

ዴህነታችን ነው›› የሚሇው እይታ እየጎሊ ይሄዲሌ። በዚህም ከዒሇም አቀፉ

ማህበረሰብ(ያው ‹‹ዒሇማቀፉ ማህበረሰብ›› እየተባለ የሚጠሩት አሜሪካና አጋሮቿ

ሆነዋሌና) የቤት ሥራቸውንና ጥቅማቸውን ካስከበረ ኢህአዳግ በሰብዒዊ መብትና

በነጻ ምርጫ ጉዲይ ትችታቸው እየቀነሱ ይሄዲለ። ይህም ከመንግሥት ወገን

የዉጩ ጫና ከቀረሌኛና የሀገሩ ዜጋ ጠግቦ ካዯረ(ኢኮኖሚው ከተሻሻሇ) ምርጫውን

ሇማሸነፍ ብዙም አሳሳቢ አይሆንም። የጠንካራ ተቃዋሚ ካሇመኖሩ ጋር ማንም

መረጠው አሌመረጠው ሇመንግሥት አሳሳቢ መሆኑ ይቀንሳሌ። የትኛውም

ማህበረሰብ ቢያኮርፍም ከኔ ዉጭ ማንም አማራጭ የሊቸውም እና ምን ያመጣለ

የሚሌ እየታ ሉፈጠርበት ይችሊሌ። ይህ ዯግሞ የማህበረሱ ሇርሱ ያሇው ዯጋፊነት

ዋንኛ አንገብጋቢ መሆኑ ይቀራሌ። ‹‹ብትመርጡኝም ባትመረጡኝ ምርጫውን

በራሴው መንገዴ አሌፈዋሇሁ›› የሚሌ እሳቤ ይተካሌ። ስሇሆነም ማህበረሰቡ

የነበረው የምርጫ ካርዴ ትርጉም አሌባ ይሆንበታሌ። ላሊ ኢህአዳግ የሚፈራው

ተጽእኖ ማሳረፊያ ካርዴ ካሌያዘ የስካሁነ ሂዯት እርባናቢስ ይሆንበታሌ።

የሙስሉሙና የኢህአዳግም ሁኔታ ከፍ ብል ካነሳነው እይታ ሥር ሉገባ ይችሊሌ።

ከዚህ በተጨማሪ ኢህአዳግ ሙስሉሙን ማህበረሰብ ከኢኮኖሚ እዴገት በተጨማሪ

በብሓር ዴርጅት በኩሌ ሉያዝ ይችሊሌ ብል ካሰበ በዚህ አቅጣጫ በርትቶ ሉሰራ

ይችሊሌ።

Page 37: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

37

መንግሥት እንዯ መንግሥት እንዯ ግብጽ፣ሱዲን፣ወዘተ መንግሥታት በአከባቢው

የሚፈጠረውን የኃይሌ ሚዛን ሇመገዲዯር ኢትዮጵያን ቢዚ ሇማዴረግ ከተቻሇም

በራሷ ጉዲይ መወጠርን እንዯ እስትራቴጂ ሉወስደ ይችሊለ። በዋናነት ዯግሞ ግብጽ

የሙስሉሞቹ የበሊይነትን በተጎናጸፈ መንግሥት ከመመራቷ አንጻር በአከባቢው

በራሷ አምሳሌ የሙስሉሙን ኃይሌ ሇማጠናከር ትኩረት ትሰጣሇች የሚሇው

የመንግሥት ስጋት ይሆናሌ። ይህን ሇመከሊከሌ ዯግሞ ሇመንግሥታቱ ፍሊጎት

መሳካት መጠቀሚያ፣ተባበሪና ምቹ ሁኔታ ነው ብል የሚያምነውን መንግሥት

ሳሌቀዯም ሌቅዯም በሚሌ ቀዴሞ ኢትዮጵያን ከ‹ስጋት› ነጻ ሇማዴረግ መዝመትን

አማራጭ ሉያዯርገው ይችሊሌ። ይህም ኢትዮጵያ ዉስጥ አህባሽን የሙስሉሙ

ብቸኛና ዋናው የእምነት ፍሌስፍና ሇማዴረግ ገንዘብ፣ጉሌበት፣ጊዜና የሰው ኃይሌ

ይፈሌጋሌ። ከጉዲዩ አፋጣኝነት አንጻር ምን ቢዯረግ ቶል ይዯርስሊናሌ? የሚሇው

ወሳኝና አንገብጋቢ ጥያቄ ሆኖ ይነሳሌ። ምን ቢዯረግ ቶል ይበስሌሌናሌ? በምን

ዘዳስ ቶል መሥራት ያስችሊሌ? የሚለት መሠረታዊ ጥያቄዎች ምሊሽ ይሻለ።

ሀ) ገንዘብን አስመሌክቶ ጉዲዩ እንዱፈጸምሊቸው የሚሹት አካሊት ይሁን

ከመንግሥት ሉገኝ ይችሊሌ።

ሇ) የሰው ሀይሌን አስመሌክቶ የኢትዮጵያን ሙስሉም በሙለ ሇማሰሌጠን

የሚያስችሌ የተማረና ብቁ አሰሌጣኝ ስሇላሇ ከሉባኖስና ላልች ሃገራት አህባሾችን

ማምጣት አማራጭ ሆኖ ታይቶ ይሆናሌ።

ሏ) የጊዜ ጉዲይ አሳሳቢና አስቸኳይ ስሇሆነ የኢትዮጵያ እስሌምና ጉዲዮች ምክር

ቤትን በመጠቀም በጫና እና በመንግሥት ዴጋፍ ቶል እንዱዯርስ ግፊት ማዴረግ

አማራጭ ያሌተገኘሇት ሆኖ ታይቶ ሉሆን ይችሊሌ። ‹‹ሔገ-መንግሥትን አስመሌክቶ

ስሌጠና እንሰጣሇን›› በሚሌ ሽፋን የመንግሥት አካሊት መሳተፋቸው ወሳኝ ሆኖ

ታይቶ ተወስኖ ሉሆን ይችሌ። ቶል ሇተፈሇገሇት ጉዲይ ሇማዴረስ የዐሇማ ምክር

ቤትን፣ የመጅሉስ መዋቅርን፣የአህባሽን መርከዝ9፣የዯህንነትና የጸትታ መዋቅርን፣

9አህባሾች በአሁኑ ጊዜ በሏረር በሚኖሩ የሀዯሬ ማህበረሰብ አባሊት ዘንዴ ተቀባይነቱ እጅጉን እየመነመነ ነው። ሇዚህ ዯግሞ በርካታ ምክንያቶች ይጠቀሳለ። ከነኚህ ምክንያቶች መካከሌ ሚስቶቻቸውን በአንዴ ጊዜ(በአንዴ ቃሌ) ሦስት ጊዜ ‹‹ፈታሁሽ›› የሚሌ ቃሌ ቢናገር ሚስቱ እንዯተፈታች ትቆጠራሇች በሚሌ ሲያስተምሩ ይህ ክስተት የተፈጠረባቸው ባሇትዲሮች በአህባሾች የተሰጣቸው መፍትሄ ‹‹ተሀለሌ›› ማዴረግ ነው የሚሌ ነው። ይህ ማሇት ሚስቱ ዲግም ሇርሱ

Page 38: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

38

እና የፌዯራሌ ጉዲዮችን በመጠቀም ቶል እንዱዯርስ ዘመቻ እንዱከፈት ተዯርጎ

ሉሆን ይችሊሌ። የሔገ መንግሥትን በማስከበር እና ‹‹ኢስሊማዊ መንግሥት

ሇማቋቋም ወሀቢያ እየተንቀሳቀሰ ነው›› በሚሌ ሽፋን አዴርጎ የማሸማቀቅ፣

የማስዯንገጥ፣ እና የማዋከብ ስሌት ታክልበት ወዯ ተግባር ተገብቶ ሉሆን ይችሊሌ።

ኢትዮጵያ፣ እሥራኤሌ፣ዯቡብ ሱዲን፣ ዐጋንዲ እና ኬኒያ በአከባቢው የሙስሉም

አክራሪነትንና የአረቡን ተጽእኖ ሇመከሊከሌ(ሇመቋቋም) ፍሊጎት ያሊቸው ይመስሊሌ።

በዚህ ሂዯትም ኢትዮጵያ በተሇያዩ መሇኪያዎች ከእሥራኤሌ ቀጥል የአከባቢው

አሇቃ የመሆንና ግሌጽ ተጽኖ የማሳረፍ እዴሎ ሰፊ ሆኗሌ።ይህ ሲሆን ኢትዮጵያ

በሱዲን፣ዯቡብ ሱዲን፣ጂቡቲ፣ኤርትራ፣ ሱማሉያ፣ኡጋንዲ፣ ኬኒያ፣ ግብጽ፣የመንና

ሳውዱ አረቢያ ሊይ ተጽእኖ የማሳረፍ እዴሌ ይፈጥርሊት ብሇው ያስባለ። ይህ በራሱ

ወሳኝ የኃይሌ ሚዛን ባሇቤት ሀገር ያዯርጋታሌ። ምንም እንኳ የእሥራኤሌና

የአሜሪካ ቀጥተኛ ሁሇገብ ዴጋፍ ቢታከሌም በዚህ ሙስሉሙን በሚያርቅ ሴራ

እዚህ ዯረጃ መዴረስ የሚሳካ አይሆንም። ጥያቄው ግን ካሇችበት ኢኮኖሚያዊ፣

ሀሊሌ(የተፈቀዯ) ትሆንሇት ዘንዴ የሚሻ ባሌ ሚስቱን ወዯ አህባሽ ማዕከሌ ያመጣሌ። የአህባሽ አመራሮችም ሇራሳቸው አሌያም ከጓዯኞቻቸው ዉስጥ ሇፈሇጉት ሰው ሴቲቱን ሇአንዴ ሳምንት ይዴራለ። ሲቷም አህባሾች ሊስረከቧት ወንዴ ትሰጥና ሚስቱ ሆኗ ሳምንቱን ከርሱ ጋር ካሳሇፈች በኃሊ ጊዜያዊው ‹‹ጋብቻ›› ፈርሶ ሇቀዴሞ ቧሊ ሀሊሌ ሆኗ ዯግም ይጋባለ። ይህ ክስተት የሏረሪ ወንድችን እያስቆጣ ነው። የአህባሾችን ቡዴን አንዲንዴ ሀዯሬዎች ‹‹ተሀለሌ ጀመዒ›› ብሇው እስከ መጥራት ዯርሰዋሌ። እንዱሁም የአህባሽ መምህራን ሉባኖሳውያኑን በተዯጋጋሚ የነርሱ ተማሪ ሴቶች ያሇባሊቸው ፈቃዴና ባሌ በላሇበት በየቤታቸው ግብዣ ማብዛታቸው ባልች በአህባሾች አካሄዴ ሊይ ጥርጣሬ እንዱገባቸው ሆነዋሌ። በተጨማሪም ሏረር ባሇው የአህባሽ ማዕከሌ ዉስጥ ወጣቶችን ሇመሳብ በሚሌ የተዘጋጀ የቴኒስ ቴብሌ ጫወታ ያሇ ሲሆን የአጨዋወቱን ሂዯት በተሇይ ሇወጣት ሴቶች ሉባኖሳውያን አህባሾች ሲያስተምሩ እያቀፉና እያሻሹ መጫመቻውን ራሰኬት አያያዝ ሲያስተምሩ ከሴቷ ጀርባ በመሆን በማቀፍ እጆቻቸውን ይዘው ማሳየታቸው እየተዘወተረ ሲሄዴ በሏረሪ ወሊጆች ዘንዴ ቅሬታን እየፈጠ ሄዶሌ። ሇወጣት የሏረሪ ወንድችና ሴቶች በአህባሽ ማዕከሌ ዉስጥ በስጦታ መሌክ የሞባይሌ ቀፎ መሰጠቱም ላሊው ጥርጣሬ ያጫረ ጉዲይ ሆኗሌ።

Page 39: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

39

የረሀብ፣ ራስን ካሇመቻሌ፣ፖሇቲካዊና የዱሞክራሲ እጦት ጋር እንዳት ይህ ሉሳካ

ይችሊሌ? የሚሌ ጥያቄ ሉነሳ ይችሊሌ። ሇዚህ የግብጽ ተሞክሮን ማየቱ ወሳኝ ነው።

ግብጽ በሙባረክ ዘመን የአሜሪካና የእሥራኤሌ ጉዲይ አስፈጻሚ በሆነችበት ጊዜ

ከሁሇቱ ሀገራት ጋር የነበራትን ትስስር ማየት ይገባሌ። ግብጽ ከአሜሪካ ከቢሉዮን

ድሊር በሊይ የሆነ ዴጋፍ በየዒመቱ ከአሜሪካ ታገኝ ነበር። ዱሞክራሲ ያሌነበረበት፣

ሰብዒዊ መብት የማይከበርባት፣ ነጻ ምርጫ ያሌነበራት እና አምባገነናዊ መንግሥት

የነበረች ብትሆንም ይህ ሁለ ሇነአሜሪካ የማይተችና በዝምታ የሚታሇፍ ጉዲይ

ነበር። ይህም ሆኖ በተቃዋሚዎች ሊይ የበሊይ እንዱሆን ፖሇቲካዊና ኢኮኖሚያዊ

ቀጥተኛ ዴጋፍ ሇመንግሥት ይዯረግሇት ነበር። ይህ የተፈጠረው ሁኔታ ከአዱሱ

የዉጭ ፖሉሲ አሰሊሇፍ አንጻር ከሚገኘው የኢኮኖሚ እዴገት ጋር ሇኢህአዳግ

ሇተወሰኑ ዒመታት የመጫወቻ ካርዴ ሆኖ ሉቀጥሌ ይችሊሌ።

3.1.6. የመንግሥታቱ ግንኙነት የኃሊ ታሪክ በመካከሇኛ ምሥራቅ በዒረብ ሀገራት መሒሌ በፍሌስጤም ምዴር የተቋቋመችው

እሥራኤሌ በቀጣናው ብቸኝነቱን የሚቀርፍና ጸረ-ዏረብ የሆነ ስብስብ ሇማቋቋም

በእሥራኤለ የመጀመሪያው ጠቅሊይ ሚኒስተር ዳቪዴ ቤንጎሪዎን አማካኝነት

ይታሰብ ነበር። በኋሊ ሊይ እ.አ.አ በ1969 ጀምሮ ኢትዮጵያ፣ እሥራኤሌ፣ ቱርክና

ኢራንን ያቀፈ ‹‹አንቲ ፓን ዏረብ›› የተሰኘ የጋራ ግንባር ነበራቸው። ይህ

ግንባራቸው ሚስጢራዊ የዯህንነነት መረጃ የመሇዋወጥ፣ የመተጋገዝ፣ በጋራ

በመሆን የዏረቡን ተጽእኖ የመመከትና ጥሌቅ ወዲጅነታቸውን የሚያጠናክሩበት

እንቅስቃሴ ያዯርጉ ነበር። መሪዎቹ ሚስጢራዊ በሆነ ሁኔታ በየዒመቱ በየተራ

በሀገራቱ እየተገናኙ ይመክራለ። ያቅዲለ። ሇህብረቱ አሜሪካ ቀጥተኛ ዴጋፍ

ታዯርግ ነበር። በተሇይም ከእሥራኤሌ ጥቅም አንጻር በርካታ ሥራ ሠርተዋሌ።

ይህ ህብረታቸው ቀጥል በ1974 የኃይሇ ሥሊሴ መንግሥት ወርድ ዯርግ ስሌጣን

ሲይዝ ኢትዮጵያ ከህብረቱ ወጣች። በ1979 ዯግሞ በኢራን አብዮት አማካኝነት

የኢራኑ የሻህ መንግሥት ወርድ አያቶሊ ኮሜኒ ሲተካ ኢራንም ከህብረቱ ወጣች።

ግብጽ ዯግሞ በአንዋር ሳዲት አማካኝነት ከእሥራኤሌ ጋር የሰሊም ስምምነት

በማዴረግ ከእሥራኤሌ ጋር ተወዲጀች። አንዋር ሳዲት በዚሁ ተግባሩ ምክንያት

Page 40: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

40

በተፈጠረበት ቁጣ ሲገዯሌ ሁስኒ ሙባራክ ተተካ። እሥራኤሌና ቱርክ ብቻቸውን

የአንቲ-ፓን ዏረብ ሂዯታቸውን ሲቀጥለ ግብጽ ዯግሞ የህብረቱ አባሌ ባትሆንም

ከአባሊቱ በሊይ የዏረቡን እና የሙስሉሙን ዒሇም ሽባ በማዴረግ እሥራኤሌን

አግዛሇች። ሇዚህም ዉሇታዋ ከአሜሪካ ከፍተኛ ዴጋፍና እርዲታ ታገኝ ነበር።

በመጨረሻም በቱርክ ጠቅሊይ ሚኒስቴር ረጀብ ጠይብ ኦርድጋን ስሌጣን ከያዘ በኃሊ

ቀስበቀስ የእሥራኤሌና የቱርክ ግንኙነት ሲቀዛቀዝ ቆይቶ በመጨረሻ በቅርቡ

ተቆራርጠዋሌ። በቅርቡ በዏረብ ሀገራት በተነሳው አብዮት ዯግሞ ከቀጠናው ታሊቋ

የእሥራኤሌ አጋር ሁስኒ ሙባረክ ከስሌጣኑ ተመንግል ሆስኒ ሙባረክም በዒሇም

ሇመጀመሪያ ጊዜ ህዝብ አንቅሮ ተፍቶት የእዴሜ ሌክ እሥራት የተፈረዯበት መሪ

ሆኖ አሌፏሌ። የእሥራኤሌ ጠሊት ተብል በስጋት የሚታየው የሙስሉም

ወንዴማማቾች ፓርቲ ምርጫውን ከሰሇፊያ ጀመዒ ጋር በጋራ አሸንፏሌ። ቀስ በቀስ

በቀጣናው እሥራኤሌ ብቻዋን ቀርታሇች። ብቻዋን ሊሇመሆንና በአከባቢው

የተፈጠረውን የኃይሌ አሰሊሊፍ ሇመመከት አዱስ ሔብረት ያሻታሌ። ቀጠናው ሊይ

በአሜሪካ አማካኝነት የእሥራኤሌ አጋዥ መንግሥታት የየመኑ አሉ አብዯሊህ

ሷሉህ፣ የቱኒዚያው ዘይነሌ ዒቢዱን ቢን አሉ እና የሉቢያው ጋዲፊ ተወግዯዋሌ።

የሶሪያው በሽር አሌ-አሳዴም እየተንገዲገዯ ነው። ሶሪያ በ1960ዎቹ ከግብጽ ጋር

በመሆን በተዯጋጋሚ እሥራኤሌን ጦር የገጠመች ሀገር ነበረች። በሽር አሌ-አሳዴ

ግን ከእሥራኤሌ ጋር አፋዊ ጠሊትነት ቢኖረውም እሥራኤሌ የተቆጣጠረችውን

የጎሊን ኮረብታን እንኳ ሇማስሇቀቅ አንዲች እርምጃም ሆነ እንቅስቃሴ አዴርጎ

አያውቅም። ከኢራን ጋር ባሇው ጠንካራ ትስስርና ወዲጅነት መውረደን

እሥራኤሌም ሆኑ አሜሪካ ቢዯግፉም ቀጥል የሚተካው መንግሥት የአሜሪካና

እሥራኤሌ ወዲጅ መሆኑን አሌያም ጠሊት አሇመሆኑን ማረጋገጥ ይሻለ።

በሉባኖስም የሺዒው ሑዝቦሊ ስሌጣኑን መቆጣጠሩ(የአሁኑ መሪ የሂዝቦሊ ቀንዯኛ

ዯጋፊ ነው) ሇእሥራኤሌ ላሊ ስጋት ነው። በማስከተሌ በጸረ-ዏረብ ፓን ጥምረት

ሀገራት ከእሥራኤሌ ጋር የነበራቸውን ግንኙነት በዝርዝር እንቃኛሇን።

3.1.6.1. ቱርክና አሥራኤሌ እሥራኤሌና ቱርክ ግንኙነት የጀመሩት እ.አ.አ በ1949 ነበር። በ1948 እሥራኤሌ

መንግሥት ከተቋቋመች በኃሊ የከማሌ አታ ቱርኳ ቱርክ ሇእሥራኤሌ እውቅና

Page 41: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

41

በመስጠት የቀዯማት የሙስሉም ሀገር የሇም። የመሌከዒ ምዴራዊና የፖሇቲካ

አቋማቸው መቀራረባቸው አስተሳስሯቸዋሌ። በሁሇቱ ሀገራት መካከሌ

የአውሮፕሊን በረራ 90 ዯቂቃ ብቻ ነው የሚወስዯው። በ1958 ዯግሞ

የእሥራኤሌ ጠቅሊይ ሚኒስቴሩ ዳቪዴ ቤንጎሪዮን እና የቱርክ ጠቅሊይ ሚኒስቴር

አዴና ሚንዳሪስ በሚስጥር ተገናኝተው የጋራ የዯህንነት መረጃ ሌውውጥ፣ እና

የወታዯራዊ ዘመቻ ሇማዴረግ ተስማምተዋሌ። በኋሊ ሊይም በጸረ-ዏረብ

ብሓርተኝነት ግንባር ፈጥረው ሇረጅም ዒመታት የጋራ እንቅስቃሴ ነበራቸው።

ከጃንዋሪ-1-2000 ጀምሮ እሥራኤሌና ቱርክ ነፃ የንግዴ ስምምነት አዴርገዋሌ።

ወታዯራዊም ስምምነት አዴርገዋሌ። የሁሇቱ ሀገራት ሔዝቦች አንደ ወዯላሊው

ሇመጓዝ ቪዛ አያስፈሌጋቸውም። በ2008 ብቻ 560000(አምስት መቶ ስሌሳ ሺህ)

እሥራኤሊውያን ሇእረፍትና ሇጉብኝት ወዯ ቱርክ ተጉዘዋሌ። የቱርኩ የጦር

ኃይልች ሇእሥራኤሌ ሌዩ ፍቅር ነበራቸው። ቱርክ ሇእሥራኤሌ 6ኛ የንግዴ

አጋርዋ ነች፤ በአሁኑ ጊዜ የቱርክና እሥራኤሌ የንግዴ ሌውውጥ በዒመት 3.5

ቢሉዮን ድሊር ዯርሷሌ።

ነገር ግን ሰብዒዊ እርዲታ ጭኖ ወዯ ጋዛ ይጓዝ የነበረችዋን የ‹ፍልቲሊ› መርከብ

በእሥራኤሌ ጦር ጥቃት ተከፍቶባት ዘጠኝ ቱርካውያን ከተገዯለ በኃሊ የሁሇቱ

ሀገራት ግንኙነት ሻክሯሌ። በሴፕቴምበር 2011 በሁለቱ መካከሌ የነበረው

ወታዯራዊ ስምምነትን ቱርክ አግዲሇች። ቱርክን የሚገበኙ እሥራኤሊውያን

ቁጥርም በሦስት አራተኛ ቀንሷሌ። በተቃራኒው ግን ጠቅሊይ ሚኒስተር ኦርድጋን

መንግሥት በዏረቡ ተወዲጅነቱ ጨምሯሌ። ቱርክን የሚጎበኙ የዏረብ ቱሪስቶች

ቁጥርም እጅግ ጨምሯሌ። በ2011 ብቻ 1.4 ሚሉዮን የዏረብ ዜጎች ቱርክን

ጎብኝተዋሌ። በሴፕቴምበር 2011 ቱርክ ከሀገሯ የእሥራኤሌን አምባሳዯር

አባራሇች። በዚሁ ዒመት በተባበሩት መንግሥታት ስብሰባ ሊይ የቱርኩን ጠቅሊይ

ሚኒስቴር ኦርድጋንን የተገናኙት የአሜሪካው ፕሬዘዲንት ኦባማና የዉጭ ጉዲይ

ሚኒስትሯ ሄሊሪ ክሉንተን ከእሥራኤሌ ጋር ግንኙነታቸውን ወዯ ነበረበት

እንዱመሌሱ ተማጽነዋሌ። በ2012 ቱርክ ከሀማስ ጋር ግንኙነቷን አጠናክራ

የሀማሱን መሪ ኻሉዴ ሚሽዏሌን ሇኦፊሴሊዊ ጉብኝት ወዯ ሀገሯ ጋብዛሇችሌ።

በሚሉዮኖች የሚቆጠሩ ድሊሮችንም ሇሀማስ እንዯረዲች አንዲንዴ ሚዱያዎች

Page 42: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

42

ቢዘግቡም ቱርክ ግን ይህንን አስተባብሊሇች። የአንቲ ፓን ዏረብ ጥምረት ዏባሌ

የነበሩት ቱርክና ኢራን ከእሥራእሌ ጋር ባሊቸው ጠሊትነት ይዯጋገፋለ።

ቱርክና ኢራን በቀጠናው ዯጋፊያቸውን ሇማበራከትና ተጽእኗቸውን ሇማሳዯግ

ጥረታቸውን ቀጥሇዋሌ። በኢኮኖሚም ሆነ በፖሇቲካው ትስሥራቸውን

በማጠናከር የእሥራኤሌን ተጽእኖ ሇመገዲዯር ጥረት ሲያዯርጉ ነበር። ሆኖም

በቅርቡ በተነሳው የዏረብ አብዮት ሊይ በተቃራኒ አቋም ተሰሌፈዋሌ። በኢራቅ

የአሜሪካ ጦር ሇቆ ከወጣ በኃሊ በተፈጠረው ሌዩነት ቱርክ ከሱኒዎች ጋር

ስትሆን፣ ኢራን ዯግሞ ከሺዒው ኑሪ አሌ-ማሉኪ ጎን ቆሟሇች። በሶሪያ ዯግሞ

ኢራን ከበሽር አሌ-አሳዴ ቀንዯኛ ዯጋፊ ስትሆን ቱርክ ዯግሞ አብዮተኞችን

በመርዲት ሊይ ነች። በባህሬን ዯግሞ ቱርክ ከሱኒው መሪ አሌ-ኸሉፋ ጋር

ስትቆም ኢራን ዯግሞ ከተቀዋሚዎቹ ሺአዎች ጋር ቆማሇች። ይህም የሁሇቱን

ሀገራት አሰሊሇፍ ሇውጦታሌ። በግብጽ ያሇው የ‹ኢክዋነሌ ሙስሉሚን›

(የሙስሉም ወንዴማማቾች መንግሥት) ከኢራን ይሌቅ ከቱርክ ጋር በኢስሊማዊ

አስተሳሰብም ሆነ በፖሇቲካ አቋም ተቀራራቢ ስሇሆኑ ትስሥራቸውን

እንዯሚያጠናክሩ ይጠበቃሌ። ኢራንም ከኢራቅ፣ሶሪያ(በሽር አሌ-አሳዴ በስሌጣን

እስካሇ) እና ሉባኖስ(ሂዝቦሊ) የጋራ ግንባር መፍጠራቸው አይቀርም። ይህም

በቀጣናው ላሊ የዉጥረትና አሰሊሇፍን ይፈጥራሌ።

3.1.6.2. ኢራንና እሥራኤሌ እሥራኤሌና ኢራን ከ1948 አንስቶ ነበር ግንኙነታቸውን የጀመሩት።

ከሙስሉሙ ሀገራት ሇእሥራኤሌ እውቅና በመስጠት ዯረጃ ኢራን ሁሇተኛዋ

ነች። በ1950 የኢራኑ ሚኒስተር ሬዛ ሰፊና ከእሥራኤለ ፕሬዝዲንት ቺም

ወይዝማን ቤት በመገኘት ከመከሩ በኋሊ ግንኙነታቸውን አጠናከሩ። ከ6ቱ ቀን

ጦርነት በኋሊ ኢራን ሇእሥራኤሌ የነዲጅ አቅርቦቷን ከማቅረብ አሌፋ በጋራ

ሆነው የኢራንን ነዲጅ ሇአውሮፓ ገበያ ማቅረብ ጀመሩ። በርካታ ወታዯራዊ

ስምምነቶችንም አዴርገዋሌ። ከ1977-79 በሚስጢር የተያዘና project flower

በተሰኘ ስምምነት በጋራ ሚሳኤሌ ሲያመርቱ ነበር። በ1979 በአያቱሊህ አሌ-

ኾሜኒ የተመራ አብዮት ተካሂድ የእሥራኤሌና የአሜሪካው ወዲጅ ሻህ ሙሀመዴ

Page 43: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

43

ሪዛ ወረዯ። እሥራኤሌና አሜሪካ ወዲጃቸውን ሇመጠበቅ የሚቻሊቸውን

ቢያዯርጉም ሳይሳካ ቀርቶ ኾሜኒ ‹‹ኢስሊሚክ ሪፐብሉክ›› የተሰኘ መንግሥት

ሇማቋቋም በቁ። አያቱሊህ ኾሜኒ እሥራኤሌን ‹‹ትንሸ ሸይጧን›› አሜሪካን ዯግሞ

‹‹ታሊቋ ሸይጣን›› ሲለ በይፋ አወገዙ። ገንኙነታቸው ሻከረ። ኢራንም ከአንቲ-ፓን

ዏረብ ሔብረት ወጣች።

ብዙም ሳይቆይ የኢራን ኢራቅ ጦርነት ተጀመረ። እነ እሥራኤሌ ከኢራን ጋር

የሻከረ ግንኙነት የነበራቸው ቢሆንም በወቅቱ አሌታዘዝ ያሇውንና ጸረ-እሥራኤሌ

አቋም የነበረውን ሰዲም ሁሴንን ሇማዲካም ከኢራን ጋር መሰሇፍ እንዲሇባቸው

ወሰኑ። በዚህ ዉሳኔያቸው የነአሜሪካ ስላት የኢራቅ የዏረቡን ሀገራት የመነሳሳት

ሚና፣ የኒዩኩሇር የጦር መሳሪያ መሥራት መጀመር እና በአከባቢው የሁሇቱን

ሙስሉም ሀገራት ግጭት መርዲት ሁሇቱንም ያዲክማሌ። እሥራኤሌም ጊዜ

አግኝታ በአከባባው የኃይሌ ሚዛኗን እያሳዯገች ትሄዲሇች የሚሌ ነበር። ኢራንም

በሺዒ መስመር ሊይ በአከባቢው ብቸዋን መሆንዋ ሇጊዜው ስጋት አይዯሇችም

የሚሇው ስላት ተወስድ ነበር። ኢራን ብትጠናከር የሱኒና የሺዒ10 ፍትጊያ

ሉጠናከር ይችሊሌ የሚሌ አቋም ነበራቸው። በመሆኑም ሇኢራን በርካታ የጦር

10በ2001 የወቅቱ የዉጭ ጉዲይ ሚኒስተር አቶ ስዩም መስፍን ሇኢራን የዉጭ ጉዲይ ሚኒስቴር በጻፉት ዯብዲቤ በኢትዮጵያ ዉስጥ የኢራን የሺዒ የበጎ አዴራጎት ዴርጅቶች (በእርዲታ ዴርጅቶች ሥም) እንዱከፍቱ ጠይቆ ነበር። በአሁኑ ጊዜም በአዱስ አበባ ኢራን ተምረው በመጡ ግሇሰቦች የሺዒ ዴርጅት ተመስርቷሌ። በአዱስ አበባ፣ ሱማላ ክሌሌ፣ አፋር፣ ከሚሴ፣ እና ራያ ትግራይ ሊይ እንቅስቃሴ ጀምሯሌ። በቅርቡ በአዱስ አበባ ያሇውን ቢሮውን በስምንት መቶ ሺህ ድሊር ቢሮ ገዝተዋሌ። የዚህን እንቅስቃሴ መሪዎች መካከሌ መሀመዴ ጧሂር የተሰኘ የጂማ ዩኒቨርሲቲ የእንግሉዝኛ መመህር ይገኝበታሌ። በአሁኑ ሰዒት በኢራን ቴህራን ዩኒቨርሲቲ ዉስጥ በሺዒ እምነት የድክትሬት ዱግሬውን ከሁሇት ኢትዮጵያውን ጋር እየሠሩ ነው። ወዯ ሀገር ሲመሇሱም በኢትዮጵያ የኢራን የሃይማኖት ፖሉሲ ሇማራመዴ በርትተው እንዯሚሰሩ ይጠበቃሌ። እስካሁን 11 መጻሔፍት ከፋርስ ቋንቋ ወዯ አማርኛ ተተርጉመዋሌ። ኢራን በየዒመቱ ከኢትዮጵያ በርካታ ወጣሮችን በተሇያየ ምክንያት ወዯ ሀገሯ፣ ታንዛንያ እና ዯቡብ አፍሪካ በመውሰዴ በራሷ አምሳሌ እየቀረጸች ነው። የኢህኣዳግ መንግሥት ይህን ሁለ እያወቀ ቸሌ ብሎሌ። የኢህኣዳግ እሳቤ ሙስሉሙ እንዯ ኢራቅ ሱኒና ሺዒ በሚሌ ሲያጋዯለ በሰሊም እዴሜውን ማራዘም እንዯሚችሌ ብቻ ነው እያየ ያሇው።

Page 44: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

44

መሳሪያዎችን በሽያጭ ሲያቀርቡ ነበር። በጦርነቱ ዒመታት በየዒመቱ ኢራን

ከእሥራኤሌ 500 ሚሉዮን ድሊር የሚያወጣ የጦር መሳሪያ ስትገዛ ነበር። እንዯ

ታይም መጽሓት ዘገባ ከሆነ እ.አ.አ በ1981 እና 82 እሥራኤሌ የሽያጩን

ገንዘብ የምትቀበሇው በነዲጅ ዘይት ሌዉዉጥና በሲዊዝ ባንክ በተከፈተ

ሚስጢራዊ አካውንት ነበር። አሜሪካም ከ1985 ጀምሮ በፕሬዝዲንት ሬገን

ትዕዛዝ በእሥራኤሌ በኩሌ የጦር መሳሪያዎችን ሇኢራን ትሸጥ ነበር። አሜሪካ

በተዘዋዋሪ ሇኢራን የሸጠቻቸው የጦር መሳሪያዎች ቁጥራቸው 2008 የሆኑ

TOW ሚሳኤሌ፣235 HAWK ሚሳኤሌ መሇዋወጫ፣18 F-4 ፋይተር ቦምበር

እና 46 skyhawk ፋይተር ቦምበር አውሮፕሊን፣ እና 4ሺ ሚሳኤልች

ይገኙበታሌ። ከዚህም ሽያጭ አሜሪካ ከሁሇት ቢሉዮን ድሊር በሊይ ገቢ

አግኝታሇች።

ኢራን በሃይማታዊ ፍሌስፍዋና ዏረብ ባሇመሆኗ በቀጠናው ከእሥራኤሌ

በተጨማሪ የዏረቦች ተፎካከሪ ኃይሌ እንዴትሆንና ብልም ትኩረትና ጫና

ከእሥራኤሌ እንዱቀንስ በማሇም ከጦርነቱም በኃሊም ቢሆን ሚስጢራዊው የጦር

መሣሪያ ሽያጭ ቀጥል ነበር። እሥራኤሌም 150 ያህሌ M-40 ጸረ-ታንክ

ሇእያንዲንደ ከ24 ሺህ ጥይቶች ጋር ሽጣሇችሇች። እሥራኤሌ ወቅቱ ስጋቷ

የነበረችውን ሇማዲከም የተሇያዩ እርምጃዎችን ወስዲሇች። በጁን 7 ቀን 1981

በኢራቅ የኒዩክሇር ጣቢያ ሊይ ጥቃት ከፍታ አውዴማሇች። ኢራንም ስሇኒዩኩሇር

ጣቢያውም ሇእሥራኤሌ መረጃ ሳትሰጥ እንዲሌቀረ ይገመታሌ። የጠሊቴ ጠሊት

ወዲጄ ነው በሚሇው አስተሳሰብ በመጓዝ ሁሇቱ ሀገራት የጋራ እንቅስቃሴ

የነበራቸው ቢሆንም በመካከሊቸው መተማመን ስሊሌነበር እንዯ ሻህ ዘመን የሌብ

ወዲጅነት አሌነበረም። በጥርጣሬና በጥንቃቄ ሊይ የተመሠረተ ሚስጢራዊ

ግንኙነት ነበራቸው። ኢራን ራሷን በመካከሇኛ ምሥራቅ ኃያሌ ሇማዴረግ

ከነቻይናና ሩሲያ ጋር ጥብቅ የጥቅም ግንኙነት በማዴረግ ጡንቻዋን የማፈርጠም

ተግባር ሊይ መሠማራቷ፣ የሺዒ ሚሉሺያዎችን ሇማጠናከር መንቀሳቀሷ

በተሇይም እሥራኤሌ አፍንጫ ስር ሑዝቡሊህን በከፍተኛ ዯረጃ ማዯራጀት

መጀመሯ ሇነእሥራኤሌ በጠሊትነት እንዴትታይ አዴርጓሌ። አንዲንዴ ዘገባዎች

እንዯሚያሳዩት ኢራን ሇሑዝቦሊህ 400 ሚሉዮን ድሊር የሚያወጣ የጦር መሣሪያ

Page 45: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

45

አስታጥቃሇች። ኢራን የኃይሎን ማጠናከር ሊይ መጠመዶና ሚስጢራዊ

የኑዩኩሇር ጣቢያዎችን ማቋቋሟ ጠሊትነታቸውን በእጅጉ ግሌጽ አዴርጎታሌ።

ፕሬዝዲንት አህመዱንጃዴ ስሌጣን ከያዙ ጀምሮ በተዯጋጋሚ ‹‹እሥራኤሌ ከዒሇም

ካርታ ሊይ መፋቅ አሇባት›› የሚሇው ንግግራቸው ሁሇቱን ሀገራት ወዯ ሇየሇት

ጦርነት እንዲያመሩ ወዯሚያሰጋ ዯረጃ አሸጋግሯሌ።

3.1.6.3. ኢትጵያና እሥራኤሌ እሥራኤሌ በ1948 ከተቋቋመች በኃሊ ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነት ሇመመስረት

ብዙም አሌቆየችም። ግንኙነታቸው ኃይማኖታዊና ፖሇቲካዊ መሠረት ነበረው።

የ‹‹ኢትዮጵያ በእስሊም የተከበበች የክርስቲያን ዯሴት ነች›› የሚሌ አስተሳሰብ

ባሇቤት ከነበረው የአጼ ኃይሇ ሥሊሴን መንግሥት ከእሥራኤሌ ጋር ጥብቅ

ግንኙነት መሠረቱ። የጋራ ጠሊት (ሁሇታችንንም ያካበቡንን የዏረብና የእስሊም

ሀገራት) በጋራ የመጋፈጥ ስሌት የሚሌ ነበራቸው። እሥራኤሌ የአጼ ኃይሇ

ሥሊሴን መንግሥት አቅም የማፈርጠም ተገባር ሊይ ተሰማርተው ነበር።

ሇኢትዮጵያ ጦር ሇአምስተኛው ክፍሇ ጦር(ነበሌ ባሌ) ‹‹ፓራ ትሩፕስን›› እና ጸረ-

ሽምቅ ውጊያ ስሌጠና ሰጥታ ነበር። የአጼ ኃይሇ ሥሊሴን መንግሥት ከአዯጋ

የመጠበቅ ኃሇፊነት እስከ መውሰዴ ዯርሶ ነበር። እ.አ.አ. በዳሴምበር 1960 አጼ

ኃይሇ ሥሊሴ ብራዚሌን በመጎብኘት ሊይ ሳለ በነግርማሜነዋይ መፈንቅሇ

መንግሥት ሲዯረግ መፈንቅሇ መንግሥቱን ሇማክሸፍ የእሥራኤሌ ጦር ጣሌቃ

ገብቷሌ። የእሥራኤሌ ኮማንድዎችባት የኢትዮጵያ ጦር ጄነራልች መካከሌ

ጄነራሌ አቢዬን በስሌክ ከንጉሱ ጋር ካገናኙና ከተነጋገሩ በኃሊ በጋራ ሆነው

መፈንቅሇ መንግሥቱን አክሽፈዋሌ። በጋራ ሆነውም መፈንቅሇ መንግሥት

አዴራጊዎችን ዯምስሰዋሌ።

በ1960ዎቹ የእሥራኤሌ ጦር የኤርትራን ነጻ አውጪዎች በመዯምሰሱ ሊይ

ከኢትዮጵያ ጦር ጋር ትብብር ማዴረግ ጀመረ። ሇኤርትራ ክፈሇ ሀገር ገዢ

አሥራት መዴህን ካሳ በርሱ ሥር እሥራኤሊውያን የሚመሩትና የሚያማክሩት

ወታዯራዊ አታሼ ነበረው። የዯቀ ማህሪ የጦር ትምህርት ቤት ኃሊፊና የኢትዮጵያ

ጦር የባህር ኃይሌ ኮማንድ ኃሊፊ የነበረው እሥራኤሊዊው ‹ቤን ናታው› ነበር።

Page 46: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

46

የእሥራኤሌ እርዲታ በጸረ-ኤርትራ ነጻነት እንቅስቃሴ ሊይ በማየለ የኤርትራ

ነጻነት ታጋዮች ጸረ-ጽዮኒዝም ዴምጻቸውን ማሰማት ጀመሩ። እርዲታ

ሇማግኘትም ወዯ ዏረብ ሀገራት መጠጋትንም እንዯ እስትራቴጂ ያዙት።

የእሥራኤሌ ጸረ-ኤርትራ ነጻነት እንቅስቃሴ ሊይ መሳተፍ ሇነጻነት ታጋዮቹ

ከዏረብ ሀገራት በቀሊለ ዴጋፍ እንዱያገኙ ረዴቷቸዋሌ። እ.ኤ.አ በ1966

ኢትዮጵያ ዉስጥ 100 ያህሌ እሥራኤሊውያን የጦር አማካሪዎች ነበሩ። በ1967

በእሥራሴሌ የሰሇጠነው የኢትዮጵያ ጦር ኤርትራን እንዱቆጣጠር ተዯረገ።

ከስዴስቱ ቀን ጦርነት በኃሊ የኤርትራ ነጻ አውጪ ግንባርና የፍሌስጤም ነጻ

አውጪ ግንባር ግንኙነት እንዲሊቸው ይፋ መሆን እሥራኤሌ ሇኢትዮጵያ ጦር

የምትሰጠውን ዴጋፍ እንዴታጠናክር አዴርጓታሌ። በ1969 የእሥራኤሌ

መንግሥት የጸረ-ፓን ዏረብ እንቅስቃሴ በእሥራኤሌ፣ ቱርክ፣ ኢራን፣ አሜሪካንና

ኢትዮጵያ እንዱቋቋም ሀሳብ አቀረበ። ኢትዮጵያ በይፋ ሀሳቡን ዉዴቅ በማዴረግ

በሚስጢር ግን ተሳትፋሇች። በጋራ ሆነው ‹‹ጠሊታችን›› ያለትን የዏረብ ሀገራት

ሇማዲከምና እርስ በርስ ሇመጠነካከር ይንቀሳቀሱ ነበር። ኢትዮጵያም በኤርትራ

ሇእሥራኤሌ የጦር ሠፈር ሠጠች። ይህም የዏረብ ሀገራትን አስቆጣ። በተሇይ

ሰሜንና ዯቡብ የመን የኤርትራ ዯሴት ይገባኛሌ ጥያቄ ስሇነበራቸው እጅጉን

ተቆጡ። እሥራኤሌ ዯሴቲቱን ኢትዮጵያ እንዴትቆጣጠር ብትፈሌግም ኢትዮጵያ

የዒረቡን ቁጣ ይቀሰቅስብኛሌ ብሊ ተወችው። በ1973 በአዱስ አበባ በተካሄዯው

የአፍሪካ አንዴነት ዴርጅት ስብሰባ ሊይ የሉቢያው ሌዐክ ኢትዮጵያ ውስጥ

የእሥራኤሌ የጦር ሠፈር መቋቋሙን አውግዘው ኢትዮጵያን ተችተዋሌ።

በስብሰባው የአሌጀሪያው ፕሬዝዲንት ሆሪ ቡምዱን ኢትጵያ ከእሥራኤሌ ጋር

የነበራትን ግንኙነት እንዴታቋርጥ ጠየቁ። ይህን ካዯረገች ፕሬዝዲንት ሆሪ

ቡምዱን ፖሇቲካዊ ሚናቸውን በመጠቀም የዏረብ ሀገራት ሇኤርትራ ነጻ አውጪ

ዴርጅቶች የሚሰጡትን ዴጋፍ እንዱያቆሙ እንዯሚያዯርጉ ገሇፁ። ከዚያም

ቀጥል በሉቢያ ቢንጋዚ የተዯረገው የእስሊም ሀገራት የውጭ ጉዲይ ሚኒስትሮች

ስብሰባ እሥራኤሌ በኤርትራ ዯሴት በኢትዮጵያ የተሰጣት የጦር ሠፈርን

ተቃውውመ ሇኤርትራ ነፃ አውጪዎች ዴጋፋቸውን አጠናክረው እንዯሚቀጥለ

ይፋ አዯረገ። በዯርግ ዘመነ መንግሥትም የእሥራኤሌና የኢትዮጵያ ግንኙነት

የሞቀ ባይሆንም በመጠኑ ቀጥል ነበር። በተሇይ የዯርግ መንግሥት ከወቅቱ

Page 47: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

47

የአሜሪካን ተጻራሪዋ ሶቭየት ጥብቅ ቁርኝት በመፍጠሩ ዯርግና የአሜሪካን

መንግሥት ግንኙታቸው እጅጉን ሻክሮ ነበር። ኢትዮጵያና አሜሪካ ከ100

ዒመታት በሊይ የቆየ ዱፕልማሲያዊ ግንኙነት አሊቸው። አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር

ያሊት ግንኙነት በጋራ ጥቅም ሊይ የተመሠረተ ሲሆን በተሇይም አሜሪካ ትኩረት

የምትሰጠው የራሷን ጥቅም ከማስጠበቅ አንጻር ነው። ስሇሆነም ኢትጵያ

በአካባቢው ያሊት ሚናዋና የጸረ- ሽብር አጋር መሆኗ የግንኙነታቸውን መሠረት

አጥብቋሌ። ይህም በቅርቡ ተጠናክሮ አሜሪካ በአርባ ምንጭ ከተማ የጦር

ማዕከሌ እና ሚስጢራዊ የሲአይኤ እስር ቤት በኢትዮጵያ እንዯተከፈተ ይነገራሌ።

በጸረ-እስሌምና ዘመቻውም ቢያንስ ሇህዝብ ይፋ የተዯረገበት የእሥራኤሌ ኤምባሲ

ፈንዴ አዴራጊነት ጽዮናዊው ሃጋይ ኤርሉች ካቀረበው የኢትዮጵያን ሙስሉም

ጨፍሌቆ ሇመፍጠር የተነሳው ማእበሌ አቀጣጣይ በመሆን አጋርነቷን በተግባር

እያሳየች ትገኛሇች። ይህን ተግባር መሊው የሃገራችን ህብረተሰብ (ሙስሉሙም

ክርስቲያኑም) እየተቃወሙት እንኳን ሇመስማት ጆሮ ያሇው አይመስሌም።

3.1.6.4. ግብጽ፣እሥራኤሌና አሜሪካ ምንም እንኳን ግብጽ የ‹‹ጸረ-ፓን ዏረብ ጥምረት›› አባሌ ባትሆንም ከእሥራኤሌ

ጋር እጅግ ወሳኝ የተባሇ ሥምምነት በማዴረግ ሇእሥራኤሌ አጋር ሆና

ዘሌቃሇች። ግብጽ በሙባረክ አስተዲዯር ከዏረብና ሙስሉም ሀገራት ሁለ

የአሜሪካ ዋና አጋር ነበረች። የግንኙነቱ መስመር የተሰመረው በአንዋር ሳዲት

ዘመን ሲሆን በሁስኒ ሙባረክ ዘመን ዯግሞ ተጠናክሮ ዘሌቋሌ። ሀገራቱ በጀማሌ

አብደ ናስር ዘመን ጥሩ ግንኙነት አሌነበራቸውም። ፕሬዝዲንት ጀማሌ

አብደናስር በ23 ጁሊይ 1952 በተዯረገው አብዮት ነው ስሌጣን የያዘው። የሁሇቱ

ሀገራት ግንኙነትን ከወሰኑት አጀንዲዎች ዉስጥ አንኳሮቹ ቀዝቃዛው ጦርነት፣

የዏረብ ብሓርተኝነትና የእሥራኤሌ ጉዲይ ነበሩ። ከ1952-1960ዎቹ ጀማሌ

አብደናስር ሇአሜሪካ ሙለ ሇሙለ ሳያጎበዴዴ እንዱሁ የወዲጅነት ግንኙነት

እንዱኖረውና እንዴትረዲው ይፈሌግ ነበር። አሜሪካ ግን ወዯ ራሷ ጥቅም ባጋዯሇ

መሌኩ ግንኙነት እንዱኖራት በመሻቷ ግብጽን ሇመርዲት ሳትፈቅዴ ቀረች።

ግብጽም ሙለ ሇሙለ ወዯ ላሊኛዋ የወቅቱ ኃያሌ ሶቪየት ህብረት አዞረች።

በርካታ ዘመናዊ የጦር መሳሪያዎችንም ማግኘት ቻሇች። በጀማሌ አብደሌናስር

Page 48: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

48

ብርቱ ዏረብ ብሄርተኝነት፣ ሇእሥራኤሌና የአሜሪካ ጥቅም አስጊ ሆኖ በመገኘቱ፣

እና የሶቭየት ሔብረት ጠንካራ አጋር በመሆኑ አሜሪካ ግብጽን ሇማዲከም ቆርጣ

መሥራት ጀመረች።

በ1970 ጀማሌ አብደናስር ሲሞት አንዋር ሳዲት ፕሬዝዲንት ሆነ። ሳዲትን ወዲጇ

ሇማዴረግ አሜሪካ መጣር ጀመረች። ማግባባትም ጀመረች። ጉትጎታዋን ሰምቶ

ሳዲት የሶቭየት የጦር አማካሪዎችን ከሀገሩ አባረረ። የአሜሪካው ፕሬዝዲንት

ሪቻርዴ ኒክሰን ኮንግረንሱ ግብጽን በመርዲት ሊይ እንዱተባበራቸው ጠየቁ።

ኮንግንሱም 250 ሚሉዮን ድሊር እርዲታ ሇግብጽ በማጽዯቅ ጀመረ። አሜሪካ

የእሥራኤሌ ጠሊት የሆኑትን ዏረቦችን የጋራ ግንባር ፈጥረው እንዲይታገለ

ሇማዴረግ ግብጽን በጥቅም የመነጠሌ ዘዳን አጠናክራ ቀጠሇች። በ17 ሴፕቴንበር

1978 የካምፕ ዳቪዴ ስምምነት በእስኤሌና ግብጽ መካከሌ ተፈረመ። ስምምነቱን

ከግብጽ አንዋር ሳዲት፣ ከእሥራኤሌ ዯግሞ ጠቅሊይ ሚኒስትሯ ሜንከም ቤገን

ሲሆኑ አዯራዲሪው ዯግሞ የቀዴሞው የአሜሪካው ፕሬዝዲንት ጂሚ ካርተር

ነበሩ። ግብጽ የጦር መሣሪያዎችን ጨምሮ በርካታ እርዲታዎችን ከአሜሪካ

ማግኘት ጀመረች። እሥራኤሌም ከግብጽ ጋር ሰሊም ከተፈራረመች በኋሊ

ላልችን የማዲከም እንቅስቃሴዋን ቀጠሇች።

በሳዲት ተግባር በዏረቡ ዒሇም ቁጣ ተቀሰቀሰ። ይህን ተከትል ፕሬዝዲንት አንዋር

ሳዲት ተገዯለ። ምክትሌ የነበረው ሁስኒ ሙባረክ ፕሬዝዲንት ሆነ። እርሱም

ሇነእሥራኤሌ ጥቅም አጎብዲጅነቱን አጠናክሮ ቀጠሇ። ምንም እንኳ የሙባረክ

መንግሥት በዱሞክራሲ፣ በሰብዒዊ መብትና ነጻ ምርጫ እጅግ ኃሊ የቀረ

አምባገነን የነበረ ቢሆንም ሇእሥራኤሌ ጥቅም ሲባሌ ብቻ አሜሪካም ምንም

ትችት አይሰነዝሩበትም። እንዱተችባቸውም አይሹም ነበር። የዱሞክራሲና

የነጻነት አቀንቃኝ ነን የሚለት ሁሊ የምር ሳይሆን የማታሇያ ሇመሆኑ ግብጽ

ጥሩ ምሳላ ነች። በ2011 በተካሄዯው ሔዝባዊ አብዮት የነእሥራኤሌ ቀኝ እጅ

ሙባረክ ከስሌጣን መውረዴ እጅግ አስዯንጋጭ ክስተት ሆኖ አማራጭ ፍሇጋ

እንዱሯራጡ አዴርጓቸዋሌ።

Page 49: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

49

ግብጽ የአሜሪካን ዴጋፍ በመጠቀም ከኢትዮጵያ የገዘፈ ተሰሚነት ነበራት።

የግብጽና የኢትዮጵያ አብዛኛው ዉጥረታቸው ምክንያት የናይሌ(አባይ) ወንዝ

አጠቃቀም ጉዲይ ነው። አባይ ከዒሇም ረጅሙ ወንዝ ሲሆን 6650 ኪል

ሜትሮችን ይጓዛሌ።በጉዞው አስር ሀገራትን ያቋርጣሌ። እነርሱም ኢትዮጵያ፣

ሱዲን፣ዯቡብ ሱዲን፣ ቡሩንዱ፣ሩዋንዲ፣ዱሞክራቲክ ሪፐብሇክ ኮንጎ፣ ታንዛኒያ፣

ኬኒያ፣ ዐጋንዲና ግብጽ ሲሆኑ የናይሌ ተፋሰስ ሀገራት ይሰኛለ። የናይሌ ወንዝ

መነሻው ከኢትዮጵያ ከጣና ሀይቅ ሲነሳ አብዛኛው የዉሃው ምንጭ ኢትዮጵያ

ነች። በመሆኑም የሚገባኝን ዴርሻ የመጠቀም መብቴ ይጠበቅ የሚሌ ሙግት

አሊት። ከዒመት በፊት የ‹‹ህዲሴ ግዴብ›› የተሰኘው ግዴብ በዒባይ ወንዝ ሊይ

መገንባት ተጀምሯሌ። ይህም ምናሌባት ወዯ ፊት ላሊ የዉጥረት ምክንያት

ሉሆን ይችሊሌ።

3.1.7. አዱሱ ጥምረት

3.1.7.1. ኬኒያና እሥራኤሌ በ19ኛው ክፍሇ ዘመን የወዯፊቱ የአይሁዲዊያን ሀገር እንዴትሆን ታጭታ

የነበረችው አንዶ ‹‹ብረቲሽ ዐጋንዲ›› ነበረች። በዚህ ስያሜ ትታወቅ የነበረችው

አከባቢ በዛሬዋ የኬኒያ ግዛት አካሌ ሥር ተካታሇች። ሆኖም የፍሌስጤም ግዛት

መቆጣጠርና በዚያ ‹‹እሥራኤሌ›› የተሰኘች መንግሥት መቋቋሙ ዋንኛው

ምርጫ ተዯርጎ እንቅስቃሴው ተዯረገ። የአሜሪካን መንግሥትም በመቆጣጠር

ሇእሥራኤሌ ፍሊጎት ሙለ ሇሙለ እንዴታዴር ተዯረገ። በፍሌጤም ግዛት

በእንግሉዛዊው የጦር ጄነራሌ ዊንጌት(በአዱስ አበባ የዌንጌት ት/ቤት በስሙ

የተሰየመው ግሇሰብ) አማካኝነት ሇአይሁዲውያን ዴርጅቶች በተዯረገ ከፍተኛ

ወታዯራዊ እገዛና የፖሇቲካ ዉሳኔ እ.አ.አ በ1948 ‹‹እሥራኤሌ›› እንዯ ሀገር

ተመሠረተች። አቅሟን ሇማጠናከር ከተሇያዩ ሀገራት ጋር በተሇይም ከቱርክ፣

ኢራን፣ ኢትዮጵያ እና አሜሪካ ጋር ወሳኝ የትብብር ስምምነቶችን ካዯረገችና

አቅሟ ከተጠናከረ በኋሊ ከኬኒያ ጋር ይፋዊ ዱፕልማሲያዊ ግንኙነት መሠረቱ።

በዳሴምበር 1963ም የእሥራኤሌ የውጭ ጉዲይ ሚነስተር ጎሌዲ ሚይር ከጆሞ

ኬኒያታ ጋር ሆነው በናይሮቢ የእሥራኤሌ ኢምባሲን መሠረት ጣለ።

እሥራኤሌ በግብርናና ህክምና ዘርፍ ኬኒያውያን ማሰሌጠን ጀመረች።

Page 50: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

50

ትብብራቸውም ቀጠሇ። የኬኒያ ሙስሉሞችንም የትምህርት እዴሌ በመስጠት

በሀገሯና በኬኒያ ማሰሌጠን ጀመረች። እ.ኤ.አ በ1979 የዯቡብ ሞምባሳው

የፓርሊማ እጩ ተወዲዲሪ የእሥራኤሌ ተግባር ሙስሉሞቸን ሇመርዲት ሳይሆን

በሀገሪቱ ሚና እንዲይኖራቸው ያሇመ ነው ሲሌ ወቅሶ ነበር። በ2003 ጀምሮ

ሇኬኒያ በተሇያዩ መስክ እሥራኤሌ ዴጋፏን አጠናክራ ቀጥሊሇች። ከ2010

ጀምሮም እሥራኤሌ ሇኬኒያ የጦር መሳሪያ እየሸጠችሊት ትገኛሇች።

ሇ2.1.6.6. እሥራኤሌና ዯቡብ ሱዲን በ19ኛው ክፍሇ ዘመን ኦቶማን ቱርክ ሰሜን ሱዲንን ስታስተዲዴር፣ ዯቡቡ ዯግሞ

በእንግሉዝ ስር ነበር። ከ1898 ጀምሮ እንግሉዝ ሁሇቱን የሱዲን ግዛት

ማስተዲዯር ቻሇች። ሆኖም ሙስሉሙን ሰሜን ሱዲንን ከዯቡቡ(የክርስትና፣

የኢስሊምና የባህሊዊ ሃይማኖት ተከታይ ነበሩበት) በመሇያየት ሇየብቻ ያስተዲዴሩ

ጀመር። ከሀምሳ ዒመታት በኃሊ በ1948 ሁሇቱንም በማዋሃዴ በጋራ ማስተዲዯር

ጀመረች። ዋና ከተማዋንም ካርቱም በማዴረግ አስተዲዯሩን ሇሰሜነኞቹ

አሰረከበች። ዏረብኛ የሀገሪቱ ብሓራዊ ቋንቋ ሆነ። ብዙም ሳይቆይ ሰሜንና ዯቡብ

ዉጥረት ዉስጥ ገቡ። በ1956 ጦርነት ተቀሰቀሰ። የእሥራኤለ ጠቅሊይ

ሚኒስተር ዳቪዴ ቤንጎሪዮን ዯቡብ ሱዲን ሸማቂዎችን መርዲት ጀመሩ።

እርዲታውም እስከ 1972 ቀጥሎሌ።

በሰሜኑና በዯቡቡ መካከሌ የነበው ጦርነት እስከ 2005 ዴረስ ቀጥል በሰሊም

ስምምነት ተቋጨ። በ2011 ሪፈረንዯም እንዯሚካሄዴና በህዝብ ዉሳኔ የዯቡብ

ሱዲን እጣ እንዯሚወሰን ታስማሙ። ከሔዝበ ዉሳኔው በኃሊ አዱሲቷ ሀገር

የእሥራኤሌ አጋር እንዴትሆን የአይሁዲውያን ዴርጅቶች በስፋት ተንቀሳቀሱ።

በ2008 የአሜሪካው የአይሁዴ ማህበረሰብ ማህበር የአፍሪካ ንዐስ ክፍለ ዯቡብ

ሱዲንን ጎብኝቶ እንዳት እሥራኤሌ የዯቡብ ሱዲንን ነጻነት ማገዝና ከጎኗ መቆም

እንዲሇባት በማጥናት ሇእሥራኤሌ ጠቅሊይ ሚኒስተር አቀረበ። እገዛውም

ተጠናክሮ ቀጠሇ። የህዝብ ዉሳኔውም ተካሂድ በጁሊይ 9-2011 ዯቡብ ሱዲን

ነፃነቷን አወጀች። ወዱያውኑ በጁሊይ 14ም ከእሥራኤሌ ጋር ሙለ

ዱፕልማሲያዊ ግንኙነት መጀመር እንዯምትፈሌግ ይፋ አዯረገች። በ28 ጁሊይ

Page 51: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

51

የእሥራኤሌ ዉጭ ጉዲይ ሚኒስተር ጁባን ጎብኝቶ በሀገራቱ መካከሌ ሙለ

ዱፕልማስያዊ ግንኙነት መጀመሩን ይፋ አዯረገ።ሀገራቱ የዯህንነት፣ የኢኮኖሚና

የነዲጅ ሽያጭ ስምምነት አዯረጉ።እሥራኤሌም በስዯተኛ ስም ከነጻነት በፊት

ሰባት ሺህ ዯቡብ ሱዲናውያንን በአገሯ ወስዲ ስታስተምርና ስታሰሇጥን ነበር።

ነፃነቷን ካወጀች በኋሊ ወዯ ሀገራቸው መመሇስ ጀምረዋሌ። በኦገስት 7- 2011

የዯቡብ ሱዲን ፕሬዝዲንት ሲሌቫኬር በእየሩሳላም ኢምባሲ እንዯሚከፍቱ ይፋ

አዯረጉ። ፕሬዝዲንቱ በዳሴምበር 20-/2011 እሥራኤሌን ጎብኝተው

ግንኙነታቸው ሇማጠናከር ቃሌ ተጋቡ። ሲሌቫኬር ከ1956-1972 እሥራኤሌ

ዯቡብ ሱዲንን ትረዲ እንዯነበር አስታውሰው ‹‹ያሇናንታ እርዲትና ዴጋፍ ነፃ

መውጣት አንችሌም ነበር›› ሲለ ሇእሥራኤሌ ምስጋና አቅርበዋሌ። ዯቡብ ሱዲን

የነዲጅ ዘይት፣ ወርቅ፣ ዩራኒየም እና አሌሙኒያ መአዴን አሊት።

4. የኢህአዳግ ሰሞነኛ ዘመቻ ከዚህ አንፃር ሲቃኝ ኢህአዳግ አስቀዴሞም ቢሆን አሰሊሇፉን ከነእሥራኤሌ ጎራ ማዴረጉን ቃኝተናሌ።

የአረቡን ዒሇምና የሰሜን አፍሪካውን ህዝባዊ አብዮት በመጀመሪያ አብዮት ነው

ሇማሇት አይቻሌም ቢሌም ነገሩ እውን ሆኖ የአሜሪካና የእሥራኤሌ ቀኝ እጆች

የነበሩት መንግሥታት ሲንኮታኮቱ አብዮትነቱን አምኗሌ። ይሁንና ጉዲዩን

ከህዝበች ፍሊጎት አንፃር ሳይሆን በእምነት ተስታከው የተመሠረቱ ፖሇቲካዊ

ሃይልች ግንባር ፈጥረው ያስነሱት ሃይማኖታዊ አብዮት አዴርጎ የሳሇው

ይመስሊሌ። መንግሥት በህዝብ ሊይ የሚፈጽመውን በዯሌ የሚቃወሙ

ማንኛውነም እንቅስቃሴዎች ላሊ መሌክ በማስያዝ አግዝፎ ሇማሳየት ይጥራሌ፡

በቅርቡ የተነሱትን እዚህ ግባ የማይባለ ጥቂት የህዝበ ሙስሉሙ ጥያቄዎችን

ከዒሇም አቀፍ ሁኔታዎች ጋር አንሻፎ በመተንተን ሃገራዊ መሌክ የሇውም

የሚሇውን ሇአባሊት፤ አመራር እና አጠቃሇይ ህብረተሰቡን ሇመጋት ብዙ ጥሯሌ

በአዱስ ራዕይ መጽሄቱም አስፍሮታሌ። ‹ከክስተቶች በመነሳት የምንሰጠው

አስተያየት፣ ክስተቶቹ ከተከሰቱበት ማህበረሰብ ጋር ብቻ የተቆራኙ መስሇው

የሚታዩበትን አካሄዴ ማስቀረት አሇብን› በማሇትም ጉዲዩን ሇአጀንዲው

ማስፈጸሚያ በሚሆን መሌኩ የዯርጅቱ መዋቅራ ክፍተት ሳይሆን ላሊ የውጭ

ኃይሌ ተጽእኖ በማስመሰሌ እየተነተነው ይገኛሌ።

Page 52: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

52

በመካከሇኛው ምሥራቅና ሰሜን አፍሪካ በመነሳት ሊይ ያለትን የአዲዱሶቹን

መንግሥታት ቀጣይ ጉዞም ወዯ ዳሞክራሲና ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ሊይ

ወዯተመሠረተ እዴገት ሉያመራ የማይችሌ ነው ሲሌ ከወዱሁ ጨሇምተኛ አቋም

በመያዝ ላሊኛውን ጎራ መቀሊቀሌ ግዴ እንዯሆነ ፍንጭ አሳይቷሌ። ከቤን አሉ

በኋሊ ወዯ ምርጫ የገባውን የቱኒዚያ አካሄዴን ወዯ ሌማትና ብሌጽግና

የማምራት እዴለ ጠባብ ነው ሲሌ የግብጽንም አካሄዴ ወዯሰከነ ዳሞክራሲና

ብሌጽግና የማያቀና ሲሌ እየተቸ ይገኛሌ። በሃገር ውስጥ የሚከተሇውን

የከፋፍሇህ ግዛ አካሄዴን ህጋዊ ሇማዴረግ የአረቡን ዒሇም የሃይማኖት ሌዩነቶችን

በስፋት በመተንተን የሃገራቱን ህዝብ እንዯ መንግሥት አንደን ጽንፈኛ ላሊውን

ሇዘብተኛ ሲሌ ከወዱሁ በዴፍረት ይፈርጃሌ። የምእራቡ ዒሇም ከፍሊጎቱ በመነሳት

የሚይዘው አቋም የተዯበሊሇቀ እንዯሆነ ቢረዲም (ሇምሳላም የአሜሪካ በሶሪያ ሊይ

የያዘችው አቋም) ኢህአዳግ ግን ከወዱሁ ጥቅምና ጉዲት ባሊሰሊ መሌኩ

አሰሊሇፉን ሇይቷሌ። ውጤቱ ወዯየትም ያምራ የተንበርካኪነት ፖሉሲው እነ

አሜሪካና እሥራኤሌ ኬኒያ፤ ዯቡብ ሱዲንንና ኢትዮጵያን ተጠቅመው መፍጠር

ሇሚሹት የኃይሌ ሚዛን አጎብዲጅ ሇመሆን የወሰነ ይመስሊሌ። ይህ ውሳኔው

ዯግሞ ህዝብን በመሰዋእትነት ማቅረብ የሚጠይቅ ቢሆንም እንኳን ከማዴረግ

ሊይቆጠብ ይችሊሌ። የህዝቡን ቀሊሌ ጥያቄዎች ከመመሇስ ይሌቅ የዒሇም አቀፍ

ፖሇቲካ ካባ ማከናነብና ከያዝኩት የአህባሽ አጥምቆ እና የመጅሉስ ካዴሬዎች

ዝምዴና አሌሊቀቀም ማሇት ጉዲዩ ምን ያህሌ ስር የሰዯዯ አቋምና በህዝብ

ህሌውና ሊይ ቤተመንግሥት ውስጥ የተወሰነ አቅጣጫ መሆኑን ያመሊክታሌ።11

11የቀዴሞው የመጅሉሱ ምክትሌ ፕሬዝዲንት አቶ ኤሉያስ ሬዴማን በዯህንነት አባሊት ከተመሇመለትና ትዕዛዝ ከሚቀበለት መካከሌ አንደ ነበሩ። ግሇሰቡ ከዯህንነት አመራር አባሊት ጋር ከመቀራረብ የተነሳ ማታ ማታ አሌፎ አሌፎ አብረው ይጠጡ ነበር። በ1997 የተዯረገውን ምርጫ ተከተል በተነሳው አመጽ የተገዯለትን ሰዎች የሚያጣራው ኮሚቴ አባሌ ነበር። የአጣሪ ኮሚሽኑንም እንቅስቃሴ ሇዯህንነት ቢሮ በቀጥታ ሪፖርት ያዯርግ ነበር። ኮሚሽኑ ማጣራቱን ወዯ ፍጻሜ እየተቃረበና ሪፖርት ማዘጋጀት ሲጀመር የኮሚሽኑ አመራር አባሊት ሁለንም በመኃሊ ቃሌ ካስገቡ በኃሊ ሁሇት ዒይነት ሪፖርት የማቅረብ ሀሳብ አነሱ። አንደ ሪፖርት ትክክሇኛው የማጣራቱ ዉጤት ሲሆን ሁሇተኛው ግን ኢህኣዳግ ሉቀበሇው የሚችሇውን ሪፖርት

Page 53: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

53

5. የኢህአዳግና የሙስሉሙ ቀጣይ ጉዞ ምን ሉሆን ይችሊሌ? እስሊማዊ ፖሇቲካዊ እንቅስሴዎች ከሚባሇው ጉዲይ ጋር በተያያዘ በዒሇም አቀፍ

ዯረጃ ያሇው እውነታ የተነሱበትን አሊማና እና ሉያራምደት የፈሇጉትን ርእዮት

ሇመረዲት ውስብስብ ከመሆኑ አንፃር ጥሌቅ ፖሇቲካዊና ሃይማኖታዊ ትንተና

ይፈሌጋሌ። እንቅስቃሴዎቹ በግባቸው፤ በአዯረጃጀት መጠናቸው፤ በፖሇቲካዊ

ተሳትፏቸውና ከዒሇምአቀፍ ግንኙነታቸው አንፃር ይሇያያለ። በርዕዮተ ዒሇም

ዯረጃ በቅኝ ግዘታ እና በእራቡ ዒሇም ባህሌ ተጽእኖ በከፍተኛ ሁኔታ በመዯብዘዝ

ሊይ ያሇውን እስሇማዊ ማንነት ሊይ ትኩረት የሚያዯርጉ አለ።

በፕሮግራሞቻቸው የቅኝ አገዛዝ ሙለ በሙለ እንዲሌቀረና በየሃገሮቻቸው ያለ

የፖሇቲካ መሪዎች በላልች ሃገሮች በተዘዋዋሪ በቅኝ የተያዙ እንዯሆኑ አስበው

የሚንቀሳቀሱም አለ። በኛ ተጨባጭ የፌዲራሌና የክሌሌ ህግ-አስፈፃሚ አካሊት

የአክራሪነትና እስሊማዊ ፖሇቲካ እንቅስቃሴ መገሇጫ ብሇው በግሊቸው

በሚያምኑት እንቅስቃሴ ሊይ፤ አብዛኛውን ጊዜም የአክራሪነትና መዯበኛ እስሊማዊ

ማቅረብ ሊይ ተስማሙ። ሥራው ተጀመረ። በአዋሳ ከተማ ባዯረጉት የመጨረሻ ስብሰባ ሊይ የሁሇት ሪፖርት ጉዲይ በዝርዝር ቀረበ። የአጣሪው ኮሚሽን አመራር አባሊት ጉዲዩን አብራሩ። ኢህአዳግ የሚቀበሇውን ሪፖርት እናቅርብሇት። ከተቀበሇን በኃሊ ሇፓርሊማው የምናቀርበው ግን ጉዲዩን በሚስጢር የምንይዘውና እውነተኛውን ሪፖርት ይሆናሌ። ያኔ የዒሇም አቀፉ ዱፕልማሲያዊ ማህበረሰብና የሚዱያ አካሊት በተገኙበት እውነተኛውን ሪፖርት እናቀርባሇን ተብል ቀረበ። ዲግም በመኃሊ ሊንከዲዲ ብሇው ተማማለ። በዚህ መሀሌ ኤሉያስ ሬዴማን ሽንት ቤት ብል ወጥቶ ከሽንት ቤት ሆኖ ሇዯህንነት አመራር በተዯጋጋሚ ዯወሇ። አሊነሱሇትም። ዯጋግሞ ሞከረ። ሳይነሳሇት ሲቀር ወዯ አንባሳዯር ተሾመ ቶጋ ዯውል ጉዲዩን ነግሮ የአጣሪ ኮሚሽኑን አመራር አጋሇጠ። የመንግሥት አካሊት በአዋሳ ያለትን የአጣሪውን ኮሚሽን አባሊትን ስብሰባውን አቋርጠው ወዯ አዱስ አበባ በአስቸኳይ ጠራ። በዚህ ጊዜ ጉዲዩ ተጋሇጠ በሚሌ የአጣሪ ኮሚሽኑ መሪ በሞያላ አዴርገው ከሀገር ወጥተው ሸሹ። ኢህኣዳግም የዉሸቱን(ሁሇተኛውን) ሪፖርት በፓርሊማ አቀረበ። ኤሉያስ ሬዴማንም ሇዚህ ዉሇታው በቦላ ሁሇት ሺህ ካሬ ሜትር መሬት በቦላ ተሰጠው። አንዴ ሺህ ካሬውን ሽጦ በቀሪው ሊይ ትሌቅ ቪሊ ቤት ሠርቷሌ።

Page 54: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

54

እንቅስቃሴዎችን፤ የኃይሌ እና ሰሊማዊ አካሄድችን ባሇዩበት አካሄዴ፤

ከሚያሳርፉት ብርቱ የቅጣት በትር ጋር ሲዲመር ተጽእኖው ከባዴ ነው።

አንዲንዴ የጥናት ውጤቶች እስሌምናን ሇሁሇት፤ ኦፊሴሊዊ እና ኦፊሴሊዊ ያሌሆነ

ብሇው ሲከፍለት የኋሇኛውን ፖሇቲካዊ አዯረጃጀትና የሃገር ስጋት አዴርገው

ስሇውታሌ። ላልች አጥኚዎች ‹‹ወሃቢዝም›› የሚሇውን ሁለ አቀፍ የአክራሪነት

ስያሜ ከሁከት ጋር የማይገናኙ ማንኛውንም አይነት ማህበራዊ ንቅናቄዎችን ሔገ

ወጥ ሇማሰኘት ሲባሌ እንዯ ፖሇቲካ መሳሪያነት ጥቅም ሊይ እንዯሚውሌ

አሳይተዋሌ። የኢህአዳግ መንግሥትም ዴብቅ ፖሉሲውን ይፋ በማውጣት

እስሌምናን በይፋ በመሰንጠቅና ሙስሉሙን ስጋት አዴርጎ በመሳሌ መጪዋ

ኢትዮጵያ ሇሙስሉም ዜጎቿ የጭቃ ውስጥ እሾህ እንዴትሆን ሉያዯርጋት

ይከጅሊሌ። አሁን ከተያዘው ዘመቻ ጀርባ ኢህአዳግ ምን እንዱፈጠር ሉፈሌግ

እንዯሚችሌ በተወሰነ መሌኩ ሇመዲሰስ እንሞክር፡-

5.1.መብቱን የማይጠይቅና ስሞታ የማያቀርብ ሙስሉም እንዱኖር ማዴረግ

በአጠቃሊይ በሃገሪቱ በተሇይ ዯግሞ የሙስሉሙን ተጨባጭ ብንመሇከት ከዴህነት፤

ሥራ አጥነት፤ አስተዲዯራዊ በዯሌ በመሳሰለት ምክንያቶች ከፍተኛ ቀውስ መኖሩ

ጥያቄ የሇውም። ይህ አንደ ነጥብ ነው። ሁሇተኛው ነጥብ ህብረተሰቡ በአጠቃሊይ

በተሇይ ዯግሞ የሙስሉሙማህበረሰብ ሃሳብን በነፃ የመግሇጽና ሰሊማዊ በሆነ

መንገዴ የመንግሥት አካሄዴን ሉቃወሙበት የሚችለበትን አማራጮች

ተዘግተውበታሌ። በመሆኑም መስጂድች እና ሃይማኖታዊ ቦታዎች ሰዎች

በሰብአዊነታቸው እና በዜግነታቸው ያሇባቸውን ሃሊፊነት እና ካለበት ተጨባጭ

ሉወጡበት የሚችለበትን መንገዴ የሚመክሩበት ብቸኛ መንገዴ ይሆናለ።

በመሆኑም የነፃነት እና የዳሞክራሲ እጦትን የሚያማርሩ እና መፍትሄ በመሻት

እየተመካከሩ ጥያቄ የሚያቀርቡ ሇመመሇሱም ሇተግባራዊነቱ የሚንቀሳቀስ ህዝብ

መኖሩ ግዴ ነው። ይህ አይነቱ ሙስሉም ዯግሞ አይፈሇግም። ሙስሉሙ እንዱሆን

የሚጠበቀው ‹ሲጠሩት አቤት›፤ ሲሌኩት ወዳት› ብቻ እንዱሌ እንጂ ‹ሇምን›

እንዱሌ አይፈሇግም። ይህንንም እውን ሇማዴረግ ‹‹ነባሩ እስሌምና›› ያለትንና

ስሇመብቱ የማይጠይቅ፣ በሚፈሇገው መንገዴ ሉመራ የሚችሌ ሙስሉም

Page 55: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

55

እንዱጠናከር ይሻሌ። ሔዝቡን አነቁብኝ ብል ጣቱን የቀሰረባቸውና ‹‹ወሀቢያ›› የሚሌ

ታፔሊ የሇጠፈሊቸው ሙስሉሞችን እና ስሌቶችን በሁለም መሌኩ ማዲከም

ይፈሌጋሌ። ሇዚህ ማሳያ የሚሆኑን የዊኪሉኪስ ዴረገጽ በዝርዝር ያስቀመጣቸውና

የመንግሥት አሻንጉሉት በሆኑት የመጅሉስ አመራሮች በተሇያዩ ወቅቶች የተፃፉ

ሁሇት ዯብዲቤዎችን በማየት መብት መጠየቅ ምንያህሌ የሚያስቀስፍ ወንጀሌ

ተዯርጎ በተቋማችን እንዯተዯመዯመ እንመሌከት በቁጥር ጠ/ም/1883/60/2000 እና

በቀን 13/5/2000 በወቅቱ የኢትዮጵያ እስሌምና ጉዲዮች ጠቅሊይ ምክር ቤት

ፕሬዝዲንት በነበሩት በአቶ ኤሉያስ ሬዴማን ተፈርሞ ሇአሜሪካ ኤምባሲ የተሊከው

ዯብዲቤ እንዱህ ይሊሌ፡- ‹‹የእስሌምና ሃይማኖት ብቸኛ ተወካይ የሆነው ጠቅሊይ ምክር ቤቱ በኢትዮጵያ ወሃብዮችን ሇማጥፋትና በወሃብዮች ጫና እየተዲከሙ የመጡትን የመሻይኮቻችንንና የአውሉዮችን ቀብር ሙስሉሙ እንዱዘይርና እንዯከዚህ ቀዯሙ ትኩረት እንዱያገኝ በጋራ እየሰራን መሆኑ ይታወሳሌ። ሇዚህም እስከ አሁን በዴሬ ሸኽ ሁሴን፤ በዒሇም 4ተኛው ቅደስ ስፍራ ነጃሺ መስኪዴ ያዯረግናቸው አብይ ምስክሮች ናቸው። በቅርቡም በጀማ ንጉስ፤ በቃጥባሬ፤ በአሌክሶ ወዘተ ዝግጅት መጀመራችን ይታወሳሌ። ክቡር አምባሳዯሩም የሱፍያ እስሊማዊ ኮላጅ በአዱስ አበባ እና በትግራይ ነጃሺ ሉከፍቱሌን ቃሌ መግባታቸውም ታሪካዊና ፈጽሞ የማይረሳ ነው። እኔና የሥራ ባሌዯረቦቼ ጠቅሊይ ምክር ቤቱ በሙስሉሙ ምእመናን ዘንዴ ያሇንን ተቀባይነት ሇማጎሌበት ሇምናዯርገው እንቅስቃሴ ኤምባሲው ከማማከር ጀምሮ ሙለ ወጪን እስከመሸፈን የዯረሰ ታሊቅ ታሪካዊ ውሇታን እየዋሇሌን ይገኛሌ። አክራሪነትን ሇመዋጋት ያሇንን የጠበቀ ቁርጠኝነት ዲግም እያረጋገጥን ኢምባሲው የሚያዯርግሌን ዴጋፍ ይቀጥሌ ዘንዴ እየጠየቅሁ ሇስከዛሬው ከሌብ ምስጋናዬን አቀርባሇሁ። ኤሌያስ ሬዴማን፤ ፊርማ፤ ክብ ማህተም

በላሊ ዯብዲቤ ዯግሞ በቁጥር ጠ/ም/1883/65/2000 እና በቀን 26/05/2000

ሇዯህንነት፤ ኢሚግሬሽንና ስዯተኞች ጉዲይ ባሇስሌጣን የትምህርት ሚኒስቴር

የአምሌኮ መመሪያ አሁን ባሇበት መሌኩ እንዲይጸዴቅ እንቅፋት የሆኑትን አካሊት

ይመሇከታሌ በሚሌ ርእስ የተፃፈው ዯብዲቤ ከፊሌ ይዘት ይህንን ይመስሊሌ፡-- ‹‹

በ7/5/1999ዒ.ም በስምምነት ሊይ በተዯረሰው መሠረት የትምህርት ሚኒስቴር የአምሌኮ ስርዒትን የሚመሇከት መመሪያ ማዘጋጀቱ ይታወቃሌ። ሆኖም መመሪያው እንዲይጸዴቅ እንቅፋት እየሆኑ ያለ አካሊት መኖራቸው

Page 56: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

56

ተረጋግጧሌ። የኢትዮጵያ እስሌምና ጉዲዮች ጠቅሊይ ምክር ቤት መመሪያው እንዱተገበር የሚያዯርገውን ያሊሳሇሰ ጥረት ዲግም እያረጋገጠ ከሊይ በተጠቀሱት አካሊት ሊይ አፋጣኝ እርምጃ በመውሰዴ ጉዲዩን ሇጊዜው ካረጋጋን በኋሊ ሰው ሲዘናጋ ቢጸዴቅ መሌካም ነው የሚሌ እምነት እንዲሇው በትህትና ይገሌፃሌ።

ኤሌያስ ሬዴማን፤ ፊርማ፤ ክብ ማህተም

5.2. በሁለም መሌኩ የተዲከመ ሙስሉም መፍጠር ይፈሌጋሌ በፖሇቲካ፣ኢኮኖሚ፣ እና ሚዱያ እንቅስቃሴ የሙስሉሙ አቅም እንዲይጠናከር

አጥብቆ ይሻሌ። ሇዚህም ማሳያ የሚሆኑን ሙስሉሞቸን ‹ወሀቢያ› በሚሌ ከፖሇቲካ

ከስሌጣን ማስነሳት፣ የሙስሉሙን ኢኮኖሚ የሚያናጉ ዘዳዎችን መተግበር

(ሇምሳላ ዘምዘም ባንክን መዘጋቱ)፣ እና አፍሪካ ቲቪን ሇመዝጋት እያዯረገ ያሇው

ጥረት(ዒምና ረመዲን መንግሥት ሇዏረብ ሳት እና ሇቲቪ አፍርካ ‹የሀገሬን ሰሊምና

መቻቻሌ ስሇሚያናጋ ይዘጋሌኝ› የሚሌ ጥያቄ አቅርበው ነበር። አሁንም በተሇያየ

ዘዳ ይቀጥለበታሌ። ይቀጥለበታሌ።በላሊው ጠርዝ ዯግሞ ሙስሉሙ አንዴነት

እንዲይኖረው የተሇያዩ ሴራዎች ይጠነሰሳለ። ጎሌተው ከወጡት ውስጥ የዊኪሉክስ

ዘገባ ይፋ ያዯረገው ሚስጥራዊ ሰነዴ በኢትዮጵያ አቆጣጠር በ2000 ተጀምረው

የነበሩ የአንዴነት ፎረሞች መንግሥት መጅሉስን ተጠቅሞ ግሌጽ ተጽእኖውን

በማሳረፍ ከርችሟቸዋሌ። ላሊው ነጥብ ዯግሞ በፖሇቲካው ስርዒት ውስጥ የሚገኙ

ምሁራን በአስተሳሰባቸው ሙለ በሙለ አሇማዊ (ሴኩሊር) እንዱሆኑና ሃይማኖት

በማህበረሰቡ ውስጥ ያሇውን ሚና ተረዴተው አቋም እንዲይዙ ወይንም አንሻፈው

እንዱረደ ያስዯርጋቸዋሌ። ሃይማኖትን ሙለ በሙለ በመተዋቸው ምክንያት

እምነት ነክ ጉዲዮችን በአንዴ ጫፍ አመሇካከት ባለ ወይንም በቂ እውቀት በላሊቸው

ሰዎች እንዱተነተን በማዴረግ ህዝቡ የኔ የሚሇው ወጥ አቋም እንዲይኖረው

ሇማዴረግ ይፈሌጋሌ።

Page 57: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

57

5.3. ከእስሌምና እና ከሙስሉሙ ዒሇም የተነጠሇ ሙስሉም እንዱኖር

ይሻሌ፤

የአህባሽ አስተምህሮ መሠረታዊ የሚባለትን እስሊማዊ እሴቶች ከህዝቡ ውስጥ

ጠራርጎ የሚያጠፋ በመሆኑ ህሌውና የላሇው ሙስሉም ይበራከታሌ። አህባሽም

የወዯፊቱ ብቸኛ የኢትዮጵያውያን ሙስሉሞች የእምነት ጎዲና እንዱሆን

ይፈሌጋሌ።12 የኢትዮጵያን ሙስሉሞች እምነትና አካሄዴ ‹‹ኢትዮጵያዊ/አህባሽ››

(እንዯ የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ቤተክርስቲያን ‹የኢትዮጵያ› ብቻ እንዱሆንና)

ከዒሇም ሙስሉም እንዱነጠሌ ይሻሌ።በተሇያዩ ወቅቶች በተበታተነ መሌኩ ይነሱ

የነበሩ የእገዲ እና ክሌከሊ መዒቶች በህግ እና በአዋጅ ተዯግፈው እውን እንዱሆኑ

ይሻሌ። ሙስሉሙ በትክክሇኛው የእስሌምና አስተምህሮ ሇመኖር የእስሌምናን

መስፋፋት ሇመግታት የሚወጡ በርካታ ጠንካራ ህግጋትን ማሇፍ ግዴ

ይሆንበታሌ። ሇአብነት ያህሌም የጁምዒ ስግዯት መንገዴ እንዲይዘጋ በሚሌ

በጥቂት በህግ በተወሰኑ ዯቂቃዎች ውስጥ ብቻ እንዱከናወን ማዴረግ፤ ከመስጂዴ

ቅጥር ግቢ ውጭ መስገዴ እንዯማይቻሌ እንዱሁም የአንዴ አካባቢ ነዋሪዎች

ከከተማቸው ውጭ በሚገኙ ላልች መስጂድች መስገዴ እንዲይችለ፤

የመንግሥት ሰራተኞች በመስሪያ ቤቶች አካባቢ ሃይማኖታዊ መገሇጫዎችን

እንዲይጠቀሙ የሚያግዴ እንዱሁም መስጂዴ ውስጥ በሚሰጡ አገሌግልቶች ሊይ

እንዲይሳተፉ ማዴረግ ይፈሌጋሌ፤ የሃይማኖት መሪዎች ቁርአን ማስተማር

እንዲይችለ፤ ተማሪዎችና የመንግሥት ሰራተኞች ትምህርትንና ሥራን

ያስተጓጉሊሌ በሚሌ በረመዲን ወቅት እንዲይፆሙ ሉዯረጉ ይችሊለ፤ ሂጃብ

12በኢትዮጵያ የአህባሽን አስተሳሰብ በመስፋፋት ረገዴ መንግሥት ከፍተኛ ሥራ እየሠራ ይገኛሌ። ከአህባሽ አካሄዴ ዉስጥ አንደ በኃይሌ መስጊዴና ኢስሊማዊ ተቋማትን በቁጥጥራቸው ሥር በማዴረግ የአህባሽ ማዕከሌ ማዴረግ ነው። ይህ አስፈሊጊ በሆነበት ጊዜ ሇመፈጸምና አህባሾች ራሳቸውንና ተቋማቸውን እንዱጠብቁ ቁጥራቸው ከ200-300(ከሁሇት መቶ እስከ ሦስት መቶ) የሚገመቱ የተመረጡ አህባሾ አምቦ አቅራቢያ በሚሰኘው የፖሉስ ማሰሌጠኛ ከወራት በፊት ሰሌጥነው መውጣታቸው ይታወቃሌ።

Page 58: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

58

ማዴረግ ከትምህርትና ከሥራ ሇመባረር በቂ ምክንያት እንዱሆን፤ ቀዴሞ

ወጥነት በላሇው መሌኩ የሚያዯርገቸውን የሃይማኖት መብት እቀባ እንዯነቻይና

ካለ ሃገሮች ባገኘው ተሞክሮ ህግ አዴርጎ ሉያጸዴቀው የሚችሌበት እዴሌም ሰፊ

ነው።

በላሊ በኩሌ የዏረብ ሀገራት አብዮትና መነቃቃት የፈጠራቸው መንግሥታት

(ግብጽ፣ ወዘተ) ሙስሉሙን ያጠናክሩብኛሌ ብል ስጋት አሇው።ይህንንም

ሇማስወገዴ አረበኛ ማስተማር በየትኛውም ትምህርት ቤት እንዲይሰጥ ማዴረግ፤

ከእስሌምና መሠረቶች አንደ የሆነው የሃጅ ስነስርአት በጣም ጥብቅ የሆነ ክትትሌ

እንዱዯረግባቸው ይፈሌጋሌ፤ሙስሉሙ ህብረተሰብ ከላሊው ዒሇም ሙስሉም

ማህበረሰብ ጋር በመገናኘት የፓን-ኢስሊሚክ አቀንቃኝ እንዲይሆኑ በመስጋት

እንዯሃጅ ያለ እንቅስቃሴዎችን ሉገዴብ ይችሊሌ።

5.4. በጸረ-እስሌምና አቋሙ ፖሇቲካዊ ሚናውን ማሳዯግ ይፈሌጋሌ ኢህአዳግ በአፍሪካ ቀንዴና በመካሇኛው ምሥራቅ እንዱኖረው ሇሚፈሌገው ታሊቅ

ሚና ሙስሉሙ ስጋት ይሆኑብኛሌ የሚሌ ፍርሃት ሉኖረው ይችሊሌ።ኢትዮጵያ

በአፍሪካ ቀንዴ ካለ ሃገራት በህዝብ ቁጥሯ ከፍተኛ የሆነችና በአፍሪካም

በሙስሉም ህዝብ ብዛት ቁጥር ሁሇተኛ በመሆኗ ሇቀጠናው ሰሊምም ሆነ ስጋት

ቁሌፍ ሚና የሚኖራት ሃገር ናት። የቀዴሞው በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳዯር

እና በአሜሪካ የውጭ ግንኙነት ሥራ ሊይ አብዛሃኛው በምሥራቅ አፍሪካ ከ 37

ዒመት በሊይ ያገሇገለት ዳቪዴ ሺን በጠቆሙት መሠረት ኢትዮጵያ እስሌምናን

ከሁሇት ነጥቦች አንፃር ሌታጤነው ይገባሌ። ሃገሪቱ በሙስሉም ሃገሮች /ህዝቦች የተከበበች ክርስቲያኖች የሚበዙባት ሃገር ነች። በታሪክ በተሇያዩ ወቅቶች ከሶማሉያ፤ ከሱዲንና ከግብጽ የተከፈቱባት ጥቃቶች ምክንያት ኢትዮጵያን ሁላም ተጠራጣሪ አዴርጓታሌ። ኢትዮጵያ ሇጊዜው ከሱዲን ጋር ጤናማ ግንኙነት ያሊት ብትሆንም ይህ ግን ሁላ ሊይሆን የሚችሌነና ዴጋሜ ሉቀየር ይችሊሌ። ኢትዮጵያ በሶማሉያ የተረጋጋና በመሌካም ጉርብትና የሚኖር ብሄራዊ መንግሥት እንዱቋቋም እየሰራች ሲሆን ይህም ሇጊዜው እየሰራ ቢመስሌም ይህ ሁኔታ ያሇምንም ቅዴመ ሁኔታ ሉቀየርም ይችሊሌ። በመሆኑም በቀጠናው ሉነሳ

Page 59: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

59

የሚችሌን የእስሌምና ማቆጥቆጥ ሇመግታት ኢትዮጵያ የተሻሇች አማራጭ ነች። ቀጣይ የአሜሪካንን የአፍሪካ ቀንዴ ፖሉሲ አስመሌክተው ሲናገሩም ‹‹አሜሪካ በመካከሇኛው ምሥራቅ ውስጥ የምትከተሇውን የተሇያዩ ፖሉሲዎችን ተንተርሶ የአብዛሃኛው ሙስሉሞች ሇአሜሪካ ያሊቸው አመሇካከት በጎ እንዲሌሆነ ይታወቃሌ። ይህን ሉያስተካክሌ የሚችሇው ዯግሞ ውጤታማ ፖሉሲ ብቻ ነው። ፖሉሲው ባይሳካ እንኳ ሉሰሩ የሚገባቸው አንዲንዴ ጉዲዮች አለ።

አሜሪካ በአፍሪካ ቀንዴ ሊይ የተሇየ አትኩሮት ሌትቸር ይገባታሌ። ይህ ዯግሞ እንዯላልች ሃገራት ባለ የሁሇትዮሽ ግንኙነት ሳይሆን ከቀጠናው ተጨባጭ አንፃር ሇብቻው ሉቃኝ ይገባዋሌ››ይሊለ።

ይህ የራሱ የሆነ ጠቀሜታ ያመጣሌ። ኢህአዳግ ዯግሞ ጠቀሜታውን ሊሇማጣት

በህዝቡ ህሌውና ሊይም ቢሆን ሉፈርዴ ይችሊሌ። በጸረ አአክራሪነት ትግሌ ስም

ማንኛውንም አይነት እስሊማዊ እንቅስቃሴን በወራሪ ኃይሌ ሊይ የዘመተ ይመስሌ

የመንግሥትም ሆነ የግሌ ተቋሞችን በመጠቀም መዯምሰስ ይከጅሇዋሌ። ከዚህ

በተቃራኒ ሁሇተኛው እርከን ‹‹ዘመናዊ፤ ሇዘብተኛ፤ ዱሞክራቲክ፤ ነፃ፤ መሌካም

ተግባቦት ያሇው›› ብሇው የሚያንቆሇጳጵሱትን አይነት ‹‹እስሌምናን›› (አህባሽ)

መፍጠር እና ማስፋፋት ዋና ሥራ ያዯርጋሌ። ይህን መሰለን የአሜሪካንን

‹አህባሽን የማስፋፋት› ትእዛዝ በመተግበር በቀጠናው ያሇውን ፖሇቲካዊ

ተዯማጭነት ማስቀጠሌ ይፈሌጋሌ።

Page 60: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

60

የአህባሽ ፕሮጀክት ከዋና ዋና አስፈጻሚዎች ከፊልቹ

ድ/ር ሺፈራው ተክሇ ማርያም(የፌዯራሌ ጉዲዮች ሚኒስትር)(ፕሮቴስታንት)

(አቶ ሙለጌታ ዉሇታው-የፌዯራሌ ጉዲዮች ሚኒስቴር ዳኤታ) (ፕሮቴስታንት)

አቶ መረሳ ረዲ (በፌዯራሌ ጉዲዮች የሃይማኖት ዲይሮክትሬት ሀሊፊ)

(ፕሮቴስታንት)

አቶ ጸጋዬ ኃይሇ ማርያም (የአዱስ አበባ ፍትህ ቢሮ ሀሊፊ (ፕሮቴስታንት)

አቶ አሇማየሁ አቶምሳ (የኦሮሚያ ፕሬዝዲንት) (ፕሮቴስታንት)

አቶ ዲባ ዯበላ (የኦሮሚያ ካቢኔ አባሌ)(ፕሮቴስታንት)

አቶ ፈቃደ ሰቦቃ (የኦሮሚያ ጸጥታ ሀሊፊ) (ፕሮቴስታንት)

አቶ እውነቱ ብሊታ ዯበላ(የፌዯራሌ ጉዲዮች ሚ/ር አባሌ-ፕሮቴስታንት)

ኮማንዯር መኮንን (የፌዯራሌ ፖሉስ አባሌ )(ፕሮቴስታንት)

ኮማንዯር ሌዑሌ(የኮሌፌ ቀራንዮ ፖሉስ አዛዥ)

አቶ ጁነዱን ሳድ (የሲቪሌ ሰርቪስ ሚኒስትር) (አህባሽ)

(የአህባሽ ማስፋፊያ ዴርጅት ፈንዴ አዴራጊ)

ኢዘዱን አብደሌ አዚዝ (የዑሇማ ም/ቤት ጸሐፊ) (አህባሽ)

አህመዱን አብደሊሂ (አህባሽ)(የመጅሉስ ሉ.

አዛም ዩሱፍ (የመጅሉስ ም/ ሉቀመንበር)(አህባሽ)

Page 61: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

61

5.5. ሙስሉሙ ከኢትዮጵያ ፖሇቲካ እንዱነጠሌ ይሻሌ መንግሥት ‹‹ወሃብያ ኢስሊማዊ መንግሥት ሇመመስረት እየተዘጋጀ ነው››፣ ‹‹ሔገ-

መንግሥታዊ ሥርዒቱን በኃይሌ በመናዴ የሸሪዒ መንግሥት ሇማቋቋም

እየተንቀሳቀሰ ነው››፣ ‹‹በአሸባሪነትና በአክራሪነት ተፈርጇሌ›› ወዘተ ከሚሇው

የማሸማቀቂያም ይሁን የማጥቂያ ዘዳ ቢያንስ አራት ጥቅሞችን ሉያገኝ ይችሊሌ።

የመጀመሪያ ‹‹ይህን አይነት እሳቤ ሉያስቡ ይችሊለ›› ተብሇው የሚሰጉ ወገኖች ካለ

‹‹እኛ ዒሇማዊ እንጂ የሸሪዒ ሥርዒት አንሻም፤ ኢስሊማዊ ፖሇቲካን አንፈሌግም››

የሚሌ አቋማቸውን በግሌጽ እንዱናዘዙ በማዴረግ በቀጣይ የሚካሄደ ማናቸውንም

እስሊማዊ እንቅቃሴዎች ከዚህ ጋር እያነፃጸረ ሇመምታት ያስችሇዋሌ፣ ላልችም

ከሚቀርብባቸው ዉንጀሊ ራሳቸውን በመከሊከሌ ከመጠመዲቸው በተጨማሪ

ሃይማኖታዊ ህሌውናን የሚያስጠብቅ የፖሇቲካ መስመር አይነኬ (ታቡ) ሆኖ

ሇሚቀጥሇው ትውሌዴም ሊይ ጭምር ይቀረጻሌ። ሁሇተኛው ዯግሞ ኢትዮጵያ

ዉስጥ ራሱን በዒሇማዊም አካሄዴ ከክርስትያኑ ጋር በጋራ በመሆን ሇመጓዝ

የሚያሌም የሙስሉም ሥብስብ እንዲይነሳ ሇማቀብ ያግዛሌ። ብልም ሇወዯፊቱ

ሇዉጭ ኃይሊት አጋዥ መሣሪያ ሉሆን ይችሊሌ ተብል የሚሰጋ ቡዴን እንዲይፈጠር

ቀዴሞ በመከሊከሌ ሥጋቱን ማስወገዴ ይቻሊሌ። ሦስተኛ ‹‹ ሔገ መንግሥትን

ሇማስከበር›› በሚሌ የሚወሰዯው እርምጃ ቀጣይ ሆኖ ከዘሇቀ እምነታቸው እንዯተነካ

የሚያስቡ በርካታ ‹‹ወሃብያ›› ተብሇው የሚሰጉ ግሇሰቦች ከፖሇቲካውና ከስሌጣን

ራሳቸውን ያገሊለ ተብል ይገመታሌ። ይህም ምናሌባት ነገ የሚያሰጉኝን ግሇሰቦች

ከአሁኑኑ ከፖሇቲካው ገሸሽ ሊዴርጋቸው ተብል ሉታሰብ ይችሊሌ።13

ከኢህአዳግ ዉጭ ያለት ፓርቲዎች ሁለ ሇሙስሉሙ የሚጠቅም ፖሉሲ

የሊቸውም የሚሇው የሙስሉሙ ሔብረተሰብ ስጋት ከተቃዋሚዎች ሇማቅረብ

አሇመጣጣር፤ግሌጽ ማኒፌስቶ አሇመያዛቸውና ከውስጣዊ አዯረጃጀት ዴክመቻቸው

ጋር ተዲምሮ ወዯተቃዋሚው ጎራ የመቀሊቀሌ እዴሊቸውን ጠባብ ያዯርገዋሌ።

ሙስሉሙ ‹‹የኢህአዳግ ዯጋፊ ነኝ›› በሚሌ ተሸንግል ተቃዋሚዎችን እንዯአማራጭ

13በተግባርም አንዲንዴ አከባቢዎች ሊይ ተጀምሯሌ። ከሚኒስቴር ዯኤታ አንስቶ እስከ የዯህንነት አባሊት፣ ከክሌሌ ባሇስሌጣናት እስከ ተራ አባሌ ሊይ ይህን መሰለ እርምጃ መጀመሩን የሚያሳዩ ክስተቶች መታየት ጀምረዋሌ።

Page 62: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

62

ሳይሆን (ቢበዴሌም ከርሱ የተሻሇ የሇምና ምን ይዯረጋሌ? ከእርሱው ጋር መሆን

ነው በሚሌ) እንዲያዩ አዴርጎ ማቆየት ይቻሇዋሌ። ሔገመንግሥቱ ባጎናጸፋቸው

መብት ተጠቅመው በራሳቸውም ተዯራጅተው የፖሇቲካ ፓርቲ መስርተው

መንቀሳቀሱም በራሱ ቀሊሌ አይዯሇም። ምክንያቱም በነበሩበት ፓርቲ የነበራቸው

ሚና ባብዛኛው የማስፈጸም እንጂ ራስን ችል ሉያስቆም የሚችሌ የፖሇቲካ ብስሇት

አግኝተዋሌ የሚሇውም የሚያስዯፍር አይዯሇም። በሃይማኖት አክራሪነት

ተጠርጥረው ከነበሩበት ዴርጅት ከመሰናበታቸው (ከመባረራቸው) ነባራዊ ሁኔታ ጋር

ተዲምሮ ፖሇቲካዊ እንቅስቃሴ ዉስጥ ተጽእኖ በሚፈጥር ሁኔታ እንዲይሳተፉ

ሉያዯርጋቸው ይችሊሌ። በአራተኛ ዯረጃ ዯግሞ ከፓርቲው ራሳቸውን ሊሇማግሇሌ

የሚታገለ ሙስሉሞች በርካታ ሉሆኑ ቢችለም ‹‹ሙስሉም አክራሪ፣ ወሃቢያ››

ሊሇመባሌ በሃይማኖታዊ ተግባራቸው የሚሸማቀቁና ‹‹እንዲሌፈረጅ›› በሚሌ ሰበብ

ቀስበቀስ ከሃይማኖታዊ ማንነታቸው ማራቅ ብልም ፖሇቲካዊ አቋማቸው ብቻ

ሳይሆን በሙለ ሔይወታቸው ‹ዒሇማዊ› ወዯመሆን ሉዯርሱ ይችሊለ። ይህ በራሱ

ላሊኛው ጥቅም ሉሆን ይችሊሌ። ይህም የሙስሉሙን ፖሇቲካዊ ተሳትፎና

ከፌዯራሊዊ ሥርዒት ያገኛትን ጥቂት ተጠቃሚነት ማረፊያው የማይታወቅ ጉም

ያዯርገዋሌ።

Page 63: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

63

(በቅርቡ የጥቃት ሰሇባ ከሆኑት አንደ የሆነው ሇአዴዋው አሌፈጅር እስሊማዊ

ዴርቶች የተጻፈው ዯብዲቤ)

5.6. የክርስትና (በተሇይም ፕሮቴስታንት) የበሊይነት የነገሰባት

ኢትዮጵያን መፍጠር ይፈሌጋሌ ላሊው የኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ ክርስትናን የበሊይ ከማዴረግ አንጻር የሁሇት

አካሊትን ሚናና ፍሊጎትን ማየት ይገባሌ። የመጀመሪያው ከዒሇም የፕሮቴስታንት

ፖሇቲከኞች በኩሌ ኢትዮጵያንና ናይጄሪያን የፕሮቴስታንት ማዕከሌ አዴርጎ

የመቅረጽ ከፍተኛ ፍሊጎት አሇ። ሇዚህም ሲባሌ በፖሇቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና

ሃይማኖታዊ መስክ እጅግ አስገራሚ ዘመቻ እየተካሄዯ ነው። በየዒመቱ

በፕሮቴስታንት ዴርጅቶች (ሃይማታዊና ሌማታዊ) በኩሌ ወዯሀገር የሚገባው ገንዘብ

ወዯ አንዴ ቢሉዮን ድሊር ዯርሷሌ። የአማኛቸውን ቁጥርና ጥራት ከማሳዯግ

Page 64: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

64

አንጻርም ፈጣን እንቅስቃሴዎች እየተዯረጉ ነው። ሙለ ሇሙለ ከምዕራቡ ዒሇም

ፍሊጎትና አካሊት ጋር በመሥራታቸው የተነሳ የነርሱ ማንኛውም እንቅስቃሴ

በጥርጣሬ ከመታየት የጸዲ ሆኗሌ። የመንግሥት ሰነዴ በሚባለት እንኳን የጸረ-

እስሌምና ዘመቻውን አባሪ አዴርገው ጥቂት ነጥቦች ስሇ ማህበረ ቅደሳን ሲያነሱ

አስገራሚ በሆነ ፍጥነት በገንዘብ እና በባሇስሌጣናት የሚመራውን የፕሮቴስታንት

አክራሪነትን ሇመንካት አሌዯፈሩም። በፖሇቲካው መስክም ከ2002 ምርጫ በኋሊ

ያሊቸው ተሰሚነት እጅግ በሚገርም ሁኔታ አዴጓሌ። ከምክትሌ ጠቅሊይ ሚኒስተርና

የዉጭ ጉዲይ ሚኒስትሩ፣ የፌዲራሌ ጉዲዮች ሚኒስተር፣ የኦሮሚያ ክሌሌ

ፕሬዝዲንት፣ የዯበቡ ክሌሌ ፕሬዝዲንት፣ የኦሮሚያ ጸጥታ ኃሊፊ፣ የአዱስ አበባ

ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዲንትና በርካታ ባሇስሌጣናት ወዘተ በፕሮቴስታንት አብያተ

ክርስቲያናት ቀጥተኛ ተሳትፎ ያሊቸው ግሇሰቦች እንዯሆኑ ይነገራሌ። እንዱያውም

አንዲንድቹ የሲኖድሱ የቦርዴ አባሊት ናቸው። በዚሁ የሙስሉሙ የመበት ጥያቃ

ሂዯት እንኳን የፕሮቴስታንት እምነት ተከታይ ባሇስሌጣናት በአውሮፓና አሜሪካ

የሚገኙ የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮችን በማስተባበር የተሇያዩ ሚዱያዎች

በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዲዮች ሊይ የሚያቀርቡትን ዘገባ ሚዛን ሇማሳት ያዯረጉት

ጥረት አንደ ማሳያ ነው። የሙስሉሙን ፖሇቲከኞች በተቃራኒው ስናይ ዯግሞ

ዯህና ሥፍራ የተቀመጡት ጥቂት ከመሆናቸው ጋር ከሃይማቱ ጋር ያሊቸው

ቅርርብና ከአማኙ ጋር ያሊቸው ትስስር እጅግ የሊሊ ነው። በሃይማኖታዊ እንቅስቃሴ

ሚና ሉኖራቸው ቀርቶ ‹‹ሇሙስሉሙ አዯሊህ እንዲሌባሌ›› በሚሌ ስጋት ሙስሉሙን

የሚጫኑም አለ። መንግሥት የምዕራቡን ፍሌጎት ከመጠበቅ አንጻር ረጅም እርቀት

ከመጓዝ ባህሪው አንጻር እስከ ጥግ በዚህ ጉዲይ አብሯቸው ሉሰራ ይችሊሌ።

የምዕራቡ ዒሇም በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ክርስትና ሊይ ‹‹ከኢስሊም ይሻለናሌ›› የሚሌ

ምርጫ እንጂ ያሊቸው ተፈሊጊነት ከፕሮቴስታንቱ ጋር ፈጽሞ ሇንጽጽር የሚቀርብ

አይዯሇም። ምክንያቱም ኦርቶድክሱ የራሱ ታሪክና ሃይማኖታዊ ቀኖና ያሇው

በመሆኑ ከምዕራቡ ፍሊጎት አንጻር እምብዛም የሚስብ አይዯሇም። ታዛዥነቱና

የነርሱን ፍሌጎት ከመተግበር አንጻር ፕሮቴስታንቱ እጅግ ተመራጭ ነው።

ኦርቶድክሱ ‹‹ኢትዮጵያዊ/የኢትዮጵያ›› ከመሆኑ አንጻር በተመሳሳይ አጀንዲ ሊይ

Page 65: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

65

አብሮት የሚሰራ (የሚያብር) ዒሇም አቀፍ አማኝ እምብዛም የሇም። በዚህ በመሰሌ

ምክንያቶች ከኦርቶድክሱ ይሌቅ ፕሮቴስታንቱ ቅዴሚያ ይሰጠዋሌ።

ይህም ሆኖ ግን በርካታ ወሳኝ የኢህኣዳግ ባሇስሌጣናት የኦርቶድክስ አማኝ ስሇሆኑ

ከምዕራቡ ፍሌጎት ቀጥል አሌያም በተቀራረበ ሁኔታ እንኳን ‹‹የኦርቶድክስ

ክርስትናን ሔሌዉና የማስጠበቅ የሞራሌና የታሪካዊ ኃሊፊነት አሇብን›› በሚሌ

(ሇማስመሰሌ ይሁን እውነተኛ ፍሊጎት) ከቆይታ በኋሊ መሌሰው ያነሱት አጀንዲ

እንዯሆነ ይገመታሌ። ይህም ቢሆን በአስተዲዯራቸው የተከፋው ሔዝብን ዴጋፍ

ማግኛ ዘዳ እንጂ ሰዎቹ ያን ያህሌ የሃይማኖት ሰው ሆነው አይዯሇም። ጸረ ሁለም

ሃይማኖት ነኝ ይሌ የነበረው ዯርግም በስሌጣኑ ብቂያ ግዚያት ይህን መሰሌ

መዘንበሌ አሳይቶ እንዯነበር ይነገራሌ። ይህ ግን ሇእምነቱ ከማበር ሳይሆነ

በማስመሰሌ የሚገኘውን የፖሇቲካ ካርዴ ሇመጠቀም ነው። ባሌተሇመዯ መሌኩ

የጠቅሊይ ሚኒስትሩ በተዯጋጋሚ መስቀሌ ሲሳሇሙ መታየት መጀመራቸውም ሇዚህ

ማሳያ ሉሆን ይችሊሌ።

(ጠቅሊይ ሚኒስተር መሇስ መስቀሌ ሲሳሇሙ)

Page 66: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

66

አስፈጻሚዎቹ እነማን ናቸው? አህባሽን ሇማስፋፋት ከፍተኛ ርብርብ እያዯረጉ ያለ በርካታ የኢህኣዳግ ከፍተኛ ባሇስጣናትና ሙስሉም ካዴሬዎች ናቸው። ማንነታቸውን ከተሇያዩ የሰነዴ፣የሰው እና የመረጃ ምንጮች ሇአሁኑ የታወቁት የሚከተለት ናቸው።

ተ.ቁ ሥም የሥራ ዴርሻ 1 አቶ ሙለጌታ ዉሇታው የፌዯራሌ ጉዲዮች ሚኒስቴር ዱኤታ 2 ድ/ር ሺፈራው

ተክሇማርያም የፌዯራሌ ጉዲዮች ሚኒስትር

3 አቶ ጸጋዬ ኃይሇ ማርያም የአዱስ አበባ ፍትህ ቢሮ ሀሊፊ 4 ኮማንዯር መኮንን የፌዯራሌ ፖሉስ አባሌና ጸረ-አህባሽ

እንቅስቃሴን ሇማኮሊሸት ሙለ ሥራው ሆኖ የተመዯበ

5 አቶ ጁነዱን ሳድ የሲቪሌ ሰርቪስ ሚኒስትርና ቀንዯኛ የአህባሽ አቀንቃኝ-የፕሮግራሙ ገምጋሚ

6 አቶ ፈቃደ ሰቦቃ የኦሮሚያ የጸጥታ ኀሊፊ 7 አቶ አሇማየሁ አቶምሳ የኦሮሚያ ፕሬዝዲንት 8 አቶ ዲባ ዯበላ የኦሮሚያ ካቢኔ አባሌ 9 አቶ እውነቱ ብሊታ ዯበላ የፌዯራሌ ጉዲዮች ሚ/ር አባሌ 10 አቶ መረሳ ረዲ የፌዯራሌ ጉዲዮች የሃይማኖት ክፍሌ

ሀሊፊ 11 ኮማንዯር ሌዐሌ የኮሌፌ ቀራኒዮ ክፍሇ ከተማ ፖሉስ

አዛዥ

Page 67: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

67

5.7. ገሃዴ የወጣ ስርዒት አሌበኝነትና ጸረ-ሙስሉም አቋም ሊሇፉት ሀያ ዒመታት የኢህአዳግ መራሹ መንግሥት ከሃይማኖት አንጻር

የሚከተሇውን የሴኩሊር (ዒሇማዊ) ስርዒት ባህሪ ግሌጽ ሳያዯርግ ቆይቷሌ።

የኢትዮጵያ ሴኩሊር ስርዒት እንዯፈረንሳዩ ጸረ-ሃይማኖት ነው ወይስ እንዯአሜሪካና

ህንዴ ከሃይማት ጋር ሳይጋፉ ጎን ሇጎን በአወንታዊ መሌኩ የሚጓዝነው? የሚሇው

ጥያቄ በግሌጽ ያሌተቀመጠ ነጥብ ነበር። በቅርቡ ግን ከመንግሥት አንዲንዴ የጥናት

ሰነድች አንጻር መንግሥት ቢያንስ ከሙስሉሙ ጉዲይ ጋር በተያያዘ የፈረንሳዩን

ሞዳሌ (ምሳላ) መከተሌ እንዯጀመረ ያሳዩናሌ። ይህም የሃይማኖትንና የሴኩሊር

ሥርዒትን ዴንበር ሇማስመር በሚሌ ሰበብ በርካታ ሃይማታዊ ተግባራት

በሙስሉሙ ሊይ እቀባ ሉታከሌበት እንዯሚቸሌ ያስገምታለ። ተቋሙን ሴኩሊር

ከማዴረግ አሌፎ በዉስጡ የሚሳተፉትን ሴኩሊር የማዴረግ ዝንባላ በግሌጽ

አሳይቷሌ።

የመንግሥት ባህሪ ወዯ አሀዲዊ እየተቀየረ ባሇበትና የግሇሰብ የበሊይነት የሰፈነበት

ከመሆኑ አንጻርም ጫናዎች ሉከሰቱ ይችሊለ። ይህም ግሇሰቡ ከራሱ የስሌጣን

እዴሜ መራዘም፣ ፍሊጎትና ግንዛቤ አንጻር ብቻ ሀገርን የሚያህሌ ነገር ከተነዲ

የሚኖረው አዯጋም ከፍተኛ ነው። ስሇሆነም ሇአብነት በቅርቡ ‹‹በወሃብያ

አክራሪነት›› ጉዲይ በርካታ የመንግሥት ባሇሥሌጣናት በግሌም ይሁን ባካሄዶቸው

ስብሰባዎች ከተሇያዪ አካሊት ሇሚነሳባቸው ሙግት አሳማኝ ምክንያትና ማስረጃ

ማቅረብ ሲሳናቸው ‹‹የበሊይ አመራር (ጠቅሊይ ሚኒስትሩ) ያመነበትነው።

ወዯዲችሁም ጠሊችሁም (ብናሳምናችሁም ባናሳምናችሁም) ይተገበራሌ›› አይነት

ዴምዲሜዎች ሊይ ሲዯርሱ በትዝብት እያየን ነው።

6. የማጠቃሇያ ሃሳቦች እና የመፍትሄ አቅጣጫዎች በዚህ ጽሁፍ በዲሰስናቸው አርእስተ ጉዲዮች በሃገራችን እያዯገ የመጣውን የጸረ-

እስሌምና ዘመቻ ከተሇያዩ እይታዎች ሇመረዲት ፍንጭ ይሰጠናሌ ብሇን

እናምናሇን። ሙስሉሞች ያሇስማቸው እና ያሇዲፋቸው ምን ያህሌ ጠንካራ የበዯሌ

በትር እንዯተሰነዘረባቸውና የጉዲዩን አሳሳቢ ዯረጃ ሊይ መዴረስ አይተናሌ።

የሙስሉሞችን የቅርብ ጊዜ ታሪክ መሇስ ብል ሇቃኘ ዯግሞ በእኛ ሊይ እየዯረሰ

ያሇው ፈተና ግዝፈቱ የተገሇጸው በኛ ዯካማነት እንጂ በአዯጋው ጽናት እንዲሌሆነ

Page 68: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

68

ይረዲሌ። ጸረ-እስሌምና ሃይሊት ባሇፉት ትውሌድችና በነብያትና በተከታዮቻቸው

ሊይ ጭቆናና ስዯትን እንዱጋፈጡ አዴርገዋቸዋሌ። ይህ አማኞች የሚፈተኑበት

ግሌጽ ጊዜ መምጣቱን አመሊካች ነው። የጽሐፉ ዴባብ የሙስሉሙን ቀጣይ

ህሌውና ከአስከፊ በረዶማ የጨፈገገ ክረምት የባሰ አዴርገን እንዴንረዲ የሚመራን

ይመስሇን ይሆናሌ። ጉዲዩ ሇጊዜው የከፋ መሌክ የያዘ ቢመስሌም እስሊማዊ

የታሪክ ሂዯቶችን በጥሌቀት ሇመረመረ ሰው ግን ይህ የጠዋቷ ጀንበር

ከመፈነጠቋ እስቀዴሞ ያሇው ዴቅዴቅ ጨሇማ ምሳላ እንጂ ላሊ አይዯሇም።

እንዯውም በተቃራኒው ጽሐፉ መሌካም ዜናን ይረጫሌ። የኢትዮጵያ ሙስሉም

ህሌውናው ሊይ ዲግም ሊይዯራዯር ጠሊቱን ሇይቶ መራመዴ መጀመሩን

ይነግረናሌ። የታወቀ ጠሊት ዯግሞ ሇመሸነፍ የቀረበ ነው። ሁሊችንንም

የሚያስማማን ነጥብ ይህ ሁኔታ የግዴ መሇወጥ እንዲሇበት ነው። ሇውጡ ዯግሞ

ስር ነቀሌ መሆን ይጠበቅበታሌ። ሇውጡ ሉመጣ የሚችሇው በቅዴሚያ የንቃተ

ህሉናችንን ዯረጃ ከፍ በማዴረግ፤ ችግሮቻችንን ሇማወቅ ባሌቻሌንበት አቅም

ተወስነን መፍትሄ መውሇዴ ስሇማንችሌ ሁሇንተናዊ አቅማችንን ማሳዯግ፤

በትንንሽ ችግሮች ሊይ ከመንፈራገጥ ይሌቅ እነሱ እንዱፈጠሩ መንስኤ የሆነውን

ትሌቁን ጉዲይ በመሇየት መስመር የሳተባቸውን መስኮች ሇይቶ የማስተካከሌ

ሥራ ይጠበቅብናሌ። ችግሮቹ የቆየ አቋምና የከረመ እስሌምናንና ሙስሉሙን

በስጋት ከመፈረጅ የመነጨ እስትራቴጂ ስሇሆነ እነዚህን ታሳቢ ያዯረጉ

እስትራቴጂዎች ሌንቀርጽ ይገባናሌ። ሇዚህ ዯግሞ ሁሊችንም በየዯረጃው

አስተዋጽኦ ይኖረናሌ። ተማሪው፤ መምህሩ፤ ጸሃፊው፤ ተመራማሪው፤

የማህበረሰብ ተወካዩ፤ አምራቹና ነጋዳው፤ የቤት እመቤቶችና ላሊውም

የህብረተሰብ ክፍሌ ትሌቅ ዴርሻ ይኖራቸዋሌ። በታሪካችን ክፍሌ እየተንኳኳ

ሊሇው በር ፈጣን ምሊሽ መስጠት ከሁሊችንም ይጠበቃሌ። ውጤቱ የሁሊችንም

አስተዋጽኦ ዴምር ውጤት በመሆኑ ያሇሁሊችንም ተሳትፎ የላሊው ወገን ሰፊ

ሌፋት ከንቱ ሆኖ ነው የሚቀረው።

Page 69: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

69

በላሊ በኩሌ መንግሥት የሚከተሇው አካሄዴ ከህግ አግባብም ያፈነገጠ በንፁህ

ዜጋውም ሊይ ሉፈጸም የማይገባው በመሆኑ በፍጥነት እጁን ሉያነሳ ይገባሌ።

መቻቻሌና መከባበርን ማስተማር አስፈሊጊ መሆኑ ሁለም የሚስማማበት ጉዲይ

ነው። ዋናውና ዘሊቂ መፍትሄው ግን ገንቢ የሆኑ የኢኮኖሚ እና የፖሇቲካ

ማእቀፎች እንዱኖሩ መሥራት ነው። እምነትን በኃይሌ የማስቀየር የስሌጠና

ዘመቻ ጽንፈኝነትን ይፈጥር ይሆናሌ እንጂ መቀሌበስ ይችሊሌ የሚሇው

አስተሳሰብ ብዙም አያስኬዴም። የአክራሪነት ስጋት አሇ ተብል የሚታሰብም ከሆነ

ሇመፈጠሩ አስተዋጽኦ ያዯርጋለ ተብሇው የሚታሰቡ ማህበራዊ፤ ኢኮኖሚያዊ እና

ፖሇቲካዊ ሁኔታዎችንም ፕሮግራሞች ሉያካትቱ ይገባሌ። ነገር ግን ፖሇቲካ እና

ሃይማኖት የተሇያዩ መሆናቸውን ማወቅ ተገቢ ነው። ይህ እንዱህ ሆኖም ግን

በጣም ጠንካራ ትስስርም በመካከሊቸው አሇ። ሇምሳላም የሰዎች ፖሇቲካዊ

ተሳትፎ የሚመነጨው ሇሃይማኖታቸው ካሊቸው ሇሰው ሌጆች ክብር የመስጠት፤

ሇዒሇም ሰሊም እና መረጋጋት የመሥራት ቀናኢነት ሉሆን ይችሊሌ። መከባበር

የሚሇው ቃሌ ትኩረት ሉሰጠውም ይገባሌ። እውነተኛ መከባበር የሚመጣው

ከመረዲዲት እንጂ እርስ በእርስ በባድ ከመጠራጠር አይዯሇም።

ስሇሙስሉሙና እስሌምና ሃይማኖት ትክክሇኛው ምስሌ እንዱኖር ፖሇቲከኞች፤

ሳይንቲስቶች እና የመገናኛ ብዙሃን በአጠቃሊይ ስሇ እስሌምና በተሇይ ዯግሞ

በሙስሉሙ ህብረተሰብ ስሇሚታዩ ሇውጦች በቂ ግንዛቤ ሉኖራቸው ይገባሌ።Al

Jabri (1999)ሙስሉሙ ዒሇም ሊይ የጋራ መግባባትና መተማመን እንዱኖር

የሚያስችለ እስትራቴጂዎችን ጠቁሟሌ። አንዯኛው ጥቆማ ‹‹ያኛው››

(ሙስሉሞች) ሇሚባሇው አካሌ ሇራሱ ካሇው እምነት አንፃር እውቅና መስጠት

ነው። ሁሇተኛው ዯግሞ ‹‹ላሊኛው›› የሚባሇው አካሌ የሚፈሌገው እና የሚገባው

መብት የተሇየ እንዯሆነ ማወቅ ነው። የሃገራችን የፖሇቲካ መሪዎች

የሙስሉሙን ህብረተሰብ ፍሊጎትና የእንቅስቃሴያቸውን ይዘት ሉገነዘቡ ይገባሌ።

ይህ ዯግሞ እንዯተሇመዯው እስሊማዊ እንቅስቃሴዎችን በሙለ የዯህንነት ስጋት

አዴርጎ በመፈረጅ ወይንም ያለና ከአንዴ ሴክት እና በላሊ ሴክት መካከሌ

ይጋጫለ ተብሇው የሚታሰቡ አመሇካከቶችን ብቻ በመተንተን የሚሳካ አይዯሇም።

-

Page 70: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

70

ላሊው ሉታሰብበት የሚገባው መገናኛ ብዙሃን ሙስሉሙን በማጠሌሸት ሊይ

እየተጫወቱት ያሇውን ሚና ማስቀረት ቅዴሚያ ሉሰጠው የሚገባ ተግባር ነው።

ይህ ሉሳካ የሚችሇው ከምንም በሊይ አሰራራቸው ሇማጠሌሸቱ እንቅስቃሴ

ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ እንዯሆነ በማስረዲት ነው። በመንግሥት ተገዯው ሆን

ብሇው አፍራሽ ሥራ ከሚሰሩት መገናኛ ብዙሃን ውጭ ያለት ያሇበቂ ግንዛቤ

የሚያቀርቧቸው ፕሮግራሞች በስህተት የተመረጡ እንዲይሆኑ የሚያስችሌ

የመከሊከሌ ሥራ ሉሰራ ይገባሌ። የሙስሉሙ ማህበረሰብ በሺዎች የሚቆጠሩ

ቡዴኖች በመቶ በሚቆጠሩ ሃገራት ውስጥ የሚኖሩ እንዯመሆናቸው መጠን

በመካከሌ ያለ የአመሇካከት እና ተጨባጭ ሁኔታ ሌዩነቶችም ሰፊ ናቸው።

በመሆኑም የጅምሊ ፍረጃ እና አለታዊ ይዘት ያሊቸውን መርጦ የማቅረብ አካሄዴ

እንዲይኖር ሰፊ ሥራ ይፈሌጋሌ። የመረጣ ዘገባ እና ትንተናው የሙስሉሞችን

አመሇካከት፤ አጠቃሊይ ታሪኩን፤ ሁነቶችን፤ ተግባራትን እና ያለ ሌዩነቶችን

በሚገባ ማሳየት አይችለም። ትኩረት ሳቢ በሆኑ ርዕሶች ሊይ ብቻ በመሞርኮዝ

የሚያዯርጉት ጠባብ ገሇፃ አጠቃሊይ ታሪኩን እንዴንረዲ ሳይሆን ያችን ቁንጽሌ

ሃሳብ በመያዝ ቀሪውን ማበሊሸት ነው የሚሆነው። በመሆኑም ከእውቀት ይሌቅ

አሇማወቅን፤ ግንዛቤ ከማስፋት ይሌቅ ጠባበኝነትን ማስፋፋ፤ መፍትሄ ከመሻት

ይሌቅ ችግሩን ማባባስ ነው የሚየመዝነው።

ዘጋቢዎች ሇሚያቀርቧቸው የተዛቡ ዘገባዎች ምክንያት ሉሆኑ የሚችለ ነገሮችን

የዘርፉ ተመራማሪዎች በተወሰነ መሌኩ ይተነትናቸዋሌ። የመጀመሪያው እነዚህ

ዘጋቢዎች ያዯጉበት ማህበረሰብ ያሳዯሩባቸው ተጽእኖ ውጤት ሉሆን ይችሊሌ።

ይህ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሉኖረው እንዯሚችሌ አያጠራጥርም። የዚህ አመክኖአዊ

ዴምዲሜም የዜና ሽፋኖች በዚህ ምክንያት ተዛብቶ ሉቀርብ ይችሊሌ።

የኮሙኒኬሽን ጽንሰ ሃሳብ (ቲዮሪ) እንዯሚያስረዲው የአንዴ እሳቤ አራማጆች

ነገሮችን የሚያቀርቡት ሇእነርሱ ወይንም የሚወክለት ማህበረሰብ አስተሳሰብ

በሚጣጣም መሌኩ መሆኑን ነው። ከዚህ መነሻ እና ከግሌ ግብታዊ ጥሊቻ

በመነጨ ዘጋቢዎች በርአሰ ጉዲዩ ሊይ የሁሇተኛውን ወገን አስተሳሰብ ሇማወቅ

አይጥሩም። በሁሇተኛ ዯረጃ ሙስሉሞችን አለታዊ በሆነ መሌኩ መገናኛ ብዙሃን

Page 71: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

71

የሚዘግቡት በተሇምድ ተከታዮቻቸው ሇዘጋበቸው የሚቸሩትን ግምት ሇማሳዯግ

በሚሌ ምክንያት ነው። ይህም ማሇት ዘገባው በወቅቱ በህብረተሰቡ በመንሸራሸር

ሊይ ካለት ርእሰ ጉዲዮች ወጣ ያሇና ሇየት ያሇ የመወያያ አጀንዲ ሇማዴረግ

በማሰብ። ዘጋቢዎች በአጠቃሊይ ስሇሚዘግቡት ርእሰ ጉዲይ የጠሇቀ እውቀት

አይኖራቸውም። ዘገባውን ሇማዘጋጀት ሙያተኞቹ የሚሰሩበት የጊዜ ሁኔታም

ብዙውን ጊዜ ዘጋቢዎች ሇማግኘት በጣም ቅርብ የሆኑ መረጃዎችን በአብዛኛውም

እስሌምናን አስመሌከቶ የተንሸዋረረ ምሌከታ ካሊቸው ሁሇተኛ ወገኖች መረጃን

መውሰዴም ላሊ ምክንያት ነው። በዚህም ተመሳሳይ የሆኑ አለታዊ አመሇካከቶች

እንዱባዙ ምክንያት ይሆናሌ።

ዘጋቢዎች አንዴን በዘፈቀዯ የመረጡትን ሰው አመሇካከት የጠሇቀ ሃይማኖታዊ

እውቀት እንዲሇው አዴርጎ በማቅረብና እይታውንም መዯበኛ የሆነው የእምነቱ

አስተምህሮ እንዯሆነ አዴርጎ በመዘገብ ሇተዛባ ምሌከታው አስተዋጽኦ ያዯርጋለ።

ሇምን ግን እነዚህ መገነኛ ብዙሃን እስሌምናን በተዛባ መሌኩ ያቀርቡታሌ

የሚሇው ሙለ በሙለ ያሌተመሇሰ ጥያቄ ነው። በይበሌጥ እንዯሚታመነው ግን

እነዚህ የመገናኛ ብዙሃን ይህንን ሆን ብሇው እንዯማያዯርጉት ነው። ይህንን

የማረቅ ኃሊፊነት የኛው ነው የሚሆነው። ኢህአዳግ በቅርቡ በእርሱ እይታ

ሌዩነትን ሉያንጸባርቁ ይችሊለ የሚሊቸውን ቡዴኖች ወይንም ግሇሰቦች የሚዱያ

ሽፋን እንዱያገኙ በማዴረግ የከፋፍሇህ ግዛ እና የማዯናገር እስትራቴጂ ሉከተሌ

እንዯሚችሌ በግንቦት እትም አዱስ ራዕይ መጽሄት ይፋ አዴርጓሌ።

በመጨረሻም የኢህአዳግ ባሇስሌጣናት ተወክሇው በተገኙባቸው መዴረኮችና

ተቋሞቹ በሚያሳትማቸው የህትመት ውጤቶች ኢትዮጵያ በሌዩነት ሊይ በተገነባ

አንዴነት ሇዒሇም ምሳላ መሆን የሚችሌ የፌዳዯራሌ ስርዒት መገንባት መቻሎን

በኩራት ይናገራለ። ፌዳራሉዝም በእውነትም ብዝሃ ሌሳን፤ ብዝሃ እምነት እና

የመዴብሇ ፓርቲ ስርዒትን እንዱያቅፍ ከፈሇግን የፖሇቲካ ቁርጠኝነት ይፈሌጋሌና

ተግባራዊ እርምጃ ይፈሇጋሌ። በሃገራችን ከብሄር እና ከመዴብሇ ፓርቲ ስርዒት

ጋር ተያይዞ ባለት ነባራዊ ሁኔታዎች ብዙዎች እንዯ የትኩረት አቅጣጫቸው

ብዙ ሉለበት ቢችለም መሬት ሊይ የሚታየውም የሚመሰክረው ላሊ እውነት

Page 72: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

72

አሇ። እኛ ግን ብዝሃ እምነትን የማስተናገዴ ፍሊጎትና ብቃት ሊይ መዋቅራዊ

ክፍተት ታዝብያሇሁሌ። እስቲ ወገኖች ምን ይበጀን? ተማከሩ። በጥሌቀት ምከሩ

። ቅርብ ሳይሆን ሩቅ አስቡ። አሊህ ይሁነን።ወሰሊም አላይኩም።

ተ.ቁ የአህባሽ ፕሮጀክትን በማስፈጸም የዋና ዋና ሙስሉም ተባባሪዎች ሥም ዝርዝር

1 አቶ አህመዴ ሸሪፍ(በቅጽሌ ስማቸው ‹መጣር›) 2 አብደሌከሪም በዴሪ

3 መሀመዴ በዴሪ ጋር 4 አቶ አብደሌ ሙህሲን 5 አቶ አህመዴ ዚያዴ 6 አቶ አብደራህማን ተባሇሉ 7 አቶ አሇዊ ባህሩን 8 አብደራህማን ሸሪፍ(ባርኩን)፣ 9 ነቢሌ መህዱ

10 መሀመዴ ማህዱ 11 አቶ ባህር አብዯሊ 12 ሼህ ከዱር ዙርጡም 13 ሼህ ጣሃ ሙሐመዴ ሃሩን 14 ድ/ር ወሂብ(ይህ የአቶ ባህር አብዯሊ ጓዯኛ) 15 አቶ መሐመዴ ኢብራሂም 16 ወጣት ፈትሂ

17 አቶ አህመዱን አብደሊሂ ጨል(የመጅሉስ ፕሬዝዲንት)

18 አቶ አዛም ዩሱፍ(የመጅሉስ ም/ፕሬዝዲንት)

19 ሼህ ኢዘዱን አብደሌአዚዝ(የዑሇማ ምክር ቤት ጸሐፊ)

20 ሙሀመዴ አሌ-ሙባረክ የሸሪዓ ፍርዴ ቤት ምክትሌ

21 ሼህ ያቁት ሙሕዱን

22 ሼህ ሙሐመዴ ኑር

23 መምህር ሙሐመዴ ዩሱፍ አሇሙ ጸሐፊ(የዯህንነት አባሌ)

Page 73: በኢትዮጵያ እስሌምና ሊይ የተቃጣው የኢህአዳግ ዘመቻ፡ መንስኤዎቹ፣ … file3 መቅዴም በ1983 የዯርግ መንግሥት በኢህኣዳግ

73

ተፈጸመ ሰኔ 2004

24 ረመዲን ኢብራሂም

25 አህመዴ ኢብራሂም(አቃቂ ክ/ከ) 26 አወሌ ሊሇምዲ (አቃቂ ክ/ከ)

27 መሀመዴ አሚን (ንፋስ ስሌክ ሊፍቶ ክ/ከ)

28 አብደራህማን አሌፈቂህ(ሼህ ሆጀላ መስጂዴ ሰፈር)

29 ኡስማን ረዱ(ገርጂ መስጂዴ)

30 ሼህ አህመዴ ኑር ሙክታር(ሀጅ ኑስ መስጂዴ)

31 ሼህ ሰኢዴ አህመዴ(የበኒ መስጊዴ ምክትሌ ኢማም)

32 ሼህ ከዱር መሀመዴ(አባጋሮ)

33 ሁሴን ኑረዱን(የአአ መጅሉስ ጸሀፊ)

34 በሁለም ክሌሌ ያለ የጸጥታ ኀሊፊዎች

35 አብዘሃኛው የዯህንነት አባሌ